Dataset Viewer
Auto-converted to Parquet Duplicate
query_id
stringlengths
32
32
passage_id
stringlengths
32
32
query
stringlengths
2
182
passage
stringlengths
137
1.88k
label
int64
0
1
1a30506ca37088923a2db097c5b13afe
d1f62f5c4905dec6211a2bef18eb4dca
በኢትዮጵያ በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ተጨማሪ 3 ሰዎች መገኘታቸውን የጤና ሚኒስቴር ገለፀ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 16፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በኩዌት፣ ባህሬን እና አፍጋኒስታን በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሰዎች ተገኝተዋል።መነሻውን ከወደ ቻይና ውሃን ግዛት ያደረገው የኖቭል ኮሮና ቫይረስ ከቻይና ውጭ በርካታ ሃገራትን እያዳረሰ ነው።በዚህም በኩዌት ሶስት እንዲሁም በባህሬን እና አፍጋኒስታን በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች መገኘታቸውን የየሃገራቱ የጤና ሚኒስቴሮች አስታውቀዋል።በትናንትናው እለትም በቻይና 150 እንዲሁም በደቡብ ኮሪያ 70 አዲስ በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች መገኘታቸው ተገልጿል። በኢራን 43 ሰዎች...
0
c2eedfa736b983f958b9e5ae48d552fc
c2eedfa736b983f958b9e5ae48d552fc
የዳውሮ ዞን ነዋሪዎች የህወሃት ቡድን የፈጸመውን ጥቃት በማውገዝ ሠልፍ እያካሄዱ ነው
አዲስ አበባ ፣ህዳር 10 ፣2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የዳውሮ ዞን ነዋሪዎች የሕወሓት ቡድን የፈጸመውን ጥቃትና የሀገር ክህደት በመውገዝ በተርጫ ከተማ ሠላማዊ ሠልፍ እያካሄዱ ነው።በሰልፉ ከዳውሮ ዞን አስር ወረዳዎችና ከተርጫ ከተማ የተውጣጡ ነዋሪዎች በመሳተፍ ላይ ይገኛሉ።ሰልፈኞቹ መንግስት በጽንፈኛው ሕወሓት ቡድን ላይ እየወሰደ ያለውን ህግ የማስከበር ዘመቻ እንደሚደግፉ እየገለጹ ነው፡፡እንዲሁም “አረመኔው የጥፋት ቡድን ሀገር ለማፍረስ የሚንቀሳቀስ ጠላት በመሆኑ ከመንግስት ጎን በመሰለፍ እንታገላለን” ሲሉ ...
1
7167f5f2e448b5981102f1eec034294b
32abe8c96e1755d01a61260606468e85
አስናቀ ሞገስ ዳግመኛ ወደ ባህር ዳር ከተማ አምርቷል
አሰልጣኝ አሸናፊ በቀለን ከቀጠረ በኋላ ወደ ዝውውር ገበያው የገባው አዳማ አራተኛ ተጫዋቹን ሲያስፈርም የአራት ነባር ተጫዋቾችን ውል አራዝሟል፡፡በ2009 የውድድር ዘመን ጅማሮ ኢትዮጵያ መድንን በመልቀቅ ወደ ድሬዳዋ ያመራው አጥቂው ሐብታሙ ወልዴ በቆይታው ወሳኝ ጎሎችን ለቡድኑ ያስቆጠረ ሲሆን ከአማኑኤል ጎበና፣ አስናቀ ሞገስ እና ታሪክ ጌትነት በመቀጠል አራተኛው የአዳማ አዲስ ተጫዋች ሆኗል። ዳዋ ሆቴሳን በጉዳት ባጣባቸው ወቅቶች ሲቸገር የታየው የቡድኑ የአጥቂ መስመርን እንደሚያጠናክርም ይጠበቃል።አዳማ ...
0
6621880b77ce2915b43f1edf8ecae9bb
2671f5d2eaa512d7e08d9810207cae0a
በአለም የኮሮናቫይረስ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 25 ሚሊየንን አለፈ
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 22፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኢትዮጵያ ባለፉት በ24 ሰዓታት ውስጥ ለ1 ሺህ 408 ሰዎች የኮሮናቫይረስ ምርመራ መደረጉን የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ ገለፁ።ባለፉት በ24 ሰዓታት ውስጥ በተደረገ ምርመራም ተጨማሪ 1 ሰው ላይ የኮሮና ቫይረስ መገኘቱንም ሚኒስትሯ አስታውቀዋል።ቫይረሱ የተገኘባቸው ግለሰብ ኢትዮጵያዊ ሴት ሲሆኑ፥ ነዋሪነታቸው በባህር ዳር ከተማ መሆኑን እና በበሽታው ከተያዘ ሰው ጋር ግንኙነት ያላቸው እንደሆነም ገልፀዋል።ይህንን ተከትሎም በኢትዮጵያ የኮሮና ቫይረስ...
0
1fe7d7869de75ce18d6b56ae5ac5ab40
1fe7d7869de75ce18d6b56ae5ac5ab40
ከፍተኛ ሊግ | የደሴ ከተማ ተጫዋቾች ላቀረቡት ቅሬታ ክለቡ ምላሽ እንዲሰጠው ፌዴሬሽኑ ጠየቀ
ፌዴሬሽኑ ደሴ ከተማ ቀሪ የውል ዓመት ያላቸው አራት ተጫዋቾችን ስለመልቀቁ በአስር ቀን ውስጥ ማብራርያ እንዲሰጠው አሳስቧል፡፡ በከፍተኛ ሊጉ ተሳታፊ በሆነው ደሴ ከተማ ዐምና ይጫወቱ የነበሩ አራት ተጫዋቾች ማለትም ሚሊዮን በየነ፣ ኃይለማሪያም እሸቱ፣ ዓለማየሁ ማሞ እና ሊቁ አልታዬ ዘንድሮ በክለቡ የሚያቆያቸው የሰባት እና የስድስት ወራት የውል ቆይታ እያላቸው ክለቡ ግን ተጫዋቾቹን ከስብስቡ ውጪ ማድረጋቸውን ተጫዋቾቹ ለሦስት ጊዜያት ለፌዴሬሽኑ ባስገቡት ደብዳቤ አቤቱታቸውን አሰምተዋል።በዚህም መሠረት የ...
1
c62000a7807ffeae75f5bf736213dae3
589a56df917775acf1bc1b15ae5bfa61
ኢትዮጵያ በሴካፋ አትሳተፍም
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን በሴካፋ የመጨረሻ የምድብ ጨዋታ ነገ ዩጋንዳን ለመግጠም እየተዘጋጀች ባለበት ወቅት አስገራሚ መረጃ ከወደ ኬንያ ተሰምቷል።በኬንያ አዘጋጅነት እየተካሄደ በሚገኘው የሴካፋ ዋንጫ ላይ እየተሳተፈ የሚገኘው የኢትዮዽያ ብሔራዊ ቡድን በመጀመርያ የምድብ ጨዋታው ደቡብ ሱዳንን 3-0 በሆነ ውጤት በማሸነፍ አጀማመሩን ቢያሳምርም በሴካፋ የተሳትፎ ታሪኩ ተሸንፎ በማያቀው ውጤት በቡሩንዲ 4-1 ተረትቶ ወደ ግማሽ ፍፃሜ የመግባት እድሉን አጥብቧል።ብሔራዊ ቡድኑ ወደ ግማሽ ፍፃሜው ለማለፍ ነገ የዩ...
0
7588f9125c55576841d361e2b0cb18d9
bf81125ed0e7fff5ed05fdb68fae01ff
የነዳጅ እጥረት በደሴ
በደሴ ከተማ የሚገኙ የሙስሊሙ ማኅበረሰብ አባላት በእምነት ተቋማት ላይ የደረሰውን ጥቃት አወገዙ፡፡በደሴ ከተማ አስተዳደር ከሙስሊሙ ማኅበረሰብ ክፍሎች የተወጣጡ የእምነቱ ተከታዮች በሞጣ ከተማ በእምነት ተቋማት ላይ ደረሰው ጥቃት አሳፋሪ መሆኑን ገልጸዋል፡፡ የእምነቱ ተከታዮች በደሴ ከተማ በሚገኘው ዐረብ ገንዳ መስጂድ ባደረጉት ውይይት አጥፊዎቹ በሕግ ሊጠየቁ እንደሚገባም ጠይቀዋል፡፡ጥቃቱ ከመድረሱ በፊትም ሆነ ከደረሰ በኋላ መንግሥት እያሳዬ ያለው ለዘብተኛ አቋም መታረም እንደሚገባውም አሳስበዋል፡፡ የክል...
0
ae0df79fae4ae52a92a79e1f60810105
f3ab0f4e7230fb4d0507b50dcaec36c4
ባለፉት 24 ሰአት ውስጥ 15 ሰዎች የካሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው ተገለፀ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኢትዮጵያ ባለፉት 24 ሰአታት ለ7 ሺህ 407 ሰዎች የላቦራቶሪ ምርመራ ተደርጎ 344 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ከዚህ ባለፈም ባለፉት 24 ሰአታት ውስጥ 13 ሰዎች ህይወታቸው ያለፈ ሲሆን ከዚህ ውስጥ አራቱ የህክምና እርዳታ ሲደረግላቸው የቆዩ እንዲሁም ዘጠኙ ከአስከሬን ላይ በተደረገ ምርመራ ቫይረሱ የተገኘባቸው ናቸው፡፡አሁን ላይም በኢትዮጵያ በኮሮና ቫይረስ ሳቢያ ለህልፈት የተዳረጉ ሰዎች ቁጥር 163 መድረሱንም ሚ...
0
9ffd4cb268607166b26bc41e93924cda
6c4f5651c65e8c389d774a6442a9329b
የ114 የእድሜ ባለፀጋ ከኮሮና ቫይረስ ሙሉ በሙሉ አገግመው ከኤካ ኮተቤ ሆስፒታል ወጡ
ርእሰ መሥተዳድሩ የቦሩ ሜዳ ሆስፒታል የኮሮና ቫይረስ ሕክምና መስጫ ማዕከልን ጎብኝተዋል።ባሕር ዳር፡ ሚያዝያ 30/2012 ዓ.ም (አብመድ) በኢትዮጵያ የኮሮና ቫይረስ መከሰቱ ከተረጋገጠ ወዲህ በመንግሥትና በሕዝቡ የመከላከል ርምጃዎች እየተወሰዱ ነው። ለኮሮና ቫይረስ ተጠቂዎችን ሕክምና ለመስጠት የሚያስችሉ ማዕከላትን ማዘጋጀት ደግሞ አንዱ ዐብይ ተግባር ነው።ለደቡብ ወሎና ደሴ ከተማ የኮሮና ቫይረስ ሕክምና ለመስጠት የቦሩ ሜዳ ሆስፒታል በማዕከልነት ተመርጦ ቁሳቁሶችን እያሟላ ይገኛል።የሆስፒታሉ ሥራ አስኪያ...
0
a8833eb71cc6878e6423479811bfec86
a8833eb71cc6878e6423479811bfec86
የቱርክ ባልሥልጣን ስለኻሾግዢ ከተመድ የፍርድ ጠቢብ ጋር ተወያዩ
የቱርክ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር የሳዑዲ ተወልጅ ጋዜጠኛ ዣማል ኻሾግዢ አገዳደልን አስመልክቶ ከሚመረምረው የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የፍርድ ጠቢብ ጋር ዛሬ ተገናኝተው ተነጋገረዋል። ቱርክ ዓለምቀፍ ምርመራ እንዲካሄድበት እየጠየቀች ነው።የመንግሥታቱ ድርጅት ልዩ መርማሪ አጀንስ ካላማንደር እስከ ቅዳሜ ድረስ ቱርክ በመቆየት የኢስታምቡል ዋና ዐቃቤ ህግ ከሚገኑባቸው ባለሥልጣኖች ጋር ተገናኝተው ይነጋገራሉ።አጀንስ ካላማንደር ቱርክ ካሉት የሳዑዲ አረብያ አምባሳደር ጋር ለመነጋገርና ምርመራውን ለማካሄድ ሳዑዲ ...
1
3742fcb886a2cc566485c20a71c409a4
3742fcb886a2cc566485c20a71c409a4
በኢትዮጵያ አጠቃላይ 50 ሰዎች ከኮሮና በሽታ አገግመዋል፡፡
በኢትዮጵያ ባለፉት 24 ሰዓታት ለ943 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ የላቦራቶሪ ምርማራ ተደርጓል፤ በአንድ ሰው ላይም ቫይረሱ መገኘቱ ተረጋግጧል፡፡ የጤና ሚኒስቴር በማኅበራዊ ገጹ እንዳስታወቀው ቫይረሱ የተገኘባቸው ትውልደ ኢትዮጵያዊ እንግሊዛዊ የ45 ዓመት ጎልማሳ ናቸው፤ ከእንግሊዝ ተመልሰው በለይቶ ማቆያ የነበሩ እንደሆነም ነው የተገለጸው፡፡ባለፉት 24 ሰዓታት በኢትዮጵያ ተጨማሪ 9 ሰዎች ከኮሮና በሽታ ማገገማቸውም ተነግሯል፤ ስምንቱ ከአዲስ አበባና አንዱ ከባሕር ዳር መሆናቸውም ተመላክቷል፡፡ በዚህም በኢትዮ...
1
6964be04508bcaf1a2e8feee7dca71ac
ae4bf97664eb31d3c045a57fa4062fe3
መንግሥት የሰጠውን የ72 ሰዓት ጊዜ በመጠቀም በርካታ የትግራይ ሚሊሻና ልዩ ኃይል አባላት እጅ እየሰጡ ነው
አዲስ አበባ፣ ህዳር 7፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የህወሓት ቡድን ያሰማራቸው ልዩ ኃይሎችን በመደምሰስ በሺዎች የሚቆጠሩ ለውጊያ ሲጠቀምባቸው የነበሩ የጦር መሳሪያዎች በቁጥጥር ስር ውለዋል፡፡የታጣቂው ህወሓት ልዩ ኃይል በሀገር መከላከያ ሰራዊት፣በአማራ ልዩ ኃይልና በሚሊሻ አባላት እየተደመሰሰ ይገኛል።በዚህ ታላቅ ጀብድ ሰራዊቱ የህወሓት ስግብግብ ኃይል ለጦርነት እየተጠቀመባቸው የነበሩ ከ230 በላይ ክላሽንኮቭ፣ ከ1 ሺህ በላይ የእጅ ቦምብና ሌሎች ተተኳሽ መሳሪያዎችን በቁጥጥር ስር ማዋሉን የደቡብ ዕዝ የሰው...
0
081b381ee0f36267938f8cf475aac5b0
fcd5e0dad1f4e3df8a4d06215c0ba640
የጊኒ ፕረዚዳንታዊ ምርጫ
የኢትዮጵያ ከ20 አመት በታች ሴቶች ብሄራዊ ቡድን ከቡርኪና ፋሶ ጋር በኦጋዱጉ በቀጣይ ቅዳሜ የሚያደርገው የጠአለም ከ20 አመት በታች ሴቶች ማጣርያ ጨዋታ በሃገሪቱ ባለው አለመረጋጋት ምክንያት በቡርኪና ፋሶ የመካሄዱ ጉዳይ አጠራጣሪ ሆኗል፡፡ለ27 አመት ስልጣን ላይ ቆይተው ባለፈው አመት ከስልጣን የተወገዱት ብሌስ ኮምፓሬ ታማኝ እንደሆነ የሚነገርለት በጄኔራል ጂልበርት ዴንዴሬ የሚመራ የቡርኪናፋሶ የጦር ኃይል ባለፈው ሐሙስ በሽግግር መንግስቱ ላይ መፈንቅለ መንግስት ማካሄዱንና ሃገሪቱን መቆጣጠሩን በብሄራ...
0
671a306c8eb0e86b7dcb07bb854dad35
671a306c8eb0e86b7dcb07bb854dad35
በዓለም አቀፍ አቅራቢዎች በጨረታ ይፈፀም የነበረውን የስንዴ አቅርቦት ለመቀየር እየተሰራ ነው
አዲስ አበባ ፣ ጥር 7፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የመንግስት የግዥና ንብረት አስተዳደር አገልግሎት ኤጀንሲ በዓለም አቀፍ አቅራቢዎች በጨረታ ይፈፀም የነበረውን የስንዴ አቅርቦት ለመቀየር እየሰራ መሆኑን አስታወቀ።የአቅርቦት ሂደቱን ለማፋጠን የመንግስት ለመንግስት ግብይትን ተግባራዊ ለማድረግ እየተሰራ መሆኑን፥ የኤጀንሲው ዋና ዳይሬክተር ወይዘሮ ፅዋዬ ሙሉነህ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ተናግረዋል።የግብይቱ ተግባራዊ መሆን ሀገሪቱ ላይ ከዚህ ቀደም በደላሎችና በነጋዴዎች ይደርስ የነበረውን ኢኮኖሚያዊ ኪሳራ ...
1
33d471c5672f129b8c17063cf8185471
23a736a321d6d657982bbcc53ff72cf9
ለኢትዮጵያ ወጣቶች አካዳሚ 62 ታዳጊዎች ተመለምለዋል
የባርሴሎናው ላሜሲያ ወጣቶች አካዳሚ የግብ ጠባቂ ዋና አሰልጣኝ የሆነው ሪቻርድ አርጋይ በሀገራችን ኢትዮጵያ ላሉ የግብ ጠባቂ አሰልጣኞች ትናንት ምሽት ስልጠና ሰጥቷል፡፡የካፍ ኤሊት ኢንስትራክተር አብርሀም መብራቱ እና የአሜሪካው ሳክሪሜንቶ የእግር ኳስ አካዳሚ አሰልጣኝ አምሳሉ ፋንታሁን በጋራ ሆነው ከተለያዩ አለማት ካሉ የእግርኳስ ባለሙያዎች ጋር ግንኙነት በመፍጠር በተለያዩ ጊዜያት የሚሰጠው የኦንላይን ስልጠና ቀጥሎ ትናንት ምሽት 4፡00 ጀምሮ ከሁለት ሰአታት በላይ የቆየ ስልጠና ተሰጥቷል፡፡ በስፔኑ ሀ...
0
13eceed03f1ceb49837e5cf779d59130
47a38d1fded2b6cf143bee909d0b2752
18 ባንኮች እና የፋይናንስ ተቋማት ለሀገር መከላከያ ሰራዊት ከ205 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አደረጉ
አዲስ አበባ ፣ ህዳር 8 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) “ለሀገር መከላከያ ክብር እቆማለሁ” መርሀ ግብር በሀገሪቱ የተለያዩ አካባቢዎች ተካሄዷል።የሶማሌ ክልል የካቢኔ አባላት ለሀገር መከላከያ ክብር እቆማለሁ መርሀ ግብርን ከረፉዱ 5:30 ላይ ለ1 ደቂቃ ቀኝ እጃቸውን በግራ ደረታቸው በማድረግ ለሀገር መከላከያ ሠራዊት ያላቸውን ክብር አሳይተዋል።የክልሉ የካቢኔ አባላት ለሀገር መከላከያ ሠራዊት ድጋፍ የሚውል 10 ሚሊየን ብር እና 2 ሺህ ፍየልና ሰንጋ ድጋፍ ማድረጋቸውን የሶማሌ ክልል ሬዲዮና ቴሌቪዥን ዘግቧል።
0
68ea159e4f8df3565719215b4227c044
927ed8ceeb1b08f1bb62cb2862ca977b
ቦይንግ በአውሮፕላን አደጋ ሕይወታቸውን ላጡ ሰዎች ቤተሰቦች ካሳ ሊከፍል ነው
አዲስ አበባ፡- የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከትናንት በስቲያ በደረሰው የአውሮፕላን አደጋ ህይወታቸውን ያጡ ሰዎች ቤተሰቦች ስለአደጋው ለማወቅ ወደ ኢትዮጵያ መጥተው በሚያደርጉት ቆይታ ሙሉ ወጪያቸውን እንደሚሸፍንና አስፈላጊውንም ድጋፍ እንደሚያደርግ አስታወቀ። የአየር መንገዱ ምክትል ዋና ሥራ አስፈፃሚ አቶ ኢሳያስ ወልደማርያም ትናንት በደረሰው አደጋ ዙሪያ በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ለተለያዩ ሀገራት ዲፕሎማቶች ማብራሪያ ከሰጡ በሁዋላ ለጋዘጠኞች እንደተናገሩት ፤ አየር መንገዱ እስከአሁን የተለያዩ መንገዶችን በመ...
0
b2dbfabdacb8d26bfc9d163b9d156216
830d835447c5607d72922f3f60913111
አዲስ ለተገነቡ የጋራ መኖሪያ ቤቶች የተዘረጋን የኤሌክትሪክ መስመር የሰረቁ ተጠርጣሪዎችን እጅ ከፍንጅ መያዙን ፖሊስ አስታወቀ
የአዲስ አበባ ቤቶች አስተዳደር ኤጀንሲ በ11ኛው ዙር የጋራ መኖሪያ ቤት እድለኞች ለሆኑ ዜጎች የአንድ ማዕከል አገልግሎት ለመሥጠት ቅድመ ዝግጅቶችን ሙሉ ለሙሉ ማጠናቀቁን አስታወቀ ።የኤጀንሲው ሥራ አስኪያጅ አቶ ሽመልስ ታምራት በዛሬው ዕለት ለጋዜጠኞች በሠጡት መግለጫ እንደገለጹት ሐምሌ 30 /2008 ዓም የጋራ መኖሪያ ቤቶች የወጣላቸው ዜጎች በቦሌና በአቃቂ ክፍለ ከተሞች በተዘጋጁላቸው የአንድ ማዕከል አገልግሎት ለማስተናገድ የቅድመ ዝግጅት ሥራዎች ተጠናቀዋል ።ከዚህ ቀደም በነበሩት ...
0
5653762e70367378c21503be22fe7f17
26c8864fbb38f226fc8096b6a7f12237
የጋሞና የኦሮሞ ዕርቅ
የኦሮሞ ነፃነት ግንባር /ኦነግ/ በያዝነው ሣምንት መባቻ ላይ ባወጣው መግለጫ ከኢትዮጽያ መንግሥት ጋር የሚያካሄደውን ግጭት ለማስቆምና እርቅ ለማውረድ ወገንተኛ ያልሆነ ወይም ነፃ ሦስተኛ ወገን እንዲያደራድረው ጠይቋል።“መንግሥት ከአመራሩ ጋር የደረገውን ስምምነት አላከበረም፤ ጥቃት ከፍቶብኛል” በማለት ደጋግሞ ሲከስ ይሰማል።ክሡን የሚያስተባብለው የኦሮሞ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ /ኦዴፓ/ በበኩሉ “ይልቅ ትጥቁን ቃል በገባው መሠረት ‘አልፈታም’ ያለው ኦነግ ነው፤ ታጣቂዎቹም ኦሮምያ ውስጥ ግድያ ላይ ተሠማርተዋል...
0
107f19d32df6df2339d14cf56f8dae80
c27a92d7eddacd11b7717d9c58708a2e
የቅዱስ ጊዮርጊስ እና ሀዋሳ ከተማ ጨዋታ ዛሬ እንዲደረግ ተወሰነ
በኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የ15ኛው ሳምንት መርሀ ግብር ቅዳሜ ሊደረግ የነበረው የቅዱስ ጊዮርጊስ እና የአዳማ ከተማ ጨዋታ ወደ ሰኞ ተሸጋግሯል፡፡የ2012 የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የ15ኛ ሳምንት የአንደኛው ዙር የመጨረሻ ጨዋታዎች በዚህ ሳምንት ይደረጋሉ፡፡ ከእነኚህ ጨዋታ መካከል በአዲስ አበባ ስታዲየም የፊታችን ቅዳሜ በ9:00 ሊደረግ የነበረው የቅዱስ ጊዮርጊስ እና የአዳማ ከተማ ጨዋታ ወደ ሰኞ 10:00 ተዛዋውሯል፡፡ የቀን ለውጡ ያስፈለገውም ቅዳሜ በአዲስ አበባ መስቀል አደባባይ የድምፀዊ ቴዎድሮስ...
0
c3276be440b3f3a70493c6afd884811e
ee87d7cd6e9d24d1e7d496b3c97f487a
በ5 ወራት ብቻ 1 ቢሊየን 356 ሚሊየን 119 ሺህ ብር የሚገመቱ የኮንትሮባንድ ዕቃዎች ተይዘዋል
አዲስ አበባ፣ ህዳር 13፣ 2013 (ኤፍቢሲ) በተለያዩ የሀገሪቱ ክፍሎች በአንድ ሳምንት ብቻ 51 ነጥብ 9 ሚሊዮን ብር የሚገመት የኮንትሮባንድ ዕቃ በቁጥጥር ስር ዋለ፡፡ከዚህ ውስጥ ከ31 ሚየን ብር በላይ የሚገመተው ወደ ሀገር ሲገባ ሲሆን ከ20 ሚሊየን ብር በላይ የሚሆነው ደግሞ ከሀገር ለማስወጣት ሲሞከር ነው ተብሏል፡፡በቁጥጥር ስር የዋሉት የኮንትሮባንድ ዕቃዎች የቁም እንስሳት፣ የምግብ ምርቶች፣ ጌጣጌጥ፣ አልባሳት፣ ኤሌክትሮኒክስ እና አደንዛዥ ዕፅ ይገኙበታል፡፡በከፍተኛ መጠን ከተያዙ የኮንትሮባንድ...
0
573d67a371e559a7d1e51e706a731285
d082751f16735fe28b1e7cd47aa1b7cc
መንግስት ህግ ለማስከበር በሚያደርገው ጥረት ሴቶች የነቃ ተሳትፎ እንዲያደርጉ ጥሪ ቀረበ፡፡
በአገሪቱ የተጀመረው የታሃድሶ ንቅናቄ ሂደት ውጤታማ የሚሆነው መላው የአገሪቱ ህዝቦች የማያቋርጥና የነቃ ተሳትፎ ሲያደርጉ መሆኑን የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚንስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ ገለጹ ።ጠቅላይ ሚንስትር ኃይለማርያም በዛሬው ዕለት በሐረር ከተማ 11ኛው የብሔር ፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች በዓል ላይ ተገኝተው ባደረጉት ንግግር እንደገለጹት በአገሪቱ እየተካሄደ ያለው ጥልቅ ታሃድሶ ውጤት እንዲበቃ ሁሉም ህብረተሰብ ያሳተፈ ንቅናቄ ሲደረገ ነው ።በመሪው ፓርቲ ኢህአዴግና በአጋር ድር...
0
b63f2efe2476753d689529af5e20474f
b63f2efe2476753d689529af5e20474f
የፓኪስታን ፍ/ቤት በአንድ ተቃዋሚ መሪ ላይ ክስ መሰረተ
በተቃዋሚ መሪው ሻሀባዝ ሻሪፍ ላይ በዛሬው ዕለት የተመሰረተው ክስ፣ ላሆር ውስጥ ከሚገነባ የመኖሪያ ቤቶች ህንፃ ሥራ ጋር በተያያዘ ሲሆን፣ የቤቶቹን የሥራ ኮንትራት እርሳቸው አባል ለሆኑበት ለፓኪስታኑ የሙስሊም ሊግ ፓርቲ ሰዎች ሰጥተዋል ተብለው ነው።ከዚህ የሙስና ቅሌት ጋር በተያያዘ፣ ሌሎች 7 ሰዎችም ተከሰዋል። ይሁንና፣ ተጠርጣሪው የተቃዋሚ መሪ ሸሪፍ፣ «መሰረተ-ቢስ የሆነ የሀሰት ውንጀላ» በማለት፣ በአንድ የፓኪስታን ጋዜጣ ላይ በሰጡት ቃል አስተባብለዋል።የተጠርጣሪው ወንድምና የቀድሞው የፓኪስታን ጠ...
1
d811e60c22259da65ed15e3a126c0dfd
d811e60c22259da65ed15e3a126c0dfd
ዩናይትድ ስቴትስ በጋና ዜጎች ላይ የቪዛ ዕገዳ ጣለች
ዩናይትድ ስቴትስ በጋና ዜጎች ላይ የቪዛ ዕገዳ መጣሏን ስታስታውቅ፣ ዕርምጃው - ዩናይትድ ስቴትስን ለመጎብኘት የሚፈልጉ የዚያች የምዕራብ አፍሪካይቱ ሃገር ዜጎችን ጉዳይ ይበልጥ አስቸጋሪ ያደርገዋል ተብሏል።የትረምፕ አስተዳደር ዕገዳውን ያፀናው ጋና ከዩናይትድ ስቴትስ እንዲወጡ የታዘዙ ዜጎቿን ወደ ሃገራቸው መመለስ አልቻለችም ሲል በመክሰስ ነው።የዩናይትድ ስቴትስ የሃገር ውስጥ ደኅንነት መሥሪያ ቤት ኃላፊዋ ክሪስቲን ኒልሰን ስለዚሁ ባወጡት መግለጫ ጋና በዓለምቀፉ ሕግ መሠረት ከአሜሪካ እንዲወጡ የታዘዙ ዜ...
1
e972f3851886e873023eba6a193246be
e972f3851886e873023eba6a193246be
‹‹ፓርኩ 1.5 ሚሊዮን ዶላር የሚያወጣ ምርትወደ ውጭ ልኳል››-አቶ ጎይቶም ገብረኪዳን የመቀሌ ኢንዱስትሪ ፓርክ ሥራ አስኪያጅ 
በኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን በጀመረ በአጭር ጊዜ ውስጥ 1.5 ሚሊዮን ዶላር የሚያወጣ ምርት ወደ ውጭ ኤክስፖርት ማድረጉን የፓርኩ ሥራ አስኪያጅ አቶ ጎይቶም ገብረኪዳን ገለጹ። በመቀሌው ኢንዱስትሪ ፓርክ ሦስት ኩባንያዎች ወደ ሥራ ገብተው እስከ 2200 ሠራተኛ መቅጠራቸውን የነገሩን ሥራ አስኪያጁ ወደፊት ፓርኩ በሙሉ አቅሙ ማምረት ሲጀምር በሁለት ሺፍት ከአሥር እስከ 20ሺ ሠራተኞች እንደሚቀጠር ነግረውናል። አዲስ ዘመን ግንቦት 22/2011
1
b9af51a4721ae3671ddd0cd6fac5fc81
e32f937279e6600302907fcdd7d986ba
በኮሎምቢያ ማረሚያ ቤት ከኮሮና ቫይረስ ጋር በተያያዘ በተነሳ አመፅ ከ23 ሰዎች በላይ ሰዎች ለህልፈት ተዳረጉ
አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 28 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በብራዚል በኮሮና ቫይረስ ሳቢያ ለህልፈት የተዳረጉ ሰዎች ቁጥር 34 ሺህ መድረሱ ተገልጿል።ይህን ተከትሎም በሃገሪቱ በኮቪድ19 ለህልፈት የተዳረጉ ሰዎች ቁጥር ከአውሮፓዊቷ ጣሊያን መብለጡ ነው የተነገረው።እስካሁን ባለው ሂደትም ከአሜሪካ እና ብሪታንያ ቀጥሎ በርካታ ሰዎች በኮቪድ19 ምክንያት ለህልፈት የተዳረጉባት ሃገር ሆናለች።ከዚህ ባለፈም በሃገሪቱ ቫይረሱ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 580 ሺህ ደርሷል ነው የተባለው።ፕሬዚዳንት ቦልሶናሮ ከቫይረሱ ጋር ...
0
b2cb12abee24d6d2794797aac4fb1b8c
ac961e1f351a63b0cfab69e6e41b5e43
“ህጉ ሀገራዊ ተወዳዳሪነትን ለማሳደግና ኢንቨስትመንት ለመሳብ ከፍተኛ አስተዋፅኦ ያበረክታል”-መላኩ አለበል፣የንግድ ሚኒስትር
አዲስ አበባ፣ ሀምሌ 30 ፣2012 ( ኤፍ.ቢ.ሲ) በ2013 በጀት ዓመት 4 ነጥብ 5 ቢሊየን ዶላር የውጭ ቀጥታ ኢንቨስትመንት ለመሳብ መታቀዱን የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን አስታወቀ።የመሰረተ ልማት መጠናከር፣ በቀላሉ ሰልጥኖ ወደ ስራ መግባት የሚችል የሰው ሃይል፣ እየተመዘገበ ያለው ፈጣን የኢኮኖሚ እድገትና እምቅ የተፈጥሮ ሃብት በኢትዮጵያ ኢንቨስትመንትን ለመሳብ በምቹ አጋጣሚነት ከሚጠቀሱት መካከል መሆናቸው ተጠቅሷል።በሌላ በኩል የገበያ ተደራሽነት እያደገ መምጣትም የውጭ ቀጥታ ኢንቨስትመንት እንዲ...
0
7ec8f4c9bc83343e1d18551255b95ed7
9d856cab626732b522af54907cd35b9c
የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማይክ ፖምፒዮ ከኦማኑ ሱልጣን ጋር ተወያዩ
አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 1 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሜሪካው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማይክ ፖምፔዮ በቀጣዩ ሳምንት እስራኤልን ሊጎበኙ ነው።የአሜሪካ ውጭ ጉዳይ መስሪያ ቤት እንዳስታወቀው ጉብኝቱ ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንያሚን ኔታንያሁ የዌስት ባንክ የተወሰኑ ክፍሎችን ለመያዝ በሚያደርጉት ጥረት ዙሪያ ላይ ያተኮረ ውይይት ለማድረግ ያለመ ነው።በጉብኝታቸውም ከኔታንያሁ ጋር የጥምር መንግስት ለመመስረት ከተስማሙት ቤኒ ጋንትዝ ጋርም ይመክራሉ ተብሎ ነው የሚጠበቀው።ከዚህ ባለፈም አሜሪካ እና እስራኤል ኮቪድ19ኝን...
0
d26b21759e43e8f5649e76978988c6ba
f273df9fb57afca4ca272b294118d7e3
Walias Intensify Their Preparation
The draw for the 2022 Qatar world cup African zone preliminary round has been conducted Today in Cairo, Egypt. Ethiopia is set to play Lesotho in between 2 and 10 September over two legs. Ethiopia and Lesotho were on the same qualifying group “J” in 2017 AFCON qualifiers staged in Gabon, the Walias were victories on bo...
0
61491ee7a650ca8432dc038bfffff38f
ffe0082a3c86679c436e6245df3f0c73
የቱኒዚያው ፕሬዚዳንት የዶናልድ ትራምፕን የመካከለኛው ምስራቅ የሰላም እቅድ ተቹ
በዜናው መሰረት የሥድሳ ሰባት ዓመቱ ሙርሲ ህይወታቸው ያለፈው በመንግሥታዊ ሥለላ ወንጀል ክስ ፍርድ ቤት ችሎት ላይ ቀርበው ራሳቸውን ከሳቱ በኋላ ነው። ሆስፒታል ሳይደርሱ በፊት ህይወታቸው ማለፉን ነው ዜናው የገለፀው።በሙስሊም ወንድማማቾች ቡድን ውስጥ ከፍተኛ የመሪነት ቦታ የነበራቸው ሞሃመድ ሙርሲ እኤአ በ2013 በአስተዳደራቸው ላይ በተቀሰቀሰው ተቃውሞ የጦር ሰራዊቱ ከሥልጣን እንዳስወገዳቸው ይታወሳል።ከዚያም በቀደመው ዓመት በፕሬዚዳንታዊ ምርጫው ለመወዳደር ባስገቡት የዕጩነት ማመልከቻ ዋሽተዋል ተብሎ ...
0
5742f915e28a3aab7474218b336ff25f
bbe69f93cac0e24d8b87a4d8afc8b2c6
አፍሪቃ በጋዜጦች
“አፍሪካ በጋዜጦች” የተሰኘው ፕሮግራማችን ስለ አፍሪካ ከተፃፉት፣ የተወሰኑትን ጨምቆ ያቀርባል።የኢትዮጵያው ትግራይ ክልል በመልሶ ማልማት ጥረቱ የወርቅ ሽልማት አገኘ፣ ኢትዮጵያ ላይ በተዳጋጋሚ በደረሰው ድርቅ ምክንያት በሚልዮኖች የሚቆጠሩ ሰዎች አስቸኳይ የምግብ ረድዔት እንደሚያስፈላጋቸው ታወቀ፣ የአንጎላ ገዢ መደብ ፖርቱጋል ላይ ገንዘብ እያፈሰሰ መሆኑ ተገለፀ፡፡
0
07d6d84395eafc746d880f6625a72cda
0ff5e076a7cfd0e0d7665c34512a9173
ቢኒያም በላይ ወደ ሌላው የስዊድን ክለብ አምርቷል
ዳኛቸው በቀለ ለአዳማ ከተማ ከመፈረሙ በፊት በድሬዳዋ ከተማ የተጫወተ ሲሆን አምና ኢትዮጵያ ንግድ ባንክን ቢቀላቀልም የቋሚ ተሰላፊነት እድል ማግኘት አልቻለም ነበር፡፡ዳኛቸው ለድሬዳዋ ከተማ በዝውውር መስኮቱ የፈረመ 4ኛው ተጫዋች ሆኗል፡፡ አማካዩ አድናን ቃሲም ፣ ጋናዊው ተከላካይ ኢማኑኤል ላሬያ እና ሌላው ጋናዊ አጥቂ ሀምዛ መሀመድ ለብርቱካናማዎቹ የፈረሙ ተጫዋቾች ናቸው፡፡
0
943a9b5c6ce9506cc46ee1b128d74ccb
943a9b5c6ce9506cc46ee1b128d74ccb
ዶ/ር ሊያ ታደሰ በፈለገ ሕይወት ሆስፒታል ጉብኝት አደረጉ
የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰ በባህር ዳር በሚገኘው ፈለገ ሕይወት ሆስፒታል የንፁህና ደህንነቱ የተጠበቀ ሆስፒታል የማድረግ እንቅስቃሴን ጎበኙ፡፡ሚኒስትሯ በማህበራዊ ገፃቸዉ እንደገለፁት በኤሌክትሮኒክስ የታገዘ የጤና መዛግብት አፈፃፀም እና የአገልግሎት መስጫ ቦታዎች ህሙማንን ማዕከል ያደረጉ እንዲሆኑ ለማስቻል የተሰራውን ስራም ጎብኝተዋል፡፡በጉብኝታቸው ወቅትም በቁርጠኝነት የሚሰሩ የሆስፒታሉንና የክልሉ ጤና ቢሮ አመራሮችንና ሰራተኞችን አመስግነዋል፡፡
1
98f73d461fc8411bf3f737d9eb42a7db
bff961b3aa20b8170017202c5ee15659
በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል በኢንቨስትመንት የተሠማሩ ባለሃብቶች ውጤት ማስመዝገብ ጀምረዋል- አቶ አሻድሊ ሀሰን
አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 28 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ እና የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች የመተከልና አካባቢው ኮማንድ ፖስት አፈጻጸምን በተመለከተ በባሕር ዳር ተወያይተዋል።አፈጻጸሙ የተገመገመው የአማራ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር አቶ ተመሥገን ጥሩነህና የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር አቶ አሻድሊ ሐሰን በተገኙበት ነው።ውይይቱ የሁለቱ ክልሎች ተቀራርቦ የመሥራት ውጤትም ቀጠናው ከዚህ በላይ ሰላማዊ እና የሕግ የበላይነት የተረጋገጠበት እንዲሆን እንደሚያስችለው ታ...
0
782848f5a95ee088e07ea203ac57a5f5
782848f5a95ee088e07ea203ac57a5f5
693 የህግ ታራሚዎች በይቅርታና በምህረት ተፈቱ
693 የህግ ታራሚዎች በይቅርታና በምህረት መፈታታቸውን የፌዴራል ማረሚያ ቤቶች አስተዳደር አስታወቀ።አስተዳደሩ ለኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት በላከው መግለጫ እንዳስታወቀው ታራሚዎች የጸደቀውን የምህረት አዋጅ መነሻ በማድረግ ሲፈቱ የመጀመርያው ነው።የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 1096/2010 የምህረት አዋጅን ማጽደቁ ይታወሳል።ዛሬ የተለቀቁት ታራሚዎችም በአዋጁ አንቀጽ 5 ሥር በተዘረዘሩ በህገ-መንግስቱ ስርዓት ላይ የሚደረግ ወንጀል፣ የህገ-መንግስታዊ ስልጣንን ተግባራዊነት ማሰናከል፣ የጦር መሳሪያ ይዞ በማመ...
1
566c81a50f500f606d9328d24702bf4c
978e77ce9e247616de8b5781345aeb38
በህወሓት ውስጥ ያለው ቡድን በርካታ ነዋሪዎችን አፍኖ በመውሰድ ሰውሯቸዋል- የዳንሻ ከተማ ነዋሪዎች
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ድሪባ ኩማ ረቡዕ ሚያዝያ 3 ቀን 2010 ዓ.ም. አስተዳደራቸው ጉልህ ሥፍራ ከሚሰጣቸው ፕሮግራሞች አንዱን ጎብኝተዋል፡፡ ከንቲባ ድሪባ ከከፍተኛ የከተማው ባለሥልጣናት ጋር ሆነው የጎበኙት በአዲስ አበባ ከተማ ከደኅንነት ወለል በታች የሚገኙ ነዋሪዎችን ለማቋቋም በዓለም ባንክ የሚደገፈውን ግዙፍ ፕሮግራም ነው፡፡ ይህ ፕሮግራም በ2009 ዓ.ም. የተጀመረ ሲሆን 123 ሺሕ ተጠቃሚዎችን አቅፏል፡፡ በዚህ ዓመት ደግሞ ይህ ቁጥር ወደ 200 ሺሕ የሚያድግ ሲሆን፣ የደሃ ደሃ ...
0
98e440e2e0668f5037b5017c13da6c22
8339e2f28da6cc8b37fc9ad85b361f82
ወላይታ ድቻ የቀድሞ አሰልጣኙ ወደ ስራ እንዲመለሱ ጥሪ አቀረበ
ወላይታ ድቻ አሰልጣኝ መሳይ ተፈሪ እና ረዳታቸው ግዛቸው ጌታቸውን ከዋናው ቡድን አሰልጣኝነት ማሰናበቱን የክለቡ ስራ አስኪያጅ አቶ አሰፋ ለሶከር ኢትዮጵያ አስታወቁ፡፡ወላይታ ድቻን ከ2001 ጀምሮ ሲያሰለጥኑ የቆዩትና አምና የጥሎ ማለፉን ዋንጫ እንዲያነሳ የረዱት አሰልጣኝ መሳይ ተፈሪ ቡድኑ በውጤት ቀውስ ውስጥ መሆኑን ተከትሎ እንዲሰናበቱ መወሰኑን አቶ አሰፋ ገልፀዋል፡፡ወላይታ ድቻ ከአሰልጣኝ ስንብቱ በተጨማሪ ረዳት አሰልጣኙ ግዛቸው ጌታቸውን ወደ ወጣት ቡድኑ አሰልጣኝነት ወርዶ እንዲሰራ ሲወስን የቡድን...
0
c6808d296c8d7d2eaf1b1f057ec97462
d235d72684f22874c356d9626fdbd175
ከፍተኛ ሊግ | ገላን ከተማ ሁለት ተጨማሪ ተጫዋቾች ወደ ቡድኑ ቀላቅሏል
በከፍተኛ ሊግ ምድብ ሐ እየተወዳደረ የሚገኘው ጅማ አባ ቡና የቀድሞ አሰልጣኙን መልሶ ሲቀጥር ሦስት አዳዲስ ተጫዋቾችን ወደ ቡድኑ ቀላቅሏል።አሰልጣኝ አንተነህ አበራ ለሶስተኛ ጊዜ ወደ ቡድኑ ተቀላቅለዋል። በባለፈው ዓመት የአሰልጣኝ ግርማ ሐብተዮሐንስን ስንብት ተከትሎ አባቡናን በመረከብ በከፍተኛ ሊጉ እስከ መለያ ጨዋታው ማድረስ ቢችሉም በአወዛጋቢ ሁኔታ ከቡድኑ ከተለያዩ በኋላ በድጋሚ የአሰልጣኝ መኮንን ማሞ ስንብት ማግስት ወደ ጅማ አባቡና ተመልሰዋል።አሰልጣኝ አንተነህ በዘንድሮው የከፍተኛ ሊግ በምድብ ...
0
af5e6f7433ddbdddfc7d3d10a94b6f2a
e5a95a424caf7d89ea2e6133caa4671e
በቂሊንጦ ማረሚያ ቤት ለደረሰው ጉዳት የማረሚያ ቤቱ አስተዳደር አባላት በሕግ እንዲጠየቁ ሐሳብ ቀረበ
ኢትዮጵያ ውስጥ በተለያዩ የሃገሪቱ ክፍሎች በሚገኙ ማረሚያ ቤቶች አለመረጋጋትና የእሣት ቃጠሎ እየደረሰ መሆኑ ይዘገባል።ባለሥልጣናት ለችግሩ ምክንያት - የመንግሥቱን የምህረት አዋጅ ተከትሎ ለታራሚዎች የሚሰጡ ትርጉሞች መዛባት መሆናቸውን ይናገራሉ።በደብረማርቆስ ማረሚያ ቤት ትላንት የተነሳውን የእሳት ቃጠሎ አስመልክቶ - ሰሎሞን ክፍሌ ወደ አማራ ክልል ጽሕፈት ቤት ደውሎ ነበር።የመንግሥት ኮሚኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ሃላፊውን አቶ ንጉሡ ጥላሁንን አነጋግሯል።።
0
5e5432265dec741ba948cad1ea76e22e
1d2b2fa9a99d4ba03898a50d973202d5
ወልዋሎ አዲግራት ዩኒቨርሲቲ 6 ተጫዋቾችን አስፈረመ
FT ባህርዳር ከተማ ፋሲል ከተማ (ባህርዳር)FT መቀለ ከተማ ኢትዮጵያ ውሃ ስፖርት (ውቅሮ)FT ሰሜን ሸዋ ደብረብርሃን ሱሉልታ ከተማ (ደብረብርሃን)FT አክሱም ከተማ አዲስ አበባ ፖሊስ (አክሱም)FT ወልድያ ሰበታ ከተማ (ወልድያ)FT ወልዋሎ አዲግራት ዩኒቨርሲቲ ኢትዮጵያ መድን (አዲግራት)FT አማራ ውሃ ስራ ቡራዩ ከተማ (ባህርዳር)ወሎ ኮምቦልቻ ከ ሙገር ሲሚንቶ (ኮምቦልቻ)FT ሻሸመኔ ከተማ ነቀምት ከተማ (ሻሸመኔ)FT ጅማ ከተማ ናሽናል ሴሜንት (ጅማ)FT አርሲ ነገሌ ሀላባ ከተማ (...
0
6da5991640bf2a188c7a707d5cf0df59
afa1379a48f3dc54560eea633b9070e4
በቴክሳስ ህገወጥ ስደተኛ ተማሪዎች ከትምህርት ቤት እንዲባረሩ የጠየቀችው መምህርት ከሥራዋ ተሰናበተች
ባሕር ዳር፡ ሚያዝያ 14/2012 ዓ.ም (አብመድ) የኮሮና ወረርሽኝ የዓለም ትልቅ የጤና ስጋት ሆኖ ለበርካታ ማኅበራዊ ግንኙነቶች መቋረጥ ምክንያት ሆኗል፤ ትምህርት ቤቶችም ተዘግተዋል፡፡ ነገር ግን ብዙ ተማሪዎች በየቤታቸው ሆነው በሬዲዮና በቴሌቪዥን የሚተላለፉ ትምህርቶችን ከመከታተልና ከማጥናት ይልቅ ከቤት ውጭ በጋራ ተሰባስበው እየተስተዋሉ ነው፡፡የመንግሥት ተቋማትና የግል ድርቶች የ‘ዋይ-ፋይ ኔትወርክ’ ባለመዝጋታቸው ተማሪዎቹ በእነዚህ ተቋማት አጥሮች ተሰባስበው እየዋሉ ነው፡፡ ይኼንን ነገር ለማስቀረ...
0
ff79f285ab7daa491dd2257cc9bc1bbd
dc0b8908442e0cabf5fcd8579e1f3064
ተመድ የሊቢያ ተቀናቃኝ ኃይሎች ዘላቂነት ያለው የተኩስ አቁም ስምምነት ላይ መድረሳቸውን አስታወቀ
አዲስ አበባ ፣ መስከረም 30 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) አርመኒያ እና አዘርባጃን በናጎርኖ ካራባህ ግዛት ጊዜያዊ የተኩስ አቁም ለማድረግ ተስማሙ፡፡የሩሲያው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሰርጌ ላቭሮቭ ሁለቱ ሃገራት በሞስኮ ለ10 ሰአታት ከተወያዩ በኋላ የተኩስ አቁም ለማድረግ መስማማታቸውን አስታውቀዋል፡፡ከስምምነቱ መደረስ በኋላም ሃገራቱ ገንቢ ውይይት ያደርጋሉም ነው ያሉት ላቭሮቭ፡፡የተኩስ አቁም ስምምነቱን ተከትሎም ሃገራቱ ከዛሬ ጀምሮ የእስረኞች ልውውጥ የሚያደርጉ ይሆናል፡፡የአዘርባጃን አካል እንደሆነች የሚነ...
0
91aae5b604abba1295e237cc871f478f
91aae5b604abba1295e237cc871f478f
በህግ ቁጥጥር ስር በዋሉ 4 ሺህ 183 ተጠርጣሪዎች ላይ ክስ ተመሰረተ
አዲስ አበባ ፣ መስከረም 20 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ከአርቲስት ሀጫሉ ሁንዴሳ ግድያ ጋር ተያይዞ በህግ ቁጥጥር ስር በዋሉ 4 ሺህ 183 ተጠርጣሪዎች ላይ ክስ መመስረቱን የኦሮሚያ ጠቅላይ ዐቃቤ ህግና የኦሮሚያ ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቁ፡፡የኦሮሚያ ክልል ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ ሁሴን ዑስማን እና በኦሮሚያ ፖሊስ ኮሚሽን ምክትል የወንጀል መርማሪ ኮሚሽነር ግርማ ገላን በጋራ በሰጡት መግለጫ የአርቲስቱን ግድያ ተከትሎ በተፈጠረ ግርግር የ167 ሰዎች ህይወት ሲጠፋ በ360 ሰዎች ላይ ደግሞ የአካል ጉዳት መድረሱን ...
1
9fd3b35f51b4241b95677ec29388acfc
6208ba0126132ca5d19623a892de5644
በአፍጋኒስታን አጥፍቶ ጠፊ ባደረሰው ፍንዳታ የሞትና የመቁሰል አደጋ ደረሰ
ምሥራቃዊ አፍጋኒስታን ውስጥ በደረሰ የአጥፍቶ ጠፊ ጥቃት ከሞቱት ሦስት ሰዎች አንዱ፣ ከፍተኛ የክፍለ ሀገር ባለሥልጣን መሆናቸው ተገለፀ።የምሥራቃዊ ናንጋርሃር ክፍለ ሀገር ዋና ከተማ በሆነችው ጃላላባድ የደረሰው ጥቃት ዒላማ ያደረገውና የገደለውም የሃይማኖታዊ ጉዳዮች ዳይሬክተርና የሀጂ መንፈሳዊ ጉዞ ክፍል ኃላፊ የሆኑትን አብዱላክ ዛሂር ሃቃኒንን እንደሆነም ባለሥልጣናት አስታውቀዋል።አንድ የክፍለ ሀገሩ መንግሥታዊ ቃል አቀባይ ለቪኦኤ እንደገለፀው፣ ጥቃቱን ያደረሰው አጥፍቶ ጠፊ፣ ወደ ባለሥልጣኑ ተሽከርካሪ...
0
25b08d8d2710886623ce8a06bff3b6ff
b2b0c2e9626de672f7145e4c1a0d7861
እንግሊዝ ከፈረንሳይ እና ከኔዘርላንድስ የሚገቡ ሰዎችን ለ14 ቀናት ወደ ለይቶ ማቆያ እንዲገቡ ልታስገድድ ነው
አዲስ አበባ፡- ኢትዮጵያን ጨምሮ በዓለም አቀፍ ደረጃ የተከሰተው የኮሮና ወረርሺኝ የአክሱም ሐውልት ጥገና ሥራን አስቸጋሪ እንዳደረገው የቅርስ ጥናትና ጥበቃ ባለሥልጣን አስታወቀ። ለአክሱም ሐውልት ጥገና የተገዙ የጥገና ግብዓት ዕቃዎች በቅርቡ ወደ ሥፍራው እንደሚደርሱም ተገልጿል። የቅርስ ጥናትና ጥበቃ ባለሥልጣን ዋና ዳይሬክተር ዶክተር ሙሉጌታ ፍስሃ በተለይም ለአዲስ ዘመን ጋዜጣ እንደገለጹት፤ ጥገናውን የሚያከናውነው የጣሊያኑ ላታንዚ ካምፓኒ ሲሆን ሥራውን ለመሥራት ውል የፈፀመውም በሁለት ነጥብ ስምንት...
0
ac3419ec07b35692dcd11ba078e5e367
3069d000ba7ca0d321335fd7c2625f29
መንግሥት የትራንስፖርት አቅርቦቱ ላይ አማራጮችን ማየት እንደሚገባው ተጠቆመ
የዋልድባ ገዳም መነኮሳትም ክሳቸው ተቋርጦ ይፈታሉ ተብሏልመንግሥት የፖለቲካ ምኅዳሩን ለማስፋትና አገራዊ መግባባት ለመፍጠር በማለት ታኅሳስ 25 ቀን 2010 ዓ.ም. ባስተላለፈው ውሳኔ መሠረት፣ ተጠርጣሪዎችንና ፍርደኞችን በሁለት ወራት ውስጥ እንደሚፈታ ያስቀመጠው የጊዜ ገደብ ሊጠናቀቅ ቀናት ቢቀሩትም እንደሚቀጥል ተጠቆመ፡፡ የክስ ጉዳያቸው በፍርድ ቤቶች በመታየት ላይ ያሉ ተጠርጣሪዎችና ወንጀል መፈጸማቸው ተረጋግጦባቸው የቅጣት ውሳኔ የተላለፉባቸው ፍርደኞች መንግሥት ያወጣውን መሥፈርት የሚያሟሉ ሆነው ከተ...
0
0cf53f685287bf867528130528f41f16
8d3f7909d14420063d10d97e68144e59
መሐመድ ናስር ዳግም ቡድኑን ተቀላቅሏል
ከፔትሮጀክት ጋር ስኬታማ ሶስት ዓመታቶችን ያሳለፈው ኢትዮጵያዊው አማካይ ሽመልስ በቀለ ወደ ሌላኛው የግብፅ ክለብ ምስር አል ማቃሳ በሶስት አመት የውል ስምምነት ተቀላቅሏል፡፡በሀዋሳ ከተማ የእግር ኳስ ህይወቱን የጀመረውና ቀጥሎም በቅዱስ ጊዮርጊስ መጫወት የቻለው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን የአማካይ ስፍራ ተጫዋቹ ሽመልስ በቀለ ከኢትዮጵያ ውጭ በመውጣት በሊቢያው ክለብ አል አህሊ ትሪፖሊ ካመራ በኋላ ብዙም ሳይቆይ ወደ ሱዳን አምርቶ ለኤልሜሪክ ተሰልፎ ተጫውቷል። ቀጥሎ ወደ ግብፅ በማቅናት ያለፉትን ሶ...
0
3f18a6ac42c89a8ce4ce06b71fd23968
264696b1a7cca11b3a9474932cb24af5
የሰብአዊ መብቶች ተሟጋቹ ኦባንግ ሜቶ በኢትዮጵያ ወቅታዊ ሁኔታ ላይ
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ጉባኤ፤ የአርቲስት ሃጫሉ ሁንዴሳ ግድያን ተከትሎ በተፈጠረው ሁከትና ግርግር በኦሮሚያ የደረሰውን የሰብአዊ ጉዳት የሚመረምር ቡድን ከሣምንቱ አጋማሽ ጀምሮ ማሠማራቱን ለአዲስ አድማስ አስታውቋል:: ተቋሙ ሁከትና ግርግር በተፈጠረባቸውና ጉዳት በደረሰባቸው ሁሉም የኦሮሚያ አካባቢዎች የምርመራ ቡድን ማሰማራቱን አመልክቷል፡፡ በምርመራው የሚገኙ ውጤቶችን ከዓለማቀፍ የሰብአዊ መብት ድንጋጌዎች አንፃር በመመዘን የተፈፀመው ድርጊት ምንድን ነው? ምን ያህል ጉዳት አጋጥሟል? መንግስት የወ...
0
db97d7a0013aa3a7eaafcbb877b34307
6c4c5aae6b3641a945682709e34ad176
ፑቲን ለሚኒስትሮቻቸው የአዲስ ዓመት እረፍት የለም አሉ
በፕሬዚዳንት ቭላዲሚር ፑቲን ላይ አድማ አቀነባብረዋል ተብለው ባለፈው ወር የታሰሩት ሩስያዊው ተቃዋሚ መሪ አሌክሲ ናቫልኒ፣ ከ30 ቀናት እስር በኋላ በዛሬው ዕለት መፈታታቸው ተገለፀ።«ከ30 ቀናት የሥራ ጉዞ በኋላ እነሆ ተመልሻለሁ» ሲሉ ትዊት ያደረጉት ናቫልኒ፣ “ነፃ በመሆኔ ተደስቻለሁም” ብለዋል።ናቫልኒና በመቶዎች የሚቆጠሩ ደጋፊዎቻቸው የታሰሩት ባለፈው ወር ሲሆን፣ ይህም ፕሬዚዳንት ፑቲንን ለሌላ ሥድስት ዓመት በሥልጣን ለማቆየት የሚያስችለው ሥነ ሥርዓት ሞስኮ ውስጥ በሚካሄድበት ዋዜማ መሆኑ ነው።
0
07934008b29a32eec6eaacfc7460d65c
b4cf8a0868b3a0185a58bf88aa4ca3e0
በፍቅርና በሰላም ስንደመር ዛሬን ብቻ ሳይሆን ነገን መስራት እንችላለን —ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ
መንግስት የአዲስ አበባን ወጣት ለይቶ የማጥቃትና የማሰር ፍላጎት የለውም ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ ገልጸዋል፡፡የአዲስ አበባ ወጣት ስራ ሳይኖረውና በችግር ውስጥ ሆኖ እንኳን አሁን ላለው ለውጥ ትልቅ መስዋዕትነት የከፈለ እንደሆነ ያስታወሱት ዶክተር አብይ ለዚህ ተግባሩ ምስጋና ብቻ ሳይሆን የመሪነት ሚና ሊሰጠው ይገባል ብለዋል፡፡ይሁን እንጂ አዲስ አበባን ማዕከል አድርጎ በመበጥበጥ ብቻ ነው መንግስትን ማዳከም የሚቻለው በሚል አስተሳሰብ ሰላሙን የማይፈልጉ አካላት በዚሁ ከተማ ውስጥ ...
0
b004455c57495922b6d57d760c2527d7
3927dfe2f8612976d9116d8ba9a9c826
የአዲስ አበባ ንግድ ምክር ቤት ባለአደራ ቦርድ ሥራ ጀመረ
አዲስ አበባ፣ ጥር 22፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በመዲናዋ የተማሪዎች ምገባ መርሃ ግብርን በዘላቂነት ለማስቀጠል ቁርጠኛ አቋም እንዳለው የተማሪዎች ምገባ ኤጀንሲ ቦርድ አስታውቋል።የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክር ቤት ባሳለፍነው ሳምንት የተማሪዎች ምገባ ኤጀንሲ ቦርድ እንዲቋቋም መወሰኑ ይታወቃል።የቦርዱ ምክትል ሰብሳቢ ወይዘሮ ፍሬዓለም ሽባባው ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ባደረጉት ቆይታ፥መርሃ ግብሩ ተማሪዎችን ከማገዝ ባሻገር በከተማዋ ኢኮኖሚያዊ እንቅስቃ ላይ አዎንታዊ አስተዋጽኦ እንደሚያበረ...
0
6bd1299f9ccb622ea3accb9800a676ec
247735503979fb8938dc9f697b08ed39
ስሑል ሽረ አይቮሪኮስታዊውን ተጫዋች አስፈረመ
ባለፈው ክረምት ስሑል ሽረን የተቀላቀለው መድሀኔ ብርሃኔ ከቡድኑ ጋር በስምምነት ተለያይቶ ወደ ሀዲያ ሆሳዕና አምርቷል።ከደደቢት ጋር የተሳካ ዓመት ካሳለፈ በኋላ በክረምቱ ዝውውር መስኮት የመጨረሻ ቀን ስሑል ሽረን የተቀላቀለው ሁለገቡ መድሀኔ ብርሀኔ በስሑል ሽረ ቆይታው መስመር ተከላካይነት ፣ በመስመር ተጫዋችነት እና በፊት አጥቂነት መጫወት የቻለ ሲሆን በሊጉ የመጀመርያ ሳምንታት ቡድኑን በቋሚነት ቢያገለግልም ቆይቶ ባልታወቀ ምክንያት ቡድኑን ማገልገል አልቻለም።ከደደቢት ታዳጊ ቡድን አድጎ እስከ ባለፈው...
0
f7dfb89e9c3253461257bad33371a087
f7dfb89e9c3253461257bad33371a087
የዴሞክራቲክ ኰንጎ መሪ ለተቃዋሚዎች ምሕረት ሰጡ
ፕሬዚደንት ጆሴፍ ካቢላ በቅርቡ ያወጁትን የሰላም ጥሪ፣ የBDK ንቅናቄ መሪ Ne Muanda Nsemi ደግፈውና ምሕረትም ጠይቀው እንደነበር ታውቋል። በዚሁ መሠረት ነው ፕሬዚደንት ካቢላ፣ ዕድሜያቸው ከ70 ዓመት በላይ ለሆኑ የንቅናቄው እስረኞ ምህረት ያደረጉት።ቢ ዲ ኬ (BDK) እራሱን እንደ ሃይማኖታዊ ንቅናቄ አድርጎ ነው የሚቆጥረው። ዓላማውም፣ ደቡባዊ ኰንጎ ዴሞክራቲክ ውስጥ ላለችው የባስ ኮንጎ (Bas Congo) ክልል፣ የራስ አስተዳደር እንዱመሰረት ነው። መሪውም ኔ ሟንዳ ንሰሚ (Ne Muanda N...
1
6ef7e60846ded4aa0c1544a2d75521e4
c90ce10ed3ebcfd7c182b102584bb7f6
ጠ/ሚ ዐቢይ ያገኙት የኖቤል የሰላም ሽልማት ሜዳሊያና ዲፕሎማ ቅጂ በሰላም ሚኒስቴር ተቀመጠ
በጦርነት ተጎጂ የሆኑ ህፃናትን መታደግ በሚቻልበት ሁኔታ ላይ በሚመክረው ዉይይት ባለፉት 20 አመታት በጦርነት ምክንያት 5 ሚሊየን ህፃናት በሞቱባት አፍሪካ የህፃናት መብት እንዲከበርና ችግሩ እልባት እንዲያገኝ ተጠይቋል፡፡በዉይይት መድረኩ ከኢትዮጵያ፣ ማሊ፣ ደቡብ ሱዳን፣ ናይጄሪያና ኮንጎ የተገኙ ህፃናት ተሳትፈዋል፡፡ በዉይይት መድረኩ ላይ የተገኙት የሴቭ ዘ ችልድረን ዳይሬክተር ያ ቬል አገራት የህፃናትን መብት ለመጠበቅ የገቧቸዉን አለምአቀፍ ስምምነቶች ሊያከብሩ ይገባል ብለዋል፡፡የአፍሪካ ህብረት ምክት...
0
02ad439643063810e77aa3bdd510691e
47b1660c75d66bdc7765b747fc8b854b
ታቦት ተሸካሚው አርበኛ
የኢትዮጵያ ታላቁ ሕዳሴ ግድብ ግንባታ በ2003 ዓ.ም ተጀመረ።• ግድቡ ሲጠናቀቅ ከ 74 ቢሊዮን ኪዩቢክ ሜትር ውሃ በላይ ቦታ ይይዛል።• የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ለመሙላት የሚወስድባት ጊዜ እስከ ሰባት አመት ነው።• በሚመጣው ክረምት የውሃ ሙሌት ይጀ መራል። •ታህሳስ 2013 ዓ.ም የመጀመሪያዎቹ ሁለት ተርባይኖች ኃይል ማመንጨት ይጀምራሉ። እያንዳንዳቸው የኃይል ማመንጫ ተርባይን 375 ሜጋዋት በጠቅላላው 750 ሜጋ ዋት ኃይል ለማመንጨ ይችላሉ።• በእያንዳንዱ ኢትዮጵያውያን የገንዘብ መዋጮ የሚገነባና የሁ...
0
d182a37a36ea19919205c2aa2c15323a
d79d49719874bace7683693ba12e7fad
የኢትዮ- ሱዳን የድንበር ጉዳይ እንዲጦዝ የፈለጉት የኢትዮጵያ ጠላቶች ናቸው – አምባሳደር ዲና
የሱዳን ታጣቂዎችና ሚሊሻዎች ከሰሞኑ የኢትዮጵያን ድንበር አልፈው ጥቃት መፈፀማቸውን የውጪ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር ዲና ሙፍቲ ገለጹ፡፡ሚሊሻዎቹ እና ታጣቂዎቹ የገበሬዎችን ማሳ በመዝረፍ እና በማፈናቀል በርካታ ህገ ወጥ ድርጊት መፈጸማቸውን አምባሳደር ዲና ከዋልታ ጋር በነበራቸው ቆይታ ገልጸዋል፡፡የኢትዮጵያ መንግስት ጉዳዩን በሰላማዊ መንገድ ለመፍታት ከሱዳን አመራሮች ጋር እየተነጋገረ መሆኑን የገለጹት አምባሳደር ዲና፣ በሀለቱ ሀገራት መካከል ልዩነትን ለመፍጠር የሚፈልጉ አካላትና ወደ ሱ...
0
8b9a1843006506eb811507b8cb0b2f0b
a6e60060aca30f41e786ed57195efe26
የባለድርሻ አካላት ቅንጅት መጓደል ለነዳጅ እጥረት መንስኤ ነው ተባለ
የአለም የነዳጅ ዋጋ መቀነስ በዚሁ የሚቀጥል ከሆነ ኢትዮጵያ የምታካሂዳቸውን ግዙፍ የልማት ፕሮጀክቶች ለማቀላጠፍ እንደሚያግዝ የንግድ ሚኒስትር ዴኤታው አቶ አሊ ሲራጅ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ተናግረዋል።ሃገሪቱ ለነዳጅ ግዢ የምታወጣው ገንዘብ ከወጪ ንግድ ገቢዋ እንደሚልቅ ያነሱት ሚኒስትር ዴኤታው፥ ላለፉት ዓመታትም ለነዳጅ ዋጋ ድጎማ መንግስት 6 ቢሊየን ብር ማውጣቱንም ጠቁመዋል።በዚህም ምክንያቶች ሃገሪቱ ለግዙፍ ፕሮጀክቶች ማስፈፀሚያ የሚውለውን የውጭ ምንዛሪ ለግዢ ታውለው እንደነበር ነው የተናገ...
0
08dd567a7a374116d143174677c1ffe2
08dd567a7a374116d143174677c1ffe2
መቐለ ከተማ 5ኛ ተጫዋቹን አስፈርሟል
ገብረመድህን ኃይሌን አሰልጣኝ አድርጎ የመረጠው መቐለ ከተማ በዝውውር መስኮቱ በስፋት እየተንቀሳቀሰ ይገኛል። ያሬድ ሀስንንም የክለቡ 5ኛ አዲስ ፈራሚ አድርጎ ወደ ቡድኑ ቀላቅሏል።የቀድሞው የኢትዮጵያ ከ20 ዓመት በታች ብሔራዊ ቡድን አማካይ ከወልዲያ ያለፉት ሶስት የውድድር ዘመናት ቆይታ በኋላ በመልቀቅ የሰሜን ኢትዮጵያውን ክለብ በአንድ ዓመት ውል ተቀላቅሏል። የግራ እግር ተጫዋቹ ያሬድ ከአማካይነት በተጨማሪ በመስመር ተከላካይነት መጫወት የሚችል ተጫዋች ነው።መቐለ እስካሁን አምስት ተጫዋቾችን ሲያስፈርም...
1
94ca7dd1501f2f3a4c128663295c87e6
dfe169f56730312dca4b8a4b621a9b9d
የኢፌዴሪ አየር ኃይል ዋና አዛዥ ሜጀር ጀኔራል ይልማ መርዳሳ የምዕራብ አየር ምድብን ጎበኙ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 12፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የልዩ ዘመቻዎች ሀይል ስልጠና በቀጣይ በሀገር ላይ ሊመጡ የሚችሉ ችግሮችን አስቀድሞ ለመመከት የሚያስችል መሆኑን የኢፌዴሪ መከላከያ ሰራዊት የልዩ ዘመቻዎች ኃይል ዋና አዛዥ ሜጀር ጀነራል ሹማ አብደታ ተናገሩ።የኢፌዴሪ መከላከያ ሰራዊት የልዩ ዘመቻዎች ኃይል ማዘዣ በአምስት ሻለቃ ያሰለጠናቸውን የኮማንዶ አባላትን የፊታችን ቅዳሜ ያስመርቃል።ስልጠናውን የወሰዱት የኮማንዶ አባላት ልዩ ልዩ ግዳጆችን የሚወጡ መሆናቸው ተገልጿል።የኢፌዴሪ መከላከያ ሰራዊት የልዩ ...
0
4e72d68e60617533ccf1679e2a68d602
f58637b9438ed6e8809d741a8330c64d
የለንደኑ “ግሬንፌል”የመኖሪያ ሕንፃ ቃጠሎ በኋላ አደጋዎችን ለመከላከል በብሄራዊ ደረጃ ምርመራ ተጀምሯል
የቦሌ ክፍለ ከተማ ንግድና ኢንዱስትሪ ልማት ጽሕፈት ቤት የኅብረት ሥራ ማኅበራት መኖሪያ ቤት የመስተንግዶ ባለሙያና የኮልፌ ቀራኒዮ ክፍለ ከተማ የኅብረት ሥራ ማኅበራት ማስፋፊያ ቡድን መሪን ጨምሮ፣ ስድስት ግለሰቦች በሙስና ተጠርጥረው ክስ ተመሠረተባቸው::ተከሳሾቹ በጥቅም በመተሳሰር ቀራኒዮ ተራራ ቁጥር 2/33 የጋራ ሕንፃ መኖሪያ ቤት ኃላፊነቱ የተወሰነ የኅብረት ሥራ ማኅበር አባላት ሲተካኩ፣ የማኅበሩን ሕጋዊነት ሳያረጋግጡ ማፅደቃቸውን ክሱ ይጠቁማል:: በመሆኑም የማኅበሩ ሕጋዊነት ሳይረጋ...
0
ea5a054a10dbb551353e3cc778db7c9c
ea5a054a10dbb551353e3cc778db7c9c
የገና በዓል በክርስትና እምነት ተከታዮች ዘንድ በመላው ኢትዮጵያ ተከበረ
በዓሉን በማስመልከትም የተለያዩ የኃይማኖት መሪዎች የመልካም በዓል ምኞታቸውን አስተላልፈዋል።የእምነቱ ተከታዮች በዓሉን የተቸግሩትን በማሰብ ሊከበር እንደሚገባ የኃይማኖቱ አባቶች መክረዋል።የእየሱስ ክርስቶስ ልደት ዋዜማ በየአብያተ ክርስቲያናቱ በተለያዩ መንፈሳዊ ስነስርአቶች ከትላንት በስተያ ተከብሯል፡፡የኃይማኖት መሪዎቹ የየእምነቱ ተከታዮች በዓሉን በመተሳሰብ እና በመፈቃቀር እንዲሁም በድርቅ ምክንያት ለምግብ እጥረት የተጋለጡ ወገኖችን በመርዳትና በመደገፍ ሊያከብሩት ይገባል ሲሉ መልዕክታቸውን አስተላል...
1
b990d75a32da74d73cb5155d78b38925
15613b77924baffbfc807f13bc8b6222
ተመድ በዓለም ዙሪያ ለሠላሳ ሦስት ሃገሮች የገንዘብ ድጋፍ ጠየቀ
ኤልኒኖ የተሰኘው የአየር ፀባይ ክስተት ባስከተለው ድርቅ ሳቢያ ለተጎዱ 9.7 ሚሊዮን ዜጎች ዕርዳታ የሚውል እ.ኤ.አ. በ2017 ብቻ 900 ሚሊዮን ዶላር እንደሚያስፈልግ፣ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት (ተመድ) የሰብዓዊ ጉዳዮች ማስተባበሪያ ጽሕፈት ቤት አስታወቀ፡፡ጽሕፈት ቤቱ ሰኞ ታኅሳስ 3 ቀን 2009 ዓ.ም. ባወጣው መግለጫ የሚያስፈልገው የገንዘብ መጠን እ.ኤ.አ. ከ2016 ሲነፃፀር በ44 በመቶ እንደሚቀንስ የገለጸ ቢሆንም፣ የኢትዮጵያ መንግሥትና አጋር ድርጅቶች በጋራ ባካሄዱት ዳሰሳ በአገሪቱ ምሥራ...
0
65d843700b06bc8af203e0229a648e95
85054221b8b2879660b532637df0a44d
በሶስት ከተሞች በ53 ነጥብ 7 ሚሊየን ዶላር ወጪ የተገነቡ የኃይል ማከፋፈያ ጣቢያዎች ተመረቁ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 9፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የካ ክፍለ ከተማ አስተዳደር በ3 ነጥ 2 ሚሊየን ብር ያስገነባቸውን 24 መኖሪያ ቤቶች አቅም ለሌላቸው ነዋሪዎች አስረከበ።የመኖሪያ ቤቶቹ በክፍለ ከተማው ወረዳ 13 መብራት ሐይል መጠለያ ተብሎ በሚጠራው ሰፈር የተገነቡ መሆኑ ተገልጿል።የክፍለ ከተማው ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ አስፋው ለገሰ የቤቶቹን ቁልፍ በዛሬው ዕለት ለባለእድለኞች አስረክበዋል።መኖሪያ ቤቱ ከተላለፈላቸው 24 ነዋሪዎች መካከል 6ቱ አካል ጉዳተኞች መሆናቸውን ...
0
72d7bfbfd2a6cfa4b2d9fc85330518d0
72d7bfbfd2a6cfa4b2d9fc85330518d0
ሪፖርት | ሀዋሳ ከተማ የዕለቱን ትልቅ ድል አስመዝግቧል
በኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ዛሬ ሀዋሳ ላይ ሀዋሳ ከተማ ወልዋሎ ዓዲግራት ዩኒቨርሲቲን አስተናግዶ ከፍፁም የጨዋታ ብልጫ ጋር 3-0 በመርታት የዓመቱን ጉዞ በድል ከፍቷል፡፡ የወልዋሎው አጥቂ ሪችሞንድ አዶንዶ ከቁምጣው ውስጥ ባደረገው የተለየ ትጥቅ እንዲሁም ለግብ ጠባቂው ዮሀንስ ሽኩር የህክምና ዕርዳታ በማስፈለጉ ጨዋታው ዘግየት ብሎ የጀመረ ነበር። በአማካዮቹ አዳነ ግርማ እና ታፈሰ ሰለሞን እንቅስቃሴ የሚመራው ሀዋሳ ከተማ በደስታ ዮሀንስ ድንቅ ብቃት ታግዞ በጨዋታው ፍፁም የሆነ ብልጫን ያሳየ ሲሆን ሪችሞን...
1
210f3f1c3f328b95ef2e6f2c2ed3235c
cdf6c712ed71da073246ea63c203d3fa
ከፍተኛ ሊግ | ደደቢት ተከላካይ አስፈረመ
በዝውውር መስኮቱ ከፍተኛ እንቅስቃሴ እያደረገ የሚገኘው እና በቅርቡ ወደ ዝግጅት የሚገባው መከላከያ የግራ መስመር ተከላካይ አስፈርሟል።ከሀዋሳ ከነማ የታዳጊ ቡድን አንስቶ እስከ ዋናው ቡድን ድረስ አምበል በመሆን ጭምር መጫወት የቻለው ደስታ ዮሐንስ ያለፉትን አራት ዓመታት በግራ መስመር ተከላካይነት ጥሩ ብቃት በማሳየት ጎልተው ከወጡ ተጫዋቾች መካከል አንዱ ነበር። ደስታ ከሀዋሳ ከተማ ውጪ በየትኛውም የፕሪምየር ሊግ ቡድን ያልተጫወተ ሲሆን ቀጣይ ክለቡን መከላከያ በማድረግ ለሁለት ዓመት የሚያቆየውን ፊርማ...
0
5d16b20c4a395ddb3c6714bb9e1205f6
4b7ce11ba6037463491838e48c62417e
እንግሊዝ ከመቅደላ የወሰደቻቸውን ቅርሶች ለማስመልስ መንግስት የተጠናከረ ጥረት እያደረገ ነው – ባህልና ቱሪዝም ሚኒስቴር
ባለፉት ዓመታት በምዕራብ ሐረርጌ ዞን በኦዳ ብልቱ አካባቢ ግንባታው የተከናወነው የባህል ማዕከል ሊመረቅ መሆኑን የኦሮሚያ ባህልና ቱሪዝም ቢሮ አስታወቀ ።የቢሮው የኮሚኒኬሽን ኃላፊ ወይዘሮ አሊፊያ ሃጂ ለዋልታ እንደገለጹት ከ20 ሚሊዮን ብር በላይ በሆነ ወጪ ሲገነባ የቆየው የባህል ማዕከል በክልሉ መንግሥትና በህዝቡ ድጋፍ የግንባታ ሥራው ተጠናቋል ።የባህል ማዕከሉ የኦሮሞን ባህል፣ ታሪክ ፣ ቅርሶች እንዲሁም የሐረርጌን የገዳ ሥርዓት ለማስተዋወቅ ትልቅ ጥቅም እንዳለው የጠቆሙት ወይዘሮ አሊፊያ የማዕከሉ...
0
0f2780d793bfc9ec3cd29efecc42a640
547d27843aa0f6837f20002d4434fd90
በኢትዮጵያ በኮሮና ቫይረስ የተያዘ 6ኛ ሰው ተገኘ
በኮሮና ቫይረስ በሽታ ምክንያት በሀገራችን በዛሬው እለት ሦስተኛው ሰው ህይወት ማለፉን ስገልጽ በከፍተኛ ሀዘን ነው። ታማሚዋ በለይቶ ማቆያ ከመጋቢት 28 ጀምሮ ህክምና ሲደረግላቸው የነበርና ከገቡበት ቀን ጀምሮ በጽኑ ህሙማን ክፍል ክትትል ላይ የነበሩ ናቸው።
0
32d53f054b4575a29b9a12b305fc9e8f
ed9ff46ea453762c35eeaf07204ad21e
የ34 አመቷ ፊንላንዳዊት የአለማችን ወጣቷ ጠቅላይ ሚኒስትር ሆነች
የመስመር አጥቂዋ መሳይ ተመስገን የመከላከያ ሁለተኛ ፈራሚ ሆናለች፡፡ከቀናት በፊት አሰልጣኝ በለጠ ገብረኪዳንን የመደቡት መከላከያዎች በአሰልጣኙ ሹመት ቀን ነፃነት ፀጋዬን ከአዳማ ከተማ ማስፈረማቸው የሚታወሶ ሲሆን በዛሬው ዕለት ደግሞ ወጣቷ የመስመር አጥቂ መሳይ ተመስገንን በሁለት ዓመት ኮንትራት አስፈርመዋል፡፡ ከኢትዮጵያ ወጣቶች ስፖርት አካዳሚ የተገኘችውና በኢትዮ ኤሌክትሪክ ሁለት ተስፋ ሰጪ የውድድር ዓመታት ያሳለፈችው ተጫዋቿ ከአዳማ ከተማ ጋር ቅድመ ስምምነት ብትፈፅም ለመከላከያ ለመጫወት ዛሬ በ...
0
488a20d7fda96108c55798a4a114c306
8ca12d1ee6b28b8fa742fdd15bfb8147
የአለም የጤና ተቋማት በኮቪድ 19 መዛመት ምክንያት መራቆታቸው ተገለጸ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 5፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኮቪድ-19 ወረርሽኝ ምክንያት ለችግር ለተጋለጡ በውጭ አገር ለሚኖሩ ኢትዮጵያዊያን ዜጎች ድጋፍ በሚደረግበት ዙሪያ በኢፌዲሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር መሰብሰቢያ አዳራሽ ከባለድርሻ አካላት ጋር ዛሬ ሰኔ 5 ቀን 2012 ዓም ውይይት ተደርጓል።ውይይቱን በኢፌዲሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደኤታ ወ/ሮ ጽዮን ተክሉ የተመራ ሲሆን፤ በውይይቱ የሰላም ሚኒስትር ደኤታ ፍሬአለም ሽባባው፣ የሰራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ደኤታ ወ/ሮ አየለች እሸቴ፣ የአውሮፓ ህብረት አምባሳ...
0
272e891cfebe20a3a4a2d6571e044f8c
dd580e79dbf45fad21217a81304c5255
ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማሪያም ከመንግሥታቱ ድርጅት ምክትል ዋና ጸሃፊ ጋር በጁሃንስበርግ መከሩ
በጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማሪያም ደሳለኝ የሚመራ ከፍተኛ ልዑክ ቻይና ከጃፓን ቅኝ አገዛዝ ነጻ የወጣችበትንና የሁለተኛውን የዓለም ጦርነት ፍጻሜ ለመዘከር ባዘጋጀችው ፕሮግራም ላይ ለመታደም ዛሬ ወደ ቤጂንግ አመራ።ከፍተኛ የመንግስት ባለስልጣናትና የንግዱን ማህበረሰብ አባላት የያዘው ልዑክ በቆይታው ከቻይና ባለሃብቶች ጋር እንደሚመክርና የሁለትዮሽ ውይይቶችም እንደሚያካሂድ ይጠበቃል።የቻይና መንግሥት እንደ አውሮፓዊያን አቆጣጠር መስከረም 3 ቀን የአገሪቱ ብሔራዊ ቀን ሆኖ እንዲከበር ባሳለፈው ውሳኔ መሠረት አ...
0
0eda1924b81cc83b0b1931c296858e89
179a76303e189c0758ba4dd41c936028
“እግዚያብሔር ይህንን ነገር ያደረገው የኢትዮጵያን ሕዝብ ሊያስተርም ነው ብዬ አስባለሁ”- በአይሮፕላን አደጋው ልጃቸውን ያጡ እናት
በቅዱስ ጊዮርጊስ ሦስት ዓመት ቆይታ ያደረገው እና በቅርቡ ወደ ወልቂጤ ከተማ ለመመምራት የተስማማው አሜ መሐመድ ስላለው ወቅታዊ ሁኔታ ይናገራል።በጅማ አባ ቡና ቀሪ አንድ ዓመት ኮንትራት ቢኖረውም የውል ማፍረሻ አንድ ሚሊዮን ብር በመክፈል በ2010 ወደ ፈረሰኞቹ ቤት ማምራቱ ይታወቃል። በቅዱስ ጊዮርጊስ ሦስቱን ዓመት ካገለገለ በኃላ በቅርቡ ወደ ወልቂጤ ማምራቱ ይታወቃል። ይህን ተከትሎ ሶከር ኢትዮጵያ አሜ መሐመድን አግኝታ በቅዱስ ጊዮርጊስ ስለነበረው ቆይታ እና ስለለቀበት ምክንያት እንዲሁም ከአዲሱ ክለ...
0
4398750270a69e65f945204f4b29f568
7cf10074dda446cd8e871a427f409a1f
ርእሰ መሥተዳድሩ በሰሜን ሸዋ ዞን የምንጃር ሸንኮራ ወረዳ የመስኖ ልማት እንቅስቃሴን ጎበኙ፡፡
አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 20፣ 2012(ኤፍ ቢ ሲ) በሰሜን ሸዋ ዞን እንሳሮ ወረዳ የጣለ ከባድ ዝናብን ተከትሎ በተከሰተ ጎርፍ የሶስት ታዳጊወች ህይወት አለፈ።የሰሜን ሸዋ ዞን ፖሊስ መምሪያ የኮሙዩኒኬሽንና ሚዲያ ዋና ክፍል ኃላፊ ኮማንደር ተስፋዬ ግዛቸው በእንሳሮ ወረዳ ላም ገኖ ቀበሌና አካባቢው የጣለውን ከባድ ዝናብ ተከትሎ በስፍራው የነበሩ የአንድ ቤተሰብ አባላት የሆኑ የ19፣16 እና 11 ዓመት ሁለት ወንድና አንድ ሴት ወደ ቤታቸው ሲመለሱ ሰጠኝ በተባለ ወንዝ በመወሰዳቸው ህይወታቸው ማለፉን ተናግረዋል...
0
ea6b4202b49c08387635f71beaad0d02
760aa156fe392141694d26eec738d2ef
170 መንገደኞችን አሳፍሮ ሲጓዝ የነበረ ቦይንግ 737 አውሮፕላን ኢራን ውስጥ ተከሰከሰ
አዲስ አበባ፡- ከአዲስ አበባ ወደ ናይሮቢ ሲጓዝ ቢሾፍቱ አካባቢ የተከሰከሰው የቦይንግ 737 ማክስ 8 አውሮፕላን አብራሪዎች በአምራቹ ቦይንግም ይሁን በአሜሪካ የፌዴራል አቪዬሽን ባለሥልጣን የተቀመጡ መስፈርቶችን ያሟሉ እንደነበሩ የምርመራው የመጀመሪያ ደረጃ ሪፖርት ማመላከቱ ተገለፀ፡፡ የትራንስፖርት ሚኒስትሯ ወይዘሮ ዳግማዊት ሞገስ እንደገለጹት፤ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ንብረት የሆነው ቦይንግ 737 ማክስ 8 አውሮፕላን አደጋ የምርመራ ሂደት ዓለም አቀፍ የአውሮፕላን አደጋ የምርመራ ሂደትና አሰራርን ተ...
0
1cf0efe922a61800c416b5f8abf7ad03
f4d5c024234e86a2941922f398361111
በአዲስ አበባ የማበረሰብ ጤና መድህን ስራን ተደራሽ ለማድረግ እየሰራ መሆኑን ቢሮው አስታወቀ
አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 8 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሰዎች ቁጥር 2 ሺህ 577 መድረሱን የአዲስ አበባ ከተማ ጤና ቢሮ አስታወቀ።ቢሮው በፌስ ቡክ ገጹ ባወጣው መረጃ ባለፉት 24 ሰዓታት በተደረገ የላቦራቶሪ ምርመራ 98 ሰዎች ቫይረሱ እንደተገኘባቸው ገልጿል።ከኮሮና ቫይረስ ጋር በተገናኘም በህክምና ማዕከል ውስጥ ህክምና ሲከታተል የነበረ የ19 አመት ወጣት ህይወቱ ማለፉንም አስታውቋል።በሌላ በኩል ደግሞ በትናንትናው እለት 31 ሰዎች ከአዲስ አበባ ከኮሮና ቫይረስ አገግመዋ...
0
b141f85103fb75e52e9986be0a3b025f
b141f85103fb75e52e9986be0a3b025f
በኢትዮጵያ የሚታዩ የሚዲያ ልማት መስፋፋቶች በቂ አይደሉም – መንግስት
የፕሬስ ነፃነት ቀን ዛሬ በዓለም ለ26ኛ በኢትዮጵያ ደግሞ ለ8ኛ ጊዜ ዛሬ በጽሕፈት ቤቱ አዳራሽ ተከብሯል ፡፡በበዓሉ የተገኙት ሚኒስትሩ ዶክተር ነገሪ ሌንጮ እንደገለጹት፤በመንግስትና በግሉ ዘርፍ ያሉት የሚዲያ ልማቶች ከህብረተሰቡ ፍላጎት አኳያ በቂ አይደሉም ፡፡ይህም መንግስት የግልም ይሁን የራሱን ሚዲያዎች አለማበረታታት፣ የመገናኛ ብዙሃን መሳሪያዎች ቀረጥ መናር እና በሚዲያ አገልግሎት የተገኘ ትርፍ 40 ከመቶ ለመንግስት የሚከፈል መሆኑ ዋንኛ ማነቆዎች መሆናቸው ነው የተመለከተው ᎓᎓እነዚህን ችግሮ...
1
8da98abdd9075cd53b8549f6964ce6d7
8da98abdd9075cd53b8549f6964ce6d7
የአንዳርጋቸው ፅጌ እህት ብዙአየሁ ፉሮ ከኢትዮጵያ ተባረሩ
የመን ለኢትዮጵያ መንግሥት አሣልፋ የሰጠቻቸው የግንቦት ሰባት የፍትሕ፣ የነፃነትና የዴሞክራሲ ንቅናቄ ዋና ፀሐፊ አቶ የአንዳርጋቸው ፅጌ እህት ወ/ሮ ብዙአየሁ ፉሮ ከኢትዮጵያ በአንድ ቀን ውስጥ እንዲወጡ መደረጉት ለቪኦኤ ገልፀዋል፡፡ወ/ሮ ብዙአየሁ የወንድማቸውን የአቶ አንዳርጋቸውን ጉዳይ በቅርብ ለመከታተል ወደ ኢትዮጵያ ሄደው ለአሥር ቀናት ከቆዩ በኋላ ወደ ኢሚግሬሽን መሥሪያ ቤት ተጠርተው ወዲያው ሃገር ለቅቀው እንዲወጡ መታዘዛቸውን ተናግረዋል፡፡ኢትዮጵያ ውስጥ በቆዩባቸው ቀናት ውስጥ ወንድማቸው የ...
1
65533c63c10c69db8d851247c7629cc0
65533c63c10c69db8d851247c7629cc0
በኢትዮጵያ የኮሮናቫይረስ መመርመሪያ ኪት ሊመረት ነው
አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 1፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኢትዮጵያ የኮሮናቫይረስ መመርመሪያ ኪት ከአንድ ወር በኋላ ማምረት እንደሚጀመር የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ።የጤና ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታ ዶክተር ደረጀ ዱጉማ እንደተናገሩት ኮሮናቫይረስን የመመርመር አቅምን ከፍ ለማድረግ በርካታ ሥራዎች እየተሰሩ ነው።በአሁኑ ወቅትም ከአንድ ወር በኋላ ከቻይና መንግሥት ጋር በመተባበር የመመርመሪያ ኪት ለማምረት ቅድመ ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን ጠቁመዋል።ለእዚህም ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ ድጋፉን ከምታደርገው ...
1
b8be683557df519fd7d03748cb0c3034
d92c03aa754f193c505ad7d439f1da42
ኢትዮጵያ ውስጥ የላቀ ጣዕም ያለውን የቡና ዓይነት የሚለይ ውድድር ተካሄደ
አዲስ አበባ፣ ጥር 2፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የሀላባን የዘመን መለወጫ በዓል ምክንያት በማድረግ የ8 ኪሎ ሜትር የሩጫ ውድድር በሀላባ ቁሊቶ ከተማ ተካሄደ።“ሴራችን ለሰላማችን” በሚል ሀሳብ በተካሄደው የሩጫ ውድድር ላይ የአካባቢው ነዋሪዎች ተሳትፈዋል።ውድድሩን ያስጀመረችው አትሌት ፋንቱ ምጌሶ “ሰላም ለሁሉም ነገር መሠረት በመሆኑ የሀላባ ብሄር የዘመን መለወጫ በዓሉን ከሰላም ጋር በማስተሳሰር መከበሩ ልዩ ያደርገዋል” ብላለች።በውድድሩ ከአንደኛ እስከ ሶስተኛ ለወጡ የገንዘብና የተሳትፎ የምስክር ወረቀት ...
0
77f14d56e7722f7aed4f3bce0ed0e4f6
522d72c2df6ca732001d0c73f3a2f094
ሕወሓት የኢሕአዴግ አባል ድርጅቶች ካፈሩት ሀብት ድርሻዬን በሕግ እጠይቃለሁ አለ
አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 25 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ (አብን) እና የኢትዮጵያ ዜጎች ለማኅበራዊ ፍትህ(ኢዜማ) ሕወሓት በትግራይ ክልል በሚገኘው የኢፌዴሪ መከላለከያ ሠራዊት ላይ የከፈተውን ጥቃት እንደሚያወግዙ አስታወቁ፡፡ፓርቲዎቹ ዛሬ ባወጡት መግለጫ እንዳስታወቁት መንግሥት በሕወሓት ላይ የሚወስደውን ሕግ የማስከበር ሥራ ይደግፋሉ፡፡ሕወሓት በትግራይ ክልል በሚገኘው የአገር መከላከያ ካምፕ ላይ እና በአማራ ክልል ዳንሻ እና ሶሮቃ በኩል ጥቃት ማድረሱን ተከትሎ መንግሥት እየወሰደ ያለ...
0
20b9127a70ebca94bfce1f4ab9b64873
7218c8c1208ac0c6ee7c1c83c0c417c3
የኢትዮጵያ ህዝብ ብዛት 85 ነጥብ 9 ሚሊየን ደረሰ
አዲስ አበባ፡- በኢትዮጵያ በትላትናው ዕለት 85 ሰዎች ከኮሮና ቫይረስ ማገገማቸውን ተከትሎ ከቫይረሱ ያገገሙ ሰዎች ቁጥር 934 መድረሱን የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰ በዕለታዊ የኮሮና ቫይረስ ሪፖርታቸው ላይ እንደገለጹት በትላንትናው ዕለት በ24 ሰዓት ውስጥ በተደረገው 4 ሺህ 853 የላብራቶሪ ምርመራ 195 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው ጠቁመዋል፡፡ በአጠቃላይ በኢትዮጵያ ቫይረሱ በምርመራ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 3 ሺህ 954 መድረሱንም የጤና ሚኒስትሯ አስታው...
0
4f0f6692906a6a19535502fe444dbd08
4f0f6692906a6a19535502fe444dbd08
በግማሽ የበጀት ዓመቱ 2 ነጥብ 5 ሚሊየን ሊትር ኢታኖል ከቤንዚል ጋር በማደባለቅ አገልግሎት ላይ መዋሉ ተገለፀ
በግማሽ የበጀት ዓመቱ 2 ነጥብ 5 ሚሊየን ሊትር ኢታኖልን ከቤንዚል ጋር በማደባለቅ 2 ነጥብ 3 ሚሊየን ዶላር ማዳን መቻሉን የውሃ መስኖና ኢነርጂ ሚኒስቴር አስታወቀ።በሚኒስቴሩ የሕዝብ ግንኙነትና የኮሙኒኬሽን ዳይሬክተር አቶ ብዙነህ ቶልቻ ለዋልታ ኢንፎርሜሽን ማዕከል እንደገለፁት፤ ባለፉት ስድስት ወራት የተመረተው 2 ነጥብ 5 ሚሊየን ሊትር ኢታኖል በነባር የስኳር ፋብሪካ በሆኑት በፊንጫና በመተሃራ ስኳር ፋብሪካዎች ነው። የባዮ ኢታኖል ምርት በሁለት ነባር ስኳር ፋብሪካዎች የሚመረት መሆኑን የገለፁ...
1
36ad6392c9a511c011f9578ada2d07a9
6ef06fff630b13bceac0b79d3e3a9597
በመዲናዋ 150 በጎ ፍቃደኛ የትራፊክ አስተባባሪዎች ተመረቁ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 11፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኦሮሚያ ክልል በሰበታ እና ጅማ ከተሞች ግንባታቸው የተጠናቀቁ የተለያዩ የልማት ፕሮጀክቶች ተመረቁ። የኦሮሚያ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት ቀጣይነት ያለውን ልማት በማስቀደም እና ለክልሉ ነዋሪዎች ተጠቃሚነት ልዩ ትኩረት በመስጠት 3 ሺህ 981 ግንባታቸው ለረጅም ጊዜ የተጓተቱ እና አዳዲስ የልማት ፕሮጀክቶችን 4 ነጥብ 81 ቢሊየን ብር በጀት መድቦ በማጠናቀቅ እያስመረቀ እንደሚገኝ የክልሉ የመንግስት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ መረጃ ያመለክታል። በዛሬው እለትም ...
0
d36b73d397a407208f31f5eff790944d
c3ef9691a31cc01354385cf66697fc68
ከፍተኛ ሊግ ምድብ ሀ ፡ መሪዎቹ ወልዋሎ እና መቐለ ከተማ ድል ሲያስመዝግቡ ባህር ዳር ከተማ ነጥብ ጥሏል
09:00 የጀመሩ ጨዋታዎች ምድብ ሀFT መቐለ ከተማ 1-2 ወሎ ኮምቦልቻ (ውቅሮ)FT ሱሉልታ ከተማ 2-0 አክሱም ከተማ (ሱሉልታ)FT ፋሲል ከተማ 1-0 ወልድያ (ጎንደር)FT አዲስ አበባ ፖሊስ 0-2 አማራ ውሃ ስራ (አበበ ቢቂላ)FT ቡራዩ ከተማ 2-3 ኢትዮጵያ መድን (ቡራዩ) ምድብ ለFT ነቀምት ከተማ 0-0 ደቡብ ፖሊስ (ነቀምት)FT ጂንካ ከተማ 0-0 ጅማ ከተማ (ጅንካ)FT ባቱ ከተማ 1-2 ድሬዳዋ ፖሊስ (ባቱ)FT ሀላባ ከተማ 2-0 ነገሌ ቦረና (ሀላባ) 10:00 የጀመረ ጨዋታFT ናሽናል ሴሜን...
0
bebbab215c31953bd43747f57ad44d72
e3e376ffb021dceb4c66168a3d54f11e
ትረምፕ በሜክሲኮ ፍልሰተኞች ጉዳይ
በዩናይትድ ስቴትስ ፖለቲካዊ ህይወት ውስጥ ንቁ ተሣታፊ ከሆኑ ትውልደ ኢትዮጵያ አሜሪካዊያን አንዱ የሆኑት አቶ ላባን የማነ የተመዘገቡ ሪፐብሊካንና የፕሬዚዳንት ትረምፕ ብርቱ ደጋፊ ናቸው።ከአቶ ላባን ጋር በወግ አጥባቂ ርዕዮት ምንነት፣ በዋሺንግተን ፖለቲካ፣ በጤናና በኮቪድ-19፣ በአካባቢ ጥበቃና በአየር ንብረት ለውጥ፣ ዘርና አሜሪካ በሚሉ ርዕሶችና በኅዳሴ ግድብ ጉዳይ ላይ ለፕሬዚዳንት ትረምፕ ካላቸው ድጋፍ ጋር እያያዙ አስተያየቶቻቸውን ሰጥተዋል።
0
6aa9afc4fc7de560386321583c4d2e5c
9fdfb4503111c98e6b56576bab1e9362
በኢትዮጵያ 24 ሰዓታት 653 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ሲገኝባቸው፤ የ11 ሰዎች ሕይወት አልፏል
አዲስ አበባ ፣ ህዳር 2፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ)ባለፉት 24 ሰዓታትም ውስጥ በተደረገው 5 ሺህ 181 የላብራቶሪ ምርመራ 400 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስቴር አስታውቋል።በአጠቃላይ በኢትዮጵያ ቫይረሱ በምርመራ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 100 ሺህ 727 መድረሱንም ሚኒስቴሩ ያወጣው እለታዊ መረጃ ያመለክታል።ከዚህ ባለፈ የ8 ሰዎች ህይወት በቫይረሱ ምክንያት ያለፈ ሲሆን፥ በአጠቃላይ በኢትዮጵያ በቫይረሱ ምክንያት ህይወታቸው ያለፈ ሰዎች ቁጥር 1 ሺህ 545መድረሱንም አመላክተዋል።በሌላ ...
0
97050fa9f26879c61b18cef38cbe4c21
b8d9790a65a302900142dfe441936e74
አልማ በሦስት ወራት ውስጥ ሦስት ትምህርት ቤቶችን አስገንብቶ ለማኅበረሰቡ አስረከበ፡፡ በቀጣይ ሰፊ የለውጥ እቅድ ይዞ እየሠራ በመሆኑ የሕዝብ ተሳትፎው ተጠናክሮ እንዲቀጥልም ጥሪ አቅርቧል፡፡
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 26፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የገና በዓልን ምክንያት በማድረግ ለ120 ነዋሪዎች 25 ቤቶችን አስረከበ፡፡ቤቶቹን የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ ኢንጅነር ታከለ ኡማ ለ120 ነዋሪዎች የተገነቡትን 25 ቤቶችን አስረክበዋል፡፡ቤቶቹ በቂርቆስ ክፍለ ከተማ ልዩ ስሙ ጨርቆስ በሚባለው አከባቢ ለመኖር አስቸጋሪ በሆነ ሁኔታ ውስጥ ለነበሩ አቅመ ደካማ ነዋሪዎች ኮንትራክተሮችን በማስተባበር የተገነቡ ናቸው፡፡ኢንጂነር ታከለ ኡማ ቤቶቹን ባስረከቡበት ወቅት የከተ...
0
0da016df3d170791c118679969f01a35
e86f705f065db90494afb6d37dabbd66
የኢትዮ ቴሌኮም 5 በመቶ ድርሻ ለኢትዮጵያ ዜጎች በአክስዮን እንደሚሸጥ ተገለፀ
የኢትዮ ቴሌኮም ምዕራብ ሪጅን ኦፕሬሽን ዳይሬክተር የሆኑት ገመቺስ ታደሰ በነቀምት ከተማ መገደላቸውን የአዲስ ማለዳ ምንጮች አረጋገጡ። የተቋሙ ዋና ስራ አስፈፃሚ ጽሕፈት ቤት ኃላፊ የሆኑት ጨረር አክሊሉ የዳይሬክተሩን ሕይወት ማለፉን ያረጋገጡ ሲሆን የአሟሟታቸውን ሁኔታ በመጣራት ላይ መሆኑን ለአዲስ ማለዳ ተናግረዋል።
0
3d15fa3e783188530a6e8130c0704c2e
69fe6a20266a901b07781ead9243bdf0
በሊብያ ላይ ያተኮረ ዓለም አቀፍ የሚኒስትሮች ስብሰባ
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የደቡብ ኮሪያ ጉብኝታቸውን አጠናቀው ወደ ጃፓን አቅንተዋል፡፡ጠቅላይ ሚኒስትሩ የ42 አገራት መሪዎች በሚሳተፉበት የቲካድ የመሪዎች ስብሰባ ላይ ለመሳተፍ ነው ወደ ጃፓን ያቀኑት፡፡በዮኮሃማ ጃፓን ለሶስት ቀናት ለሚካሄደው የቲካድ የመሪዎች ስብሰባ በሚኒስትሮች ደረጃ የሚመክረው የአፍሪካ የሚኒስትሮች ጉባዔ ላይ የኢፌዴሪ የውጭ ጉዳይ ሚንስትር አቶ ገዱ አንዳርጋቸው የሚመራ ልዑክ እየተሳተፈ ይገኛል ፡፡በአፍሪካ ልማት ዙሪያ ምክክር የሚያደርገው የቶኪዮ አለም አቀፍ ኮንፈረንስ/ ቲ...
0
a08151843606fcdd1d82226c9782b5c4
9bdacbb51eb268ba8e3b435aa0c92b2b
በኢትዮጵያዊያን ስለተዘጋጀው የአፍን አፍንጫ መሸፈኛ ፋሽን ትርኢት
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 6፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የፌደራል ጠቅላይ አቃቤ ህግና የተጠሪ ተቋማት ሰራተኞች ከወር ደሞዛቸው በማዋጣት ለኮቭድ-19 መከላከል ስራ የ3 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረጉ።በተጨማሪም ካሁን በፊት በእርዳታ የተሰጠውን 21 ሺህ የአፍና አፍንጫ መሸፈኛ ጭምብል፣ 160 የኬሚካል ምርጫ መሳሪያ እና 10 የሙቀት መለኪያ ቴርሞ ሜትር ድጋፍ አድርጓል።የአፍና አፍንጫ መሸፈኛ እና ኬሚካል መርጫዎቹ ለፌደራል ፖሊስ፣ ለአዲስ አበባ ፖሊስ እና ለፌደራል ማረሚየ ቤቶች አስተዳደር የሚሰጡ ናቸው ተብሏል።እ...
0
ecd2bef41d8577ed4d6f9cb4fafd2bd9
98ec0803d3567092dc541f69ae18864b
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን አሰልጣኝ ጉዳይ ዛሬ ውሳኔ ያገኝ ይሆን ?
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን አሰልጣኝ አብርሃም መብራቱ ከረዳቶቻቸው ጋር በመሆን በርካታ ታዳጊዎች ያቀፈው አዳማ እግር ኳስ ፕሮጀክት የተሰኘ ማሰልጠኛን ጎብኝተዋል፡፡በመላው ሀገሪቱ በመዞር የታዳጊዎችን የማሰልጠኛ ፕሮጀክቶችን በመጎብኘት፣ በማበረታታት እና በአንዳንድ ቦታዎች ላይ ደግሞ የቁሳቁስ ድጋፍን እያደረጉ የሚገኙት አሰልጣኝ አብርሀም መብራቱ አሁን ደግሞ ከኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ጋር አዳማ የሚገኙ ሲሆን እግረ መንገዳቸውን እድሜያቸው ከ13-15 እና 17 ዓመት በታች በጥቅሉ ከ60 በላይ ተስፈኛ ወንድ...
0
2d18c847a9af8feddc4d456ca471bace
c61bbaeeb7732f2fce44cacc953074e0
‹‹የቤት ስራችንን በሜዳችን መጨረስ ይገባናል›› በሃይሉ አሰፋ
የ2010 የውድድር ዓመት የኢትዮጵያ ዋንጫ በዛሬው ዕለት ፍፃሜውን ሲያገኝ መከላከያ ቅዱስ ጊዮርጊስን በመለያ ምቶች 3-2 በማሸነፍ የዋንጫ ባለቤት ሆኗል። ባለፈው የውድድር ዓመት አጋማሽ ክለቡን በአሰልጣኝነት የተረከቡት ሥዩም ከበደም ከክለቡ ጋር የመጀመርያ ዋንጫቸውን አንስተዋል። አሰልጣኝ ሥዩም ከጨዋታው መጠናቀቅ በኋላ ለጋዜጠኞች የሰጡትን አሰለያየት እንዲህ አቅርበነዋል:-ስለ ውድድሩከነሐሴ 10 ጀምሮ ስንዘጋጅ የነበረው ለዚ ውድድር በማሰብ ነው። ምክንያቱም ይህ ትልቅ ውድድር ነው። ኢንተርናሽናል ውድ...
0
85176b0175e7cac65cf35acde5711a60
85176b0175e7cac65cf35acde5711a60
ሙስሊም አሜሪካውያን ስለ ተመራጩ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ
ዶናልድ ትራምፕ ያን ሃሳብ ያቀረቡት ዩናይትድ ስቴትስ ውስጥ በርካታ የሽብር ጥቃቶች ከተካሄዱ በኋላ ነው።በስፋት ስጋት ለአደረበትና እምነት ለአጣው ሙስሊም አሜሪካዊ ማኅበረሠብ የዶናልድ ትራምፕ በፕሬዚዳንትነት መመረጥ ምን ማለት እንደሆነ ኬን ፋራቦ የዘገበችውን ሰሎሞን ክፍሌ ያቀርበዋል። ዝርዝር ዘገባውን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያድምጡ።
1
7ae47aa19c0cfd6c2d41dc05b405d886
675d9b67434b9b28ad3425a6486ce62e
የአዲስ አበባ ከተማ የሰላም ምክር ቤት ተመሰረተ
አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 10 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክር ቤት 8ኛ አመት 1ኛ መደበኛ ጉባኤውን እያካሄደ ይገኛል። FacebookTwitterTelegramWhatsAppEmailViberPrintYou might also like የጥምቀት በዓል ተከበረ በአማራ ክልል የከተራና የጥምቀት በዓል ያለምንም ችግር መጠናቀቁ ተገለፀ የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን የከተራና የጥምቀት በዓል በሠላም መጠናቀቁን አስታወቀ አቶ ሙስ...
0
b9738ff92de74953cb1d11188692e7a2
d66eeec239851df7d2ff713d2830ea9f
የግብጽ ፍርድ ቤት በ28 ሰዎች ላይ የሞት ፍርድ አስተላለፈ
የግብጽ የጦር ሰራዊት ያሰረውን ጋዜጠኛና የሰብዓዊ መብት ተሟጋች ሆሳም ባጋትን፣ መንግስቱ በዛሬው ዕለት ነፃ ለቆታል።ጋዜጠኛው የተለቀቀው የተባበሩት መንግስታት ድርጅት እና ኣንድ የሰባዓዊ መብት ተሙዋጋች ቡድን እስሩን ባወገዙት በማግስቱ መሆኑ ታውቋል።የግብጽ ባለስልጣናት ባጋትን ዕሁድ ዕለት ያሰሩት ሃያ ስድስት መኮንኖች መንግስት ልትገለብጡ ኣሲራችዋል ተብለው በጦር ፍርድ ቤት ተበይኖባቸዋል ብሎ ባለፈው ወር ባቀረበው ዘገባ የሃሰት ወሬ ኣሰራጭተሃል በማለት ወንጅለውት ነው።ባጋትን እጅግ ታዋቂ ከሆኑ የግ...
0
f9ca58c55339c964126b9c65d48b134d
8899bb73fa70ac934bd5b201d031046c
ማህበሩ ለካፒታል እቃዎች የሚውል 500 ሚሊዮን ብር መድቦ እየተንቀሳቀሰ ነው
የኦሮሚያ ልማት ማህበር (ኦልማ) ባለፉት 2 አመት ተኩል ጊዜ ከ717 ነጥብ 4 ሚሊዮን ብር በላይ ገቢ ማሰባሰቡን አስታወቀ፡፡ማህበሩ 10ኛ መደበኛ ጉባኤውን በአዳማ ከተማ አባ ገዳ አዳራሽ እያካሄደ ሲሆን፣ ማህበሩ የተመሰረተበትን 25ኛ ዓመት ምክንያት በማድረግ ባለፉት ሁለት አመት ተኩል የተከናወኑ የስራ አፈፃፀም ሪፖርት ቀርቦ በተሳታፊዎች ውይይት እየተደረገበት ይገኛል፡፡በጉባኤው ንግግር ያደረጉት የቦርዱ ሰብሳቢ አቶ አባዱላ ገመዳ ልማት ማህበሩ ከ9ኛው ጉባኤ ወዲህ በትምህርት ዘርፍ ላይ ትኩረት ሰጥቶ ...
0
3f10208f9ced2e06cae873f30d2a0c45
cb44ab8d34b416de08256f6bbbf4c5ee
ሣምንታዊ የስፖርት ፕሮግራም
አንጋፋው የአሜሪካዎቹና ካሪቢያን አህጉራዊ የእግር ኳስ ዋንጫ ውድድር ማለት ኮፓ አሜሪካ (COPA America)ዛሬ ማታ ዩናይትድ ስቴትስና ኮሎምቢያ ሳንታ ክላራ ካሊፎርንያ (Santa Clara, California) በሚያደርጉት ጨዋታ ይጀመራል። 16 ቲሞች የሚፋለሙበት ይህ ዓለምአቀፍ እግር ኳስ ዋንጫ ውድድር ዩናይትድ ስቴትስ ውስጥ ሲደረግ ለመደመሪያ ጊዜ ይሆናል። ኮፓ (COPA America)የተጀመረበትን 100ኛ ዓመት ምክንያት በማድረግ ዛሬ በሚጀመረው ጨዋታ፥ ጉዳት ደርሶባቸው ከቀሩ በጣት ከሚቆጠሩ የዓ...
0
End of preview. Expand in Data Studio
README.md exists but content is empty.
Downloads last month
17