Datasets:

id
stringlengths
9
150
url
stringlengths
42
183
title
stringlengths
11
101
summary
stringlengths
45
356
text
stringlengths
439
6.59k
a_g20-toronto-canada-meeting-06-28-10-97331599_1460839
https://amharic.voanews.com/a/g20-toronto-canada-meeting-06-28-10-97331599/1460839.html
የG20 አገሮች መሪዎች በቶሮንቶ ካናዳ ተሰባሰቡ
በሶስት ዓመታት ውስጥ የባጀት ኪሳራቸዉን በግማሽ እንዲቀንሱ ፣ እንደ አዉሮፓ አቆጣጠር እስከ 2016 ደግሞ ከኢኮኖሚ እድገታቸዉ ጋር በማጣመር ተጨማሪ የባጄት ኪሳራ ቅነሳ ማድረግ አለባቸዉ አሉ።
የዓመት የባጄት ኪሳራቸውን እየቀነሱ የኢኮኖሚ እቅዳቸውን ከግብ የማድረስ ግዴታ እንዳለባቸው መክረዋል ስምንት በኢኮኖሚ ከበርቴ የሆኑ እና ኢኮኖሚያቸዉ እየመጠቀ ያለ እንደ ቻይናና ህንድ ያሉ ታዳጊ አገሮችን የጠቀለለ የ G 20 መሪዎች ጉባኤ በቋፍ ያለ የዓለም ኢኮኖሚ አሁንም ማነቃቂያ እንደሚያሰፈልገውና የበጀት ኪሳራቸውን ለመቀነሰ ግን የጊዜ ገደብ ማስቀመጥ እንዳለባቸው ተስማምተዋል። ጉባኤዉን ባስተናገደችው አገር ካናዳ ባቀረበችው እቅድ መሰረት ጠቅላይ ሚኒስትር ስቲቨን ሀርፐር የኢኮኖሚ ተሃድሶው እንዲቀ...
a_amnesty-open-letter-to-the-ethiopian-parilament-voa-03-01-18_4276606
https://amharic.voanews.com/a/amnesty-open-letter-to-the-ethiopian-parilament-voa-03-01-18/4276606.html
አምነስቲ ለኢትዮጵያ ፓርላማ ግልጽ ደብዳቤ ጻፈ።
“አሳሳቢውን የአገሪቱን ሁኔታ እየተከታተልን ነው። አሁን ላለው ችግር መብትን ይበልጥ መገደብ አይደለም መልሱ።” ሳሊ ሼቲ የአምነስቲ የሥራ አስፈጻሚ ዲሬክተር።
ዓለም አቀፉ የሰብዓዊ መብቶች ተሟጋች ድርጅት አምነስቲ ኢንተርናሽናል ዛሬ ለኢትዮጵያ ፓርላማ አባላት ግልጽ ደብዳቤ ልኳል። የምክር ቤቱ አባላት ነገ አርብ በአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ ላይ ለመምከር እየተዘጋጁ ባሉበት በዚህ ወቅት ለሰብዓዊ መብቶች መከበር ይበልጥ እንዲያስቡ ጥሪ እናቀርባለን፤ ብሏል። በነገው የፓርላማ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ዙሪያ ክርክር የሰብዓዊ መብት ጉዳይ አብይ ትኩረት እንዲሆን ነው፤ አምነስቲ በግልጽ ደብዳቤው የጠየቀው። የኢትዮጵያ ፓርላማ አዲሱ “የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ቀድሞውንም የጠበበው...
a_india-covid19-surpases-20-million-second-wave-continues-05-04-21_5878097
https://amharic.voanews.com/a/india-covid19-surpases-20-million-second-wave-continues-05-04-21/5878097.html
መቆሚያ ያልተበጀለት የህንዱ ሁለተኛ ዙር የኮቪድ 19 ማዕበል
“አጋዥ ከማጣት የመጣ አይደለም። ጨርሶ ከመውደቅ ደረጃ መድረሱ እንጂ! ለሌላ ለማዘን ከምንችልበት ቦታ አይደለንም። እዚህ ታካሚዎች እየሞቱብን ነው። ይሄ የተለየ ድብቅ ምክኒያት የከሰተውም አይደለም።በተጨባጭ የሚታይ ነገር ነው። ሁሉም ያውቀዋል፡፡ አገረ ገዥው ያውቁታል። አስተዳደሩም ያውቀዋል። ሁሉም ያውቀዋል፡፡” ዶ/ር ሩሺ ጉብታ በማዕከላዊ ኒው ዴልሂ የሚገኝ ሆስፒታል የጽኑ ህሙማን ሃኪም።
ዋሺንግተን ዲሲ — ህንድን እያናወጠው ያለው የኮቪድ-19 ወረርሽኝ ዛሬ 13ተኛ ቀን በተከታታይ ከፍተኛ ቁጥር ያለው ሰው ለቫይረሱ መጋለጡ ተዘግቧል። በአንድ ቀን ዕድሜ 357 ሺህ 229 አዲስ ለኮረናቫይረስ የተጋለጡ ሰዎች መዘገባቸውን የጤና ሚንስትር በዛሬው ዕለት አስታውቋል። ባለፉት ሃያ አራት ሰዓታት ውስጥ በደቡባዊ እስያዊቱ አገር በኮቪድ-19 ሳቢያ ለህልፈት የተዳረጉት ከ3449 በላይ ሰዎች ናቸው። በጃን ሆፕኪንስ ዩኒቨርሲቲ የኮረናቫይረስ መረጃ ማዕከል አሃዞች መሰረት ባሁኑ ወቅት በህንድ ለቫይረሱ ...
a_opposition-wants-new-election-06-03-10-95522759_1458002
https://amharic.voanews.com/a/opposition-wants-new-election-06-03-10-95522759/1458002.html
የኢትዮጵያው ምርጫና የተቃዋሚዎቹ የዛሬ አቋም
የመንግሥት ባለሥልጣናት የገዥው ፓርቲ አጠቃላይ ድል የሕዝቡን ፍላጎት ያሣየ ነው ቢሉም ተቃዋሚዎቹ ግን ምርጫው ተሠርቋል በሚል አቋማቸው እንደፀኑ ነው፡፡ የኢትዮጵያ ተቃዋሚ ፓርቲዎች ጥምረት አዲስ ምርጫ ጠይቀዋል፡፡
"ፍትሐዊ ምርጫ ቀልድ ነበር" - ኢፍዴኃግ በበርካታ ጉዳዮች ላይ ስምምነት የሌላቸው 65 ተቃዋሚ ፓርቲዎች በምርጫው ከተደረሰባቸው ሰባሪ ሽንፈት ለማገገም እየተፍጨረጨሩ እንደሆነ ይታያል፡፡ ብዙዎቹ ግን በአንድ ጉዳይ ላይ ወደአንድ ሠልፍ እየገቡ ይመስላሉ - በምርጫው ውጤት፡፡ ከ547ቱ የፓርላማ መቀመጫዎች አሥር ከመቶ የማይሞሉትን የተቃዋሚ የሚባሉ መቀመጫዎች በብዙ መንገድ ነው የሚቀራመቷቸው፡፡ የስድስት ተቃዋሚ ፓርቲዎች ጥምረቱ የኢትዮጵያ የፍትሕና የዴሞክራሲያዊ ኃይሎች ግንባር አዲስ ምርጫ መካሄድ አለበ...
a_amh-horn-drought-moyale-cattle-death-10-11-11-131540858_1462986
https://amharic.voanews.com/a/amh-horn-drought-moyale-cattle-death-10-11-11-131540858/1462986.html
በደቡብ ኢትዮጵያ የተከሰተው ድርቅ በተጨማሪ የዝናብ እጥረት ተባብሷል
በቦረና ዞን ክፉኛ በድርቅ በተጠቁ አካባቢዎች የመስከረም አጋማሹ ዝናብ ዘግይቷል
ከአዲስ አበባ 705 ኪሜ ወደ ኢትዮጵያ ኬንያ ድንበር ሞያሌ መንገድ ጸሃይ በርትታለች። ክው ብለው በደረቁት የግራር ዛፎችና ቁጥቋጦዎች ያለከልካይ የሚነፍሰው ንፋስ ደማቅ ብርቱካናማውን አፈር እንዳሻው ይገልጠዋል። ድርቁ አካባቢውን አረንጓዴ ቀለም አይቶ የማያውቅ በረሃ አስመስሎታል። ግራና ቀኝ በቀይ አፈር አጃቢነት ከተነጠፈው አስፋልት ቀለሙ በለቀቀ ጥቁርና ነጭ ቀለም 705 ኪሎሜትር የሚል የኮንክሪት አምድ ቆሟል። ከአዲስ አበባ 705 ኪ.ሜ መሆኑን ከሚያሳየው ምልክት ስር አንዲት ደባራ ላም ወድቃለች። ከ...
a_ethiopia-election-re-run_1458682
https://amharic.voanews.com/a/ethiopia-election-re-run/1458682.html
«በአብዛኛው ታዛቢዎቻችን በሌሉበት ተካሄደ፤» ሲሉ፥ የገለፁት የግንቦት 15ቱ ምርጫ እንዲደገም ሁለት ዋነኛ ተቃዋሚ ቡድኖች አስታወቁ።
«ነፃና ገለልተኛ የሆኑ የአገር ውስጥና የውጭ አገርና ታዛቢዎች፤ በተገኙበት ምርጫው በድጋሚ እንዲካሄድ እንጠይቃለን፤» - መድረክ
«የምርጫው ሂደትም ሆነ የድምፅ መስጫው ቀን፥ ነፃና ፍትሃዊ ባለመሆናቸው፤ ታዛቢዎቻችን ተደብድበው በመባረራቸው በብሄራዊው የምርጫ ቦርድ ይፋ የተደረገውን ውጤት አንቀበልም። የመላው ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅትና የኢትዮጵያ ፌድራላዊ ዲሞክራሲያዊ አንድነት መድረክ ዛሬ በተከታታይ በሰጧቸው መግለጫዎች በምርጫ ቦርድ ይፋ የተደረገውን ውጤት እንደማይቀበሉት አስታውቀዋል። ምርጫ ቦርድ ውጤቱን ይፋ ካደረገና ገዢው ፓርቲ ኢህአዴግም ድሉን ማክበር ከጀመረ በኋላ የመጀመሪያው በሆነው ይፋ የተቃዋሚዎች መግለጫ ሁለቱ ተቃ...
a_voa-amharic-news-05-22-2020_5442495
https://amharic.voanews.com/a/voa-amharic-news-05-22-2020/5442495.html
ቪኦኤ አማርኛ - የቅዳሜ፤ ግንቦት 22/2012 ዜና
በኢትዮጵያ የኮቪድ 19 ተጋላጭ ከአንድ ሺህ በላይ ሆነ ከቤይሩት ተጨማሪ 323 ሃገራቸው ገቡ የጆርጅ ፍሎይድ መገደል ዓለም አቀፍ ንግግር እየሆነ ነው
ኢትዮጵያ ውስጥ ለኮሮናቫይረስ መጋለጣቸው የተረጋገጠ ሰዎች ቁጥር ከአንድ ሺህ ስድሣ መብለጡን የጤና ሚኒስቴር አስታውቋል። የኮቪድ 19 ሞት ቁጥር ስምንት መድረሱን በጤና ሚኒስትር ዶ/ር ሊያ ታደሰ ፊርማ የወጣው የዛሬ መግለጫ ያሳያል። መግለጫው ዛሬ እስከወጣበት ጊዜ በነበሩት 24 ሰዓታት ውስጥ በተደረጉ 5 ሺህ 34 የላብራቶሪ ምርመራዎች ለቫይረሱ መጋለጣቸው የተረጋገጠው ዘጠና አምስት ሲሆን ኢትዮጵያ ውስጥ የኮሮናቫይረስ ተጋላጮች አጠቃላይ ቁጥር ዛሬ 1063 ደርሷል። ይህ በእንዲህ እንዳለ የኮቪድ 19 የ...
a_article----112273904_1460523
https://amharic.voanews.com/a/article----112273904/1460523.html
ሁለት ጥበበኛ እጆች
አብዱረዛቅ ረሽድ ወይንም በመድርክ ስሙ አብዲ ዘ-ጀግለር ታዋቂ የሰርከስ ትርዒት ባለሙያ ነው። ስለትግሉና ስኬቱ ከመስታዎት ዝግጅት ጋር ተወያይቷል።
ተወልዶ ያደገው ናዝሬት ከተማ ነው። አብዱረዛቅ ረሽድ አደም ገና በስምንት ዓመቱ የሰርከስ ልምምድ ለማድረግ ከትምህርት ቤት መልስ ከበጎ ፈቃድ አሰልጣኙ ሙያ ሊቀስም ሲሄድ ቤተሰቦቹ ደስተኞች አልነበሩም። “ይሄንን ቧልትና ዝላይ ትተህ በትምህርትህ በርታ” ነበር የወላጆቹ ምክር። በየቀኑ ወሳኝ ክህሎቶቹን እየተማረ የነበረው አብዲ ግን ተደብቆም ቢሆን ከልምምድ አይቀርም ነበር። “ቤተሰቦቼ ጊዜየን የከንቱ የማሳልፍ ይመስላቸው ነበር” ይላል አብዲ። የኋላ ኋላ ቤተሰቦቹን ከትርዒቶቹ አንዱን እንዲመለከቱለት ጋብዟ...
a_amh-ethiopians-eritreans-libya-02-25-11-116949553_1458016
https://amharic.voanews.com/a/amh-ethiopians-eritreans-libya-02-25-11-116949553/1458016.html
ሁለት ኢትዮጵያዊያን በሊቢያ መሞታቸውንና በርካታዎች መሰወራቸውን ስደተኞቹ አስታወቁ
በጸረ-መንግስት ተቃውሞ በታወከችው ሊቢያ አፍሪካዊያን ስደተኞች ከፍተኛ ጥቃት እየደረሰባቸው ይገኛል። በተለይ ከመንግስቱ ቁጥጥር ውጭ በሆኑ ከተሞች ጥቃቱ አይሏል።
የጋዳፊ ቅጥረኞች ናችሁ በሚል ኢትዮጵያዊያንና ኤርትራዊያን ጥቃት እየደረሰባቸው ነው በጸረ-መንግስት ተቃውሞዎች የተናወጠችውን ሊቢያ ለቀው ለመውጣት በርካታ ሽህ የውጭ አገር ስደተኞች በአውሮፕላን፤ በመርከብና በእግር እየተመሙ ባለበት ወቅት ኢትዮጵያዊያንና ኤርትራዊያን በከባድ ችግር ውስጥ ወድቀዋል። በዚህ ግጭት መሀል የተያዙት በሊቢያ የሚኖሩ ኢትዮጵያዊያንና ኤርትራዊያን ስደተኞች የሞማር ጋዳፊ ቅጥረኛ “ጥቁር የውጭ አገር ወታደሮችሁ” ናቸው በሚል ለድብደባ፣ ዘረፋና ግድያ መጋለጣቸውን ይናገራሉ። በጸረ-መ...
a_ethiojazz-music-young-ethiopia-_3187096
https://amharic.voanews.com/a/ethiojazz-music-young-ethiopia-/3187096.html
አዳጊ ወጣት የጃዝ ሙዚቃ ተጫዋቾች-በካሊፎርኒያ
“Young Ethio-jazz Band” በሚል ስያሜ ይታወቃሉ። ተወልደው ያደጉት በዩናይትድ ስቴትስ ኦክላንድ ካሊፎርኒያ ነው። እድሜያቸው ከዐስራ ሦስት እስከ ዐስራ ስምንት የሆኑት አነዚህ ወጣቶች በጋራ ሙዚቃን መጫወት የጀመሩት የዛሬ አራት ዓመት ነው።"ኢትዮጵያዊነታችሁን ለማስተዋወቅ አትፈሩ" ይላል ከሙዚቃ ባንድ አባላት አንዱ።
ዋሽንግተን ዲሲ — ኢትዮጵያዊ ዜማዎችን በተለያዩ መድረኮች በመጫወት ለውጭው አድማጭ ኢትዮጵያዊነታቸውና ባህላቸውን በማስተዋወቅ ላይ ይገኛሉ። በተለይም የኢትዮ-ጃዝ የሙዚቃ ስልት የሆነውን የዶ/ር ሙላቱ አስታጥቄ ሙዚቃዎችን በመድረክ በመጫወት ይታወቃሉ። 'Young Etho-jazz band' ያንግ ኢትዮ-ጃዝ ባንድ የተመሰረተው በአዳጊዎቹ ወላጆች የጠነከረ ጓደኝነትና ኢትዮጵያዊነትን ለልጆቻቸው ለማስተላለፍ ካላቸው ፍላጎት ነበር። ከሙዚቃ ባንድ አባላቱ የአንዱ ልጅ አባት የሆነው አቶ ሲራክ ተግባሩ በተለየ የኢ...
a_amh-unsc-eritrea-react-12-6-11-135127608_1458866
https://amharic.voanews.com/a/amh-unsc-eritrea-react-12-6-11-135127608/1458866.html
ኤርትራ የተባበሩት መንግስታት ተጨማሪ ማእቀብ የጣለብኝ ለዩናይትድ ስቴይትስ ስለማላጎበድድ ነው አለች
ኤርትራ በምስራቅ አፍሪካ የምትፈጥረውን አለመረጋጋት ለመግታት በሚል ያለፈው ውሳኔ 2023 በኤርትራ የማእድን ኢንዱስትሪና በውጭ አገር የሚኖሩ ኤርትራዊያን የሚከፍሉት ቀረጥ ለአፍራሽ ተግባር እንዳይውል ያቅባል።
ፕሬዝደንት ኢሳያስ አፈወርቂ ቪዛ ማግኘታቸውን ዩናይትድ ስቴይትስ ገለጸች በኤርትራ ላይ ተጨማሪ ማእቀብ ከመጣሉ በፊት የምስራቅ አፍሪካ አገሮች ህብረት IGAD መሪዎችና ተወካዮቻቸው በአዲስ አበባ በቪዲዮ መልእክት የተባበሩት መንግስታት የጸጥታው ምክር ቤት በኤርትራ ላይ ማእቀብ እንዲጥል ጠይቀዋል። የጸጥታው ምክር ቤት አባላት አንዲያስቡበትና ድምጻቸውን እንዲሰጡበት የረፍት ጊዜ ከወሰደ በኋላ በናይጀሪያና ጋቦን አርቃቂነት የቀረበው ስምምነት 2023 በ13 የድጋፍ ድምጽና በቻይናና ራሻ ተአቅቦ ጸድቋል። በተ...
a_eritrean-sanctions-united-nations-07-21-10-98943239_1460405
https://amharic.voanews.com/a/eritrean-sanctions-united-nations-07-21-10-98943239/1460405.html
የኤርትራ መንግስት የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የጣለባትን ማእቀብ እንዲያነሳ ጠየቀች
ኤርትራ ይህንን ጥያቄዋን ያቀረበችው ከጅቡቲ ጋር ያላትን የድንበር ግጭት በውይይት ለመፍታት የጀመረችውን ጥረት ካወደሰ በኋላ ነው።
አንድ የዩናይትድ ስቴይትስ የረጅም ጊዜ የህግ አውጭ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ኤርትራን አሸባሪዎችን ከሚረዱ አገሮች ጥቁር መዝገብ ውስጥ እንድትገባ ጠይቀዋል ከተባበሩት መንግስታት ድርጅት ዋና ጸሀፊ ባን-ኪሙን ቢሮ የወጣው ሪፖርት ኤርትራ ከጎረቤቶቿና ከአለም አቀፉ ማህበረሰብ ጋር ገንቢ በሆነ መልኩ እየተነጋገረች መሆኑን ጠቁሟል። በተለይ ኤርትራ ከጅቡቲ ጋር ያላትን የድንበር ግጭት በሰላማዊ መንገድ ለመቋጨት መወሰኗ ይበል የሚያሰኝ ጅምር መሆኑን አትቷል። የጸጥታው ምክር ቤት በኒው ዮርክ ሲሰበሰብ በጉዳዩ ላ...
a_rockwell-exhibit-contest10-13-10-104895464_1460770
https://amharic.voanews.com/a/rockwell-exhibit-contest10-13-10-104895464/1460770.html
የአሜሪካዊያን ኑሮ በየኖርማን ሮክዌል ስእሎች
በእርሳስና በዘይት በሚስላቸው እውነት መሰል ስእሎች በዋሽንግተን ዲሲ በመታየት ላይ ናቸው። በአዲስ አበባ የአሜሪካ ኢምባሲ የጥበብ ውድድር ከፍቷል።
በአዲስ አበባ የሚገኘው የዩናትድ ስቴይትስ ኢምባሲ በሚቀጥለው አመት የሚከበረውን የፕሬዝደንት ፍራንክሊን ዴላኖ ሩዝቬልት “የአራቱ ነጻነቶች” ንግግር አስመልክቶ የጥበብ ውድድር አዘጋጅቷል። የፕሬዝደንቱ ንግግር የመሰጠው አሜሪካዊ ሰአሊ ኖርማን ሮክዌል በ1935 ዓ.ም “የአሜሪካ ኑሮ” በሚል አራት የስእል ራብአይ ለትእይንት አብቅቷል። እነዚህ ታዋቂ ስእሎች በዚህ በዋሽንግተን ዲሲ እየታዩ ይገኛሉ። በዋሽንግተን ዲሲ እምብርት የሚገኘው የስሚትሶኒያን ማእከል የታዋቂውን አሜሪካዊ ሰአሊ ኖርማን ሮክዌል ስራዎች ...
a_amh-ak-us-midterm-elections-global-implications-analysis-106476383_1458441
https://amharic.voanews.com/a/amh-ak-us-midterm-elections-global-implications-analysis-106476383/1458441.html
የዩናይትድ ስቴትስ የምክር ቤቶች ምርጫና ዓለም አቀፍ አንድምታው
ሪፐብሊካኖች ምርጫውን አሸንፈው ሁለቱንም ምክር ቤቶች ወይም አንዱን ብቻ እንኳን ከቆጣጠሩ፥ የፕሬዝዳንት ኦባማ አስተዳደር በዓለም አቀፍ ደረጃ የሚከተላቸውን ፖሊሲዎች አስመልክቶ በርከት ያሉ ለውጦች ሊመጡ ይችላሉ።
በዚህ በዩናይትድ ስቴትስ ማክሰኞ ጥቅምት 23 የሚካሄዱት Midterm Elections በመባል የሚታወቁት የአጋማሽ ጊዜ ምርጫዎች፤ በአሁኑ ወቅት አብላጫውን የሁለቱን ምክር ቤቶች የኅግ አውጪውንና የእንደራሴዎች ምክር ቤቶች፤ መቀመጫዎች ለያዘው የፕሬዝዳንት ኦባማ የዲሞክራቶች ፓርቲ ፈተና ይደቅናል፤ ተብሎ ተገምቷል። የሪፐብሊካኑ ፓርቲ የብልጫውን ድምፅ ያገኝ ይሆናል፤ የሚል ሠፊ ግምት በተያዘባቸው በእነኚህ የአጋማሽ ጊዜ ምርጫዎች፤ በርካታ መቀመጫዎችን ያጡ ይሆናል የተባሉት ዲሞክራቶች፥ ከተቀናቃኛቸው በሚገ...
a_osaman-mohammed092910-104029894_1460868
https://amharic.voanews.com/a/osaman-mohammed092910-104029894/1460868.html
የኤርትራ ዉጭ ጉዳይ ሚኒስትር ኦስማን መሀመድ ሳለህ የኤርትራ መሬት በኢትዮጵያ በህገ ወጥ ሲያዝ ባለማስለቀቅ የመንግስታቱን ድርጅት ወነጀሉ
ዉዝግቡ የሚመለከታቸዉ አካላት ሃላፊነት ካልሰጡት የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የማደራደር ስልጣን የለዉም ብለዋል አቶ ስዩም መስፍን ።
አቶ ኦስማን የግጭት መቀጠል ለኤርትራና ኢትዮጵያ ህዝቦች ከባድ ሸክም ከመሆኑም በላይ የአካባቢዉን ሁኔታ የሚያወሳስብ ነዉ ሲሉ,የኢትዮጵያዉ አቻቸዉ አቶ ስዩም መስፍን በበኩላቸዉ፥ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ድንበሩን ለማካለል ያቀረበዉ ዉሳኔ ላይ ”አልወያይም” ያለችዉ ኤርትራ ናት ብለዋል። የኤርትራ ዉጭ ጉዳይ ሚኒስትር ኦስማን መሀመድ ሳለህ የኤርትራ መሬት በህገ ወጥ በኢትዮጵያ ሲያዝ፣ አይቶ እንዳላዬ ቸል በማለት የመንግስታቱን ድርጅት ከሰዋል። ኢትዮጵያ የኤርትራን ነጻ ግዛት እንደያዘች ሲሆን፣ የተባ...
a_amhara-landslide-08-24-10-101405284_1461942
https://amharic.voanews.com/a/amhara-landslide-08-24-10-101405284/1461942.html
በአማራ ክልል የመሬት መንሸራተት 19 ሰዎችን ገደለ
በመርሳ ከተማ በደረሰው የመሬት መንሸራተት 14 ሰዎች ወዲያውኑ ሲሞቱ 24 ቆስለዋል። በውርጌሳ ዙሪያ አምስት ሰዎች ሞተዋል።
አከታትሎ የጣለ ዝናብ ያደረሰው የጎርፍ አደጋ በሀብሩ 2ሽህ ሰዎችን አፈናቅሏል አቶ አሰፋ ነጋሲ በሀብሩ ወረዳ በመርሳ ከተማ ለረጂም ጊዜ የኖሩ የአገር ሽማግሌ ናቸው። አበይ ተራራ በሚባለው ስፍራ ከሰሩት ቤታቸው ቁልቁል ከተማዋን እየተመለከቱ የህዝቡ ብዛት ከጥቂት ሽዎች ወደ አስር ሽዎች ሲያድግ ተመልከተዋል። በግብርና ስራ የተሰማሩት አቶ አሰፋ ቤት እሁድ ሌሊት በመሬት መንሸራተት ፈርሷል። አቶ አሰፋ ምሽቱን አነስ ባለች ቤት ስላሳለፉ በአደጋው ጉዳት አልደረሰባቸውም። በዋናው ቤት ውስጥ የነበሩት ባለቤታ...
a_ethiopia-press-review-8-23-13_1735792
https://amharic.voanews.com/a/ethiopia-press-review-8-23-13/1735792.html
ኢትዮጵያ በጋዜጦች
የሱዳንና የሶማልያ ፕረዚዳንቶችን የመሳሰሉት በዝክረ መለስ ስነ-ስርአት የተሳተፉት የአፍሪቃ መሪዎች “የአፍሪቃ ድምጽ” በማለት ሟቹ ጠቅላይ ሚኒስትርን አሞግሰዋል።
ዋሽንግተን ዲሲ — ዋሽንግትተ ፖስት ጋዜጣ የሟቹ ጠቅላይ ሚኒስትርመለስ ዜናዊ ህልፈት አንደኛ አመትን ለማሰብ ስለተደረገው ስነስርአት ባወጣው የአሶሼተድ ፕረስ ዘገባ አቶ መለስ ከዚህ አለም በሞት ከተለዩ አንድ አመት ቢያልፍም የተለወጠ ነገ የለም ይላል። ሟቹ ጠቅላይ ሚኒስትር አመቱን ሙሉ ሲሞገሱ ቆይተዋል። ምስላቸውም በሀገሪቱ ዙርያ በሚገኙት የመንግስት መስርያ ቤቶች እንደተሰቀለ ነው ይላል ጋዜጣው ላይ የወጣው ዘገባ። በሀገሪቱ ዙርያ የሻማ ማብራት ስነ-ስርአት ተደርጎላቸዋል። ለሳቸው ማስታውሻም ከአርባ ...
a_the-idea-series-ethiopian-history-selective-memory-a-historian-view-voa-dr-shimelis-bonsa-with-alula-kebede-july-2017_3968766
https://amharic.voanews.com/a/the-idea-series-ethiopian-history-selective-memory-a-historian-view-voa-dr-shimelis-bonsa-with-alula-kebede-july-2017/3968766.html
ታሪክ ‘ባስታዋሹ’ መነጽር እና ...በታሪክ ምርምርና ፋይዳ ላይ ትኩረት ያደረጉ ሌሎች ወጎች
“ክርክሩ አስፈላጊ ነው። ነገር ግን መነጋገሪያ መድረክ የት ነው? እያንዳንዱ ሰው ከራሱ መንገድ ነው የሚጽፈው። በታሪክ ሞያ ውስጥ ይሄን ምንድን ነው የምንለው? መርጦ ማስታወስ እና መርጦ መርሳት። የተወሰኑ ነገሮች ተመርጠው ይታወሳሉ። ተመርጠውም ይረሳሉ። ታዲያ እነኚህ ጨርሶ እውነታ የላቸውም ማለት አይደለም። ነገር ግን ጎዶሎ እውነታዎች ነው የሚሆኑት። የራስን ፍላጎት ለማስፈጸም ነው የሚውሉት።” ዶ/ር ሽመልስ ቦንሳ።
አዎን! ይህም “ሃሳብ እንደ መንገድ .. በማስረጃ የተደገፉ ጠቃሚ ወጎች” በሚል አብይ ርዕስ የተጀመረው አዲስ ተከታታይ ወግ አካል ነው። የታሪክ ትንተና በፈቃድና ከጥቅም አንጻር ሲተረጎም? ... ታሪክ ባስታዋሹ መነጽር ነገር ግን በብዙዎች ህይወት ላይ የሚኖረው አንድምታ እንደምን ይታያል? የታሪክ ምርምር ተጨባጭ ፋይዳስ በእርግጥ ምንድን ነው? እንግዳችን ዶ/ር ሽመልስ ቦንሳ ናቸው። በState University of New York - Stony Brook የአፍሪካ ዘመናዊ ታሪክና ፖለቲካ እንዲሁም የከተማ ...
a_article-------------114307439_1460381
https://amharic.voanews.com/a/article-------------114307439/1460381.html
ቻይና ከዩናይትድ ስቴይትስ ጋር የጠበቀ የንግድ ግንኙነት እንጂኖራት ፕሬዝደንት ሁ ጥሪ አቀረቡ
ዩናይትድ ስቴይትስን በመጎብኘት ላይ የሚገኙት የቻይናው ፕሬዝደንት ሁ ጂንታው አገራቸው ከአሜሪካ ጋር የጠበቀ ግንኙነት እንዲኖራት እንደምትፈልግ ገልጸው፤ ቻይና አጋር እንጂ ስጋት አይደለችም ብለዋል።
የቻይናው ፕሬዝደንት ሁ ጂንታው በዩናይትድ ስቴይትስ የስራ ጉብኝት በማድረግ ላይ ናቸው። ከ1989ወዲህ በዩናይትድ ስቴይትስ መንግስታዊ ልዑካንን በመምራት የቻይና ፕሬዝደንት ወደ ዩናይትድ ስቴይትስ ሲጓዝ ሁ የመጀመሪያው ናቸው። በዚህ ጉብኝታቸው ሚስተር ሁ ደማቅ አቀባበል ተደርጎላቸዋል። በአንድሩውስ ወታደራዊ የአውሮፕላን ማረፊያ በምክትል ፕሬዝደንት ጆ ባይደን አቀባበል ከተደረገላቸው በኋላ ዛሬ በዋይት ሀውስ ቤተ-መንግስት ከፕሬዝደንት ባራክ ኦባማ ጋር ተገናኝተው ተወያይተዋል። የአሜሪካ ኩባንያዎችና ድርጅ...
a_the-purpose-of-education-experts-discuss-the-state-of-education-in-ethiopia-with-voa-alula-kebede-march-1-2021_5799589
https://amharic.voanews.com/a/the-purpose-of-education-experts-discuss-the-state-of-education-in-ethiopia-with-voa-alula-kebede-march-1-2021/5799589.html
ለምን እንማራለን?
"..ራሳችን በራሳችን የመሠረትነው ትምህርት ከኖረን ቆይቷል።.." ዶ/ር ሃዋኒ ንጉሴ "የራሳቸው ነጻነት ኖሯቸው ማሰብ መፈተሽ እንዲችሉ - ተዓማኒነት ያለውን ከሌለው መለየት የሚያስችል የአስተሳሰብ ችሎታ፥ የሰው መብት የሚያከብር ፍጡር እንዲሆኑ ለማድረግ የምንጠቀምበት ሂደት ነው።" ዶ/ር አዳነ ገበያው ካሳ። "..ከዛሬ የተሻለ ነገ እንዲኖረን የሚረዳ እና ችግርን የሚፈታ መሆን አለበት ብዬ ነው የማምነው።.." ዶ/ር ፋንታሁን አድማስ።
ዋሽንግተን ዲሲ - ሎሳንጀለስ - ሺካጎ - አዲስ አበባ — በዝግታ … በጊዜ ውስጥ በሚገበይ እውቀት ሁነኛ ለውጥ ማምጣት ቻሉና “ለአንዳች ቁም ነገር ማብቃቱ” የታወቀና ሁሌም የሚጠበቅ ትሩፋቱ ይመስላል። ኑሮን ለማሸነፍ የሚበጅ ክህሎት ማጎናጸፉና የሰው ልጆችን ህይወት ለማሻሻል ዓይነተኛ መንገድነቱ ሳይሆን ዕድሉን ማግኘት ያለማግኘት ነው ጥያቄው። የመልካም ፍሬዎቹን መበርከት: የመንገዱን ማለቂያ ያለው ያለመምሰል እና ጉዞው የዕድሜ ልክ የሆነውን ያህል ግን አንዳንዶች በዙሪያቸው ያለውን ዓለም አይተው መለስ...
a_amh-ned-havel-1-11-2012-137122993_1460387
https://amharic.voanews.com/a/amh-ned-havel-1-11-2012-137122993/1460387.html
በኢትዮጵያ መንግስት የሚዋከቡና የሚታሰሩ ተጠቂዎች ቢመስሉም አሸናፊዎች ናቸው ሲሉ ብርቱካን ሚደቅሳ ተናገሩ
በዋሽንግተን ዲሲ በተሰናዳ የቀድሞው የቼኮዝላቫኪያ ፕሬዝደንት ቫትስላቭ ሃቨል መታሰቢያ የብርማዋ አንሳንሱቺ፣ ፕሬዝደንት ኦባማ፣ ዳሊ ላማና ሌሎችም ታዋቂ ሰዎች መልእክት አስተላልፈዋል
በታህሳስ ወር በህመም የሞቱት የቀድሞው የቼኮዝላቫኪያ ፕሬዝደንት ቫትስላብ ሃቨል፤ ቼኮስላቫኪያን ከኮሚውኒስት አገዛዝ ነጻ ለማውጣት “የቬልቬት አብዮት” በመባል በሚታወቀው ሰላማዊ ትግል በ1981ዓም የቼኮዝላቫኪያ ፕሬዝደንት ሆኑ። በ1985 ቼኮዝላቫኪያ ለሁለት ተከፍላ ስሎቫኪያና ቼክ ሪፐብሊክ ስትባል፤ የመጀመሪያው የቼክ ፕሬዝደንት ሆነው አገልግለዋል። ቫትስላቭ ሃቨል በመላው አለም የሚታወቁት በፖለቲካቸው ብቻ አይደለም። እንዲያውም ሃቨል ከምንም በላይ እራሳቸውን የሚገልጹት፤ ጸሃፊ ተውኔት አድርገው ነው።...
a_ethiopia-health-11-12-10-109949584_1458542
https://amharic.voanews.com/a/ethiopia-health-11-12-10-109949584/1458542.html
የኢትዮጵያን የጤና ዘርፍ ለማሳደግ ዩናይትድ ስቴይትስ ተጨማሪ እገዛ እያደረገች ነው
ኢትዮጵያ በዩናይትድ ስቴይትስ መንግስት የግሎባል ሄልዝ ኢኒሺየቲቭ በጤና ዙሪያ ከፍተኛ ለውጥ ያመጣሉ ተብለው ከተመረጡ ጥቂት አገሮች አንዷ ነች።
በአማራ ክልል የኦሮሚያ ዞን በሚገኘው የባቲ የጤና ጣቢያ የጤና ኤክስቴንሽን ሰራተኛ የሆነችው ዘቢባ ሰይድ መድሃኒቶችን ከመድሃኒት ቤት ለመውሰድ መጥታለች። መድሃኒት ቤቱ ተጨናንቋል። ከኦሮሚያ ዞንና ከቅርበቱ አንጻር ከአፋር ክልል የሚመጡ ተገልጋዮች በጤና ጣቢያው ይገኛሉ። ይሄንን መሰል የጤና ጣቢያ በተለይ በገጠር አካባቢ ማግኘት አይቻልም። ለዚህ ነው የኢትዮጵያ የጤና ጥበቃ ምንስቴር የጤና ኤክስቴንሽን ሰራተኞችን አሰልጥኖ ወደ ስራ ያሰማራው። እንደ ዘቢባ መሰል ከ32ሽህ በላይ የጤና ኤክስቴንሽን ሰራተኞ...
a_unga-obama-ahmadinejad--103885994_1461881
https://amharic.voanews.com/a/unga-obama-ahmadinejad--103885994/1461881.html
"ታሪክ የነፃነት ወገን ነች" - ፕሬዚዳንት ኦባማ ለተመድ ያደረጉት ንግግር
"በመስከረም 94ቱ ጥቃት ውስጥ የአሜሪካ መንግሥት እጅ አለበት" - ፕሬዚዳንት አሕመዲነጃጅ ለተመድ ያደረጉት ንግግር
ኒው ዮርክ ላይ ሲካሄድ በሰነበተውና 14ዐ የሚሆኑ የመንግሥታትና የሃገሮች መሪዎች በተገኙበት የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ጠቅላላ ጉባዔ የሐሙስ ውሎ ላይ የዩናይትድ ስቴትስና የኢራን ፕሬዚዳንቶች ተናግረዋል፡፡ ኒው ዮርክ ላይ ሲካሄድ በሰነበተውና 14ዐ የሚሆኑ የመንግሥታትና የሃገሮች መሪዎች በተገኙበት የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ጠቅላላ ጉባዔ የሐሙስ ውሎ ላይ የዩናይትድ ስቴትስና የኢራን ፕሬዚዳንቶች ተናግረዋል፡፡ የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንት ባራክ ኦባማ የሃገራቸውን ሠላም፣ የውጭ ፖሊሲና ሰብዓዊ ...
a_article----------amh-ak-crossfire-freedom-of-speech-2-18march2011-118338139_1458396
https://amharic.voanews.com/a/article----------amh-ak-crossfire-freedom-of-speech-2-18march2011-118338139/1458396.html
የንግግር ነፃነት በኢትዮጵያ፥ የዛሬ ይዞታውና አካሄዱ፤ ከየት ወደ የት?
«እኔ ባለኝ ግንዛቤ፥ የንግግር ነፃነት ዛሬ በኢትዮጵያ አለ፤» አቶ ተስፋዬ ሃቢሶ። «የንግግር ነፃነት ለተወሰኑ ብቻ የተሰጠ የኢህአዴግን ዓላማ ለማስፈፀም ብቻ የዋለ እንጂ ለኢትዮጵያውያን በሙሉ የለም፤» አቶ ግዛው
«የንግግር ነፃነት በኢትዮጵያ፤ ወቅታዊ ይዞታና አንድምታው፤» በእሰጥ አገባ የተጀመረው የሁለት ወገን ክርክር ቀጥሏል። የክርክሩ ተሳታፊዎች፥ አቶ ተስፋዬ ሃቢሶ ከአዲስ አበባ፤ አቶ ግዛው ለገሰ ደግሞ ከዚህ ከዋሽንግተን ዲሲ ናቸው። አቶ ተስፋዬ ”የንግር ነፃነት“ ዛሬ በኢትዮጵያ «ተረጋግጧል፤» ሲሉ፤ አቶ ግዛው በበኩላቸው፤ ከዓመታት በፊት ብልጭ ብሎ የነበረውና እንዲያድግ፥ እንዲጎለብት ተስፋ ተጥሎበት የነበረው ዛሬ ጨርሶ ተዳፍኗል፤ ይላሉ። የንግግር ነፃነት በኢትዮጵያ፥ ከማጡ ወደ ድጡ? ወይስ በእርግጥ ...
a_obama-african-youth-leaders-white-house-08-04-10-99977454_1460122
https://amharic.voanews.com/a/obama-african-youth-leaders-white-house-08-04-10-99977454/1460122.html
ፕሬዚደንት ባራክ ኦባማ የአፍሪካ ሀገሮችን የወከሉ ወጣት መሪዎችን ተቀበሉ
ወጣቶቹ ከሚኒስትር ሂላሪ ክሊንተን እና ከአፍሪካ ጉዳዮች ረዳት ሚኒስትር ጆኒ ካርሰን ጋር ጀምረው ከቀትር በኋላ ደግሞ በዋይት ሃውስ ከፕሬዚደንት ባራክ ኦባማ ጋር በዋይት ሐውስ ምስራቅ ክፍል ውይይት አድርገዋል።
ከአሜሪካውያን አቻዎቻቸው ጋር እየተወያዩ ራዕያቸውን እያካፈሉና ልምድም እየቀሰሙ ናቸው በዚህ መልክ ነበር ፕሬኢዘንት ባራክ ኦባማ ወደ መቶ ሃያ የሚደርሱት እና በየሀገሮቻቸው የባህል ልብሶች ደምቀው በማራሹ ዙሪያ ተቀምጠው የጠበቋቸውን ወንዶችና ሴቶች የአህጉረ አፍሪካ ወጣት መሪዎች የተቀበሏቸው። ፕሬዚደንት ኦባማ ለዚህ መወያያ መድረክ ወጣቶቹን የጋበዟችው ይህ የአውሮፓውያን ሁለት ሺህ አስር ዓመተ ምህረት አስራ ሰባት የአፍሪካ ሀገሮች ከቅኝ አገዛዝ ተላቀው ነጻነታችውን የተጎናጸፉበትን ሃምሳኛ ዓመት መታሰ...
a_th-annual-golden-globe-jan-7-2018-voa-alula-kebede_4198709
https://amharic.voanews.com/a/th-annual-golden-globe-jan-7-2018-voa-alula-kebede/4198709.html
ኦፕራ ዊንፍሬ በዘንድሮው የምርጥ-ምርጥ የቴሌቭዥንና የሲኒማ ሥራዎች ሽልማት ጎልደን ግሎብ
“እነኚያ ሬሲ ቴይለር’ን ሊያጠፉ የሞከሩ ሰዎች በሕግ ሳይጠየቁ ቀርተዋል። ሬሲ ቴይለር ዘጠና ስምንተኛውን የልደት በዓሏን ለማክበር ጥቂት ሲቀራት ከአሥር ቀናት በፊት ነው ያረፈችው። አይደፈሬ ነገር ግን ርሕራሄ በሌላቸው ወንዶች በተደፈረ ባሕል ውስጥ አያሌ ዓመታት ኖራ አለፈች። በእነኚያ አይጠየቄ ወንዶች የደረሰባቸውን ጥቃት ለመናገር የደፈሩ ቁጥራቸው የበዛ ሴቶችም ሰሚ ሳይኖራቸው ለረዥም ዘመናት ዘለቁ። ዛሬ ግን ያ ሰዓት ያበቃ ይመስላል።” ኦፕራ ዊንፍሬ።
ዋሺንግተን ዲሲ — በቀይ ምንጣፍ ላይ የተንጣለለ የጥቁር ባሕር ተመስሏል። በሆሊውድ እና በመላዋ አገሪቱ በተለያዩ የሥራ ቦታዎች በሴቶች ላይ የሚፈጸመውን ሥር የሰደደ ወሲባዊ ወከባ ለመፋለም ለሚንቀሳቀሰውን ታይም ኢዝ አፕ የተባለውን የመብት ተሟጋች ቡድን በመደገፍ ጥቁር የለበሱ በሥነ ሥርዓቱ የተገኙ ሴቶች የለበሱት ልብስ የከሰተው ገጽታ ነው። በቴሌቭዥን እና በሲኒማው መስክ ባለፈው ዓመት የተሰሩ ምርጥ ሥራዎችን የሚዘክረው የሆሊውዱ የውጭ ፕሬስ ማኅበር የሚያሰናዳውና እንደ ወትሮው ሁሉ ለየት ባለ ጉጉት ...
a_covid-main_5545788
https://amharic.voanews.com/a/covid-main/5545788.html
የኮሮናቫይረስ የምራቅ ምርመራ ጸደቀ
የዩናይትድ ስቴትስ የሳይንስ ምሁራን ሆስፒታል ከሚገኙት የኮቪድ 19 በሽተኞች በ 4.8 ሜትር ርቆ የቫይረሱን አካል ማግኘታቸውን ገልጸዋል። የሁለት ሜትር ርቀት መጠበቅ የሚለው እምነት የተሳሳተ መሆኑን የሳይንስ ጠቢባኑ ሲያስረዱ የነበረው የተሳሳተ ግንዛቤ ብዙ ሰዎችን ለቫይረሱ እያጋለጠ ሳይሆን አንዳልቀረ ጠቁመዋል።
ዋሽንግተን ዲሲ — ጥናቱ የተካሄደው በፍሎሪዳ ዩኒቨርሲቲ ሆስፒታል ክፍል ሲሆን ገና በሌሎች የሙያው ምሁራን እንዳልተገመገመ ተገልጿል። የአሜሪካው የል ዪኒቨርሲቲ ያፈለቀውን የኮቭድ 19 ቫረስን በምራቅ የመመርመሩ ዘዴ በአስቸኳይ ጊዜ ወቅት እጥቅም ላይ እንዲውል የዩናይትድ ስቴትስ የምግብና የመድሃኒት አስተዳደር ትላንት አጸደቀው። በምራቅ የሚደረገው ምርመራ ከ 24 ሰአታት ባነሰ ፍጥነት ውጤቱ ሊገኝ እንደሚችል ዋጋውም ርካሽ እንደሆነ ወደ $10 ዶላር ገደማ መሆኑ ተገልጿል። አዲሱ የምርመራ ዘዴ የፀደቀው ...
a_hr-128-ethiopian-human-rights-us-congressman-cofman-01-30-18_4231874
https://amharic.voanews.com/a/hr-128-ethiopian-human-rights-us-congressman-cofman-01-30-18/4231874.html
በUS ምክር ቤት የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብት ረቂቅ ሕግ ቀጣይ እጣ እና ሌሎች ቁልፍ ጉዳዮች
“ዩናይትድ ስቴትስ በክልሉ ላላት በብሔራዊ ደህንነት ጉዳዮች ዙሪያ ላተኮረ ግንኙነቷ ቅድሚያ በመስጠት ለረዥም ጊዜ በኢትዮጵያ መንግስት የሚፈጽሙትን የሰብዓዊ መብት ጥሰቶች አይታ እንዳላየች ስታደርግ ቆይታለች። ያ ፍጹም የተሳሳተ ነገር ነው። በመሆኑም ይሄ ያን ስህተት የማመን የመጀመሪያ እርምጃ ነው። የኢትዮጵያ መንግስት በገዛ ዜጎቹ ላይ የሚፈጽመው የሰብዓዊ መብት ጥሰት ፈጽሞ ተቀባይነት የለውም።” ኮንግሬስማን ማይክል ሃዋርድ ኮፍማን የUS የተወካዮች ምክር ቤት አባል።
ዋሽንግተን ዲሲ — በኢትዮጵያ የሰብዓዊ መብቶች እንዲከበሩ ግፊት ለማድረግ በሚል ባለፈው ዓመት በየካቲት ወር መጀመሪያ ለዩናይትድ ስቴትስ ምክር ቤት የቀረበ ረቂቅ ሕግ ቀጣይ ሂደት ዙሪያ የተካሄደ ጋዜጣዊ ጉባኤ ነው የቀጣዩ ዘገባ መነሻ። ባሁኑ ወቅት በኢትዮጵያ የሚታየው ሁኔታ ካልተለወጠ HR-128 የሚል መጠሪያ የተሰጠው ይህ ረቂቅ ሕግ ወደ ሙሉ ምክር ቤቱ የሚተላለፍና ሊጸድቅ የሚችል መሆኑ ነው፤ በምክር ቤቱ የብዙኃኑ ፓርቲ ተጠሪ በተገኙበት በተካሄደው ጋዜጣዊ ጉባኤ የተገለጸው። በኢትዮጵያ ተፈጽመዋልና...
a_amh-wfp-horn-drought-9-12-11-125447933_1461018
https://amharic.voanews.com/a/amh-wfp-horn-drought-9-12-11-125447933/1461018.html
በደቡብና ምስራቅ ኢትዮጵያ ከተራቡ ሰዎች በተጨማሪ ሶማሊያዊያን ስደተኞች እርዳታ ይሻሉ
በምስራቅና በደቡብ ኢትዮጵያ የተራቡ ዜጎችና ስደተኛ ሶማሊያዊያንን ህይወት ለማዳን ከፍተኛ እርዳታ እንደሚያስፈልግ WFP አስታወቀ። ኬንያን ጨምሮ 10 ሚሊዮን ሰዎች አስቸኳይ የምግብ እርዳታ ያስፈልጋቸዋል።
የምስራቅ አፍሪካ ሀገራት በ60 አመታት ውስጥ ታይቶ በማይታወቅ ድርቅ ተመትተዋል፡፡ በዚህም መሰረት በአደጋው የተጋለጠውን ህዝብ ለመታደግ ከፍተኛ እርዳታ እንደሚያስፈልግ WFP ገልጿል። በአፍሪቃ ቀንድ በተከሰተው ድርቅ ለከፋ አደጋ የተጋለጡ ወገኖችን ለመድረስ የያዘውን ጥረት መጨመሩን የተባበሩት መንግስታት ድርግት የምግብ ፕሮግራም WFP አስታወቀ። የአሜሪካ ድምጹ ጋቢ ጆስሎ ከናይሮቢ ባጠናቀረው ዘገባ እንደጠቆመው፤ የተጎዱትን ወገኖች በአስቸኳይ ለመድረስ የሚያስፈልገውን እርዳታ ለማሟላት ድርጅቱ ለተጨማሪ...
a_election-followup-opposition-06-08-10-95900214_1462506
https://amharic.voanews.com/a/election-followup-opposition-06-08-10-95900214/1462506.html
ምርጫው ከተጠናቀቀ በኋላም ወከባና እንግልቱ ቀጥሏል፤ በሚለው ተቃዋሚና መንግስት አሁንም እየተወዛገቡ ነው
«ማንም ሰው በምንም ዓይነት ሁኔታ እንዳይዋከብ፤ የልማት ሥራው እንዳይስተጓጎል ግልፅ የመንግስት መመሪያ ወጥቷል፤» አቶ መስፍን አሰፋ።
የምርጫው ማግስት ወከባና እንግልት እንደቀጠለ ነው፤ ሲል የኦሮሞ ኅዝብ ኮንግሬስ ገዢውን ኢህአዴግን ይወነጅላል። ኢህአዴግ በበኩሉ «ከምርጫው ጋር በተያያዘ በማንም ላይ እየተወሰደ ያለ ዕርምጃ የለም፤» ሲል ያስተባብላል። ብሄራዊው የምርጫ ቦርድ ይፋ ባደረገው መሠረት ምርጫው ሙሉ በሙሉ በኢህአዴግ አሸናፊነት ቢጠናቀቅም፤ «ለታዛቢነት ያቀረብኳቸውና ደጋፊዎቼ ከሥራ መታገድ፥ ወከባና እንግልት እየደረሰባቸው ነው፤» ሲል፥ ተቃዋሚው የኦሮሞ ኅዝብ ኮንግሬስ ገዢውን ኢህአዴግን ወንጅሏል። ችግሮቹ ተከሰቱ የተባለበት...
a_uganda-blast-0712-10-98264739_1462920
https://amharic.voanews.com/a/uganda-blast-0712-10-98264739/1462920.html
በዩጋንዳ በደረሰ ፍንዳታ 74 ሰዎች ተገደሉ
በዩጋንዳ መዲና ካምፓላ በደረሱ ተከታታይ ፍንዳታዎች ከ70 በላይ ሰዎች ሲገደሉ ተመሳሳይ ቁጥር ያላቸው መቁሰላቸውን የሀገሪቱ ፖሊስ አስታወቀ።
አስር ኢትዮጵያዊያንና ኤርትራዊያን መሞታቸው ተዘግቧል ትናንት እሁድ ማታ የአለም ዋንጫ ፍጻሜን በዩጋንዳ መዲና ካምፓላ በርካታ ሰዎች ተሰባስበው ሲመለከቱ ነበር ተከታታይ ፍንዳታዎች የኳስ አፍቃሪዎቹ የተሰበሰቡባቸውን ሁለት ስፍራዎች ያናወጡት። አንደኛው የዩጋንዳ ራግቢ ክበብ ሲሆን፤ ሁለተኛው በርካታ ኢትዮጵያዊያን፣ ኤርትራዊያን፣ የሌላ አገሮች ዜጎችና ዩጋንዳዊያን የተሰባሰቡበት የኢትዮጵያዊያን የገጠር ምግብ ቤት ነበር። “የመጀመሪያው አጋማሽ ጨዋታ በማብቃት ላይ ሳለ ነው ፍንዳታው የተከሰተው…ወዲያው ሰው ...
a_amh-debt-us-7-20-11-125912468_1459491
https://amharic.voanews.com/a/amh-debt-us-7-20-11-125912468/1459491.html
የዩናይትድ ስቴይትስ የብድር ጣራ በዴሞክራቶችና በሪፐብሊካኖች መካከል ያስነሳው ውዝግብ ቀጥሏል
የዩናይትድ ስቴይትስ መንግስት እንዲበደር የሚፈቀድለት የ14.3 ትሪሊየን ዶላር ጣራ እንዲነሳለት የፕሬዝደንት ባራክ ኦባማ አስተዳድር የህዝብ ተወካዮችን በኮንግረስ በመጠየቅ ላይ ነው
የዩናይትድ ስቴይትስ የብድር ጣራ መነሳትና አለመነሳት የሰሞኑ የመገናኛ ብዙሃን ትኩረት ሆኖ ነው የሰነበተው። የፕሬዝደንት ባራክ ኦባማ አስተዳደር በበጀት መጓደል የገጠሙትን እክሎች ሊያስተካክል፤ የመንግስቱን ወጭ በመቀነስ ላይ ባለበት ወቅት፤ አገሪቱ ተጨማሪ ብድር የምታገኝበትና፤ ከዚህ ቀደመ የቆዩ ብድሮቿን ለመክፈል እንድትችል፤ ተጨማሪ ብድር የማግኘት እድሏ በህግ ቋጠሮ ተበጅቶለታል። የባራክ ኦባማ አስተዳድር የአሜሪካ የብድር ጣራ ካልተነሳ አገሪቱ ከፍተኛ ችግር ውስጥ ትወድቃለች በሚል አምርሮ በመከራከ...
a_eu-election-observers-report-05-25-10-94872039_1458991
https://amharic.voanews.com/a/eu-election-observers-report-05-25-10-94872039/1458991.html
የአውሮፓ ህብረት ታዛቢ ቡድን የኢትዮጵያ ምርጫ ሰላማዊ ቢሆንም በእኩል ሜዳ አለመደረጉን ገለጸ
ምርጫው ከፍተኛ ብዛት ያላቸው መራጮች የተሳተፉበትና ሰላማዊ ቢሆንም እየጠበበ በሄደው የፖለቲካ ምህዳርና እኩልነት በጎደለው የመወዳደርያ ሜዳ መዘፈቁ አልቀርም ሲሉ የአውሮፓ ህብረት ታዛቢ ቡድን መሪ ገለጹ።
ባለፈው እሁድ ግንቦት 15 ቀን 2002 አም በኢትዮጵያ የተካሂደውን ምክር ቤታዊ ምርጫ የተከታተለው የአውሮፓ ህብረት ታዛቢ ቡድን መሪ ታይስ በርማን የምርጫውን ሂደት ጠንካራና ደካማ ጎን ሲገመግሙ አራተኛው አጠቃላይ ምርጫ በሰላማዊ መንገድ መጠናቀቁን ባለድርሻ አካላት በአንድነት ተቀብለውታል ብለዋል። የኢትዮጵያ ብሄራዊ የምርጫ ቦርድም ምርጫውን በበቂ ሁኔታ አስተዳድሯል። ይሁንና በተቃዋሚ ፓርቲዎች የሚነሱትን የኢወገኝተኛነት ጥያቄን ለመመለስ አልቻለም ብለዋል በርማን። ታይስ በርማን ይህን ያሉት ዛሬ ማክሰ...
a_oromya-flood-08-27-10-101798503_1459111
https://amharic.voanews.com/a/oromya-flood-08-27-10-101798503/1459111.html
በኦሮሚያ ክልል የፈንታሌ ወረዳ ነዋሪዎች በጎርፍ ተጠቃን ይላሉ፤ አስተዳደሩ ጉዳቱ መጠነኛ ነው ብሏል
በተለያዩ የኢትዮጵያ ግዛቶች በተለይ በአማራ ክልል ከ37 ሰዎች በላይ የገደለው የጎርፍ አደጋ በኦሮሚያም ተከስቷል።
በኦሮሚያ በህይወት ላይ ጉዳት አልደረሰም በኦሮሚያ ክልል ፈንታሌ ወረዳ ጎርፍ መከሰቱን የአካባቢው ነዋሪዎች ይናገራሉ። በአካባቢው የሚገኝ የሁለተኛ ድረጃ ትምህርት ቤት ክፉኛ በጎርፍ መመታቱን ቦሩ ሮባ የተባሉ የፈንታሌ ወረዳ ነዋሪ ለቮኦኤ ገልጸዋል። “የደረሰው ጉዳት በጣም ከባድ ነው። ጉዲና ቱምሳ GTS የተባለ ሃይስኩል (ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት) አለ። ያን ትምህርት ቤት እንዳለ ወስዶታል (ጎርፍ)” ብለዋል አቶ ቦሩ ሮባ። የምስራቅ ሸዋ ዞን መስተዳድር በበኩሉ መጠነኛ ጎርፍ በመተሃራ ከተማ አቅራቢ...
a_henok-youth-white-house-08-03-10-99888544_1460928
https://amharic.voanews.com/a/henok-youth-white-house-08-03-10-99888544/1460928.html
ፕሬዝደንት ባራክ ኦባማ ከወጣት የአፍሪካ ሃሳብ አፍላቂዎችና መሪዎች ጋር ተገናኙ
የአፍሪካ የወደፊት የፖለቲካ፣ የንግድ፣ የምህበራዊ ተቋማት መሪ የሆኑ ወጣቶች እርስ በርስ ልምድ ይለዋወጣሉ፤ ከታላላቆቻቸውም ተሞክሮ ይካፈላሉ።
ጉባኤው እስከ ሀሙስ ድረስ ይቀጥላል ከ45 የአፍሪካ አገሮች የተሰባሰቡት 115 ወጣቶች ዛሬ ማለዳ በውጭ ጉዳይ መስሪያቤት ለአራት ቀናት የሚዘልቀውን ውይይታቸውንና የልምድ ልውውጥ መርሃ-ግብራቸውን ጀምረዋል። እነዚህ በሚኖሩበት አገር በአነስተኛና ከፍተኛ የማህበራዊ መሪነት ጉልህ ሚና የተጫወቱ ወጣቶች ለአፍሪካ የወደፊት ተስፋዎቿ፣ አሁን ደግሞ የእድገት ክንዶቿ ናቸው ሲሉ የዩናይትድ ስቴይትስ ረዳት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጆኒ ካርሰን በስብሰባው መክፈቻ ተናግረዋል። በርካታ የአፍሪካ አገሮች ከቅኝ-ግዛት ነጻ...
a_amh-wfp-famin-7-21-11-125957683_1459934
https://amharic.voanews.com/a/amh-wfp-famin-7-21-11-125957683/1459934.html
በደቡብና ደቡብ ምስራቅ ኢትዮጵያ በተከሰተው ድርቅ ከብቶች እየሞቱ ነው
በደቡብና ደቡብ ምስራቅ ኢትዮጵያ፣ በሶማሊያና በኬንያ የተከሰተው ድርቅ ወደርሃብ በመሸጋገር ላይ በመሆኑ ከፍተኛ እልቂት ሊያስከትል ይችላል ሲሉ የዓለም የምግብ ድርጅትና የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን አስጠነቀቁ።
በሶማሊያ የተከሰተው ድርቅ ወደርሃብ መሸጋገሩን የተባበሩት መንግስታት ድርጅት አስታወቀ እርዳታ በማይደርስባቸው የሶማሊያ ደቡባዊ ቀጣናዎች ድርቅ ያስከተለው ከፍተኛ የምግብ ዕጥረት ዕለቂት ሊያስከትል ወደሚችል ርሃብ መሽጋገሩን የዓለም የምግብ ድርጅት ዋና ዳይሬክተር ይፋ አደረጉ። የአፍሪካ ህብረትና የዓለሙ ድርጅት የደረሰውን ሰባዊ ቀውስ ለመታደግ በትብብር እንዲንቀሳቀሱ ጠየቁ። የዓለም የምግብ ድርጅት ዋና ዳይሬክተር ጆሴት ሽራም ከአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ምክትል ሊቀመንበር ኢራስተስ ሞኤንቻ ጋር በመሆን በ...
a_voa-radio-mag-stories-with-alula-kebede-and-addisu-abebe-11-22-15_3073955
https://amharic.voanews.com/a/voa-radio-mag-stories-with-alula-kebede-and-addisu-abebe-11-22-15/3073955.html
የሳምንቱ የራዲዮ መፅሔት ወጎች፥ አዲሱ ሰባት ኪሎ መጽሔት፥ እና ሌሎች ሙዚቃ ነክ ወጎችና የሃሳብ መስመሮች፤
የሳምንቱ የእረፍት ጊዜ የእሁድ ምሽት የመዝናኛ ምርጫችሁ ከአሜሪካ ድምጽ ራዲዮ።
“ሰባት ኪሎ” የሚል ሥያሜ ስለ ሰጡትና በቅርቡ ለንባብ ስለ በቃው መጽሔታቸው፥ ጋዜጠኝነት በስደትና መንገዶቹ የሚያወጉን እንግዶች፤ ከቀድሞዎቹ አዲስ-ነገሮች ሁለቱ ለራዲዮ መጽሔት ወግ ተሰይመዋል። ከዓመታት በፊት “መርካቶ ሰፈሬ፤” በተሰኘችው ዜማው ከሙዚቃ አድናቂዎች ጋር የተዋወቀው ድምጻዊ አብዱ ኪያር “ጥቁር አንበሳ” በሚል ሥም ያወጣውን አዲስ አልበም ይዞ ብቅ ብሏል። በእንግሊዥናው ምሕጻረ ቃል AFRIMA በመባል ለሚታወቀው “የመላው አፍሪቃ ዓመታዊ የሙዚቃ ሽልማት” ለሁለተኛ ጋዜ ከተመረጠችው ድምጻዊ...
a_a-53-2008-04-30-voa2-93031129_1457722
https://amharic.voanews.com/a/a-53-2008-04-30-voa2-93031129/1457722.html
African Athletics Championships DAY 1: Ethiopia Sweeps Medals in the Men’s 10,000 meters
Gebreegziabher Gebremariam led the Ethiopian trio to victory and finishing the10,000 meteres in 28:17.11.
10,000 m - MENS FINAL RANK NAME NAT 1. Gebregziabh. GEBREMARIAM ETH 28:17.11 2. Ebrahim JEILAN ETH 28:30.66 3. Eshetu WONDEMU ETH 28:56.36 4. John KORIR KEN 29:07.33 5. Bernard SANG KEN 29:47.61 6. Julius KIPTOO KEN 30:12.10 SHOTPUT - MENS FINAL RANK NAME NAT RESULT 1. Abdu Moaty MOUSTAFA EGY 18.06 2. Yasser IBRAHIM EG...
a_inventions-for-though-times-3d-printers-ppe-faruk-mubarek-with-voa-alula-kebede-may-2020_5437346
https://amharic.voanews.com/a/inventions-for-though-times-3d-printers-ppe-faruk-mubarek-with-voa-alula-kebede-may-2020/5437346.html
ሕይወት ለማዳን የዋለ ጥበብ እና አሳቢነት
“እንደሚታወቀው አገራችን ደካማ የሚባል የጤና ሥርዓት ነው ያላት አገር ነች። ከዚህ በፊት በተክለምዶ የተለያዩ እርዳታዎች ከውጭ ይመጡ ነበር። አሁን ግን ያደጉትን አገሮች ብንመለከት አራቸውን ዘግተው ራሳቸውን ለማዳን እየተረባረቡ ናቸው። ‘የስሪ ዲ ኮሚኒቲዎች’ እና ቴክኖጂውንም ሳይ ደግሞ ብዙው የውሚሰሩት ራሳቸውን ለመጥቀም ነው። ስለዚህ እኛም ለምን ይሄንን ወስደን ራሳችንን ለምን አናድንም ከሚል ነው የተነሳሁት።” ፋሩቅ ሙባረክ።
ዋሽንግተን ዲሲ - አዲስ አበባ — ክፍል ሁለት ከጊዜያችን ብርቱ ፈተናዎች አንዱ ለሆነው የኮቪድ 19 ወረርሽኝ መከላከያ የሚውሉ ሁነኛ መላ ፍለጋ የሚደረገው ጥረት በሁሉም አቅጣጫ ቀጥሏል። በዚህ መላውን የሰው ልጆች በገጠመ ፈተና እንደየተሰማሩበት ሞያና እንደየክህሎቶቻቸው የተያዘው ጥረት አጋዥ ለመሆን የበኩላቸውን ለማድረግ ደፋ ቀና የሚሉት ብዙዎች ናቸው። የወረርሽኙን የጥድፊያ መዛመት ለመግታትት ሁነኛ የመከላከያ ብልሃቶችን በመቀየስ አገራዊውን ጥረት ከሚያጎለብቱት፤ ከፍተኛ እጥረት የሚታይባቸውን አስፈላ...
a_south-sudan-independence-7-11-2011-125348308_1459557
https://amharic.voanews.com/a/south-sudan-independence-7-11-2011-125348308/1459557.html
የደቡብ ሱዳን አስተዳድር ከጎረቤቶቹ ጋር አብሮ ለመስራት እጁን ዘረጋ
ሀምሌ 2 ቀን 2003ዓም የአለማችን አዲሲቱ አገር ደቡብ ሱዳን ተወለደችበት እለት ፕሬዝደንት ሳልቫ ኪር ባሰሙት ንግግር አገራቸው የመልካም ጉርብትናና የትብብር እጇን እንደምትዘረጋ ገልጸዋል።
ቅዳሜለት በመዲናዋ ጁባ በተደረገ ስነስርዓት በአስር ሽዎች የተቆጠሩ የደቡብ ሱዳን ሪፐብሊክ ዜጎች በአለም መሪዎች ታዛቢነት የአዲስ አገር ምስረታ በዓላቸውን አክብረዋል። ከዋዜማው ጀምሮ ማምሻውን በጸሎትና በባህላዊ ጭፈራዎች ደምቆ ያመሸው የነጻነት ዋዜማ፤ ቅዳሜ ማለዳ ባንዲራ ይዘው ለነጻነት ክብረበዓሉ በወጡ ዜጎች ታጅቦ፣ በአለም መሪዎች ታዛቢነት ተበስሯል። የደቡብ ሱዳን አስተዳድር ፕሬዝደንት የነበሩት ሳልቫ ኪር፤ የአዲሱቱ አገር ፕሬዝደንት ሆነው ቃለ ማሃላ ፈጽመዋል፤ ሃገሪቱ የምትተዳደርበትን ህገ-መን...
a_usaid-officials-ethiopia-127886433_1462105
https://amharic.voanews.com/a/usaid-officials-ethiopia-127886433/1462105.html
የ United States አለም አቀፍ የልማት ተራድኦ ባለስልጣናት በኢትዮጵያ የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ የሚደረገውን ጥረት አሞገሱ
የ United States የአለም አቀፍ ረዴት ባለስልጣን በኢትዮጵያ ረሀብ እንዳልጋባ ገለጹ
የ United States አለም አቀፍ የልማት ተራድኦ ባለስልጣናት በኢትዮጵያ የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ የሚደረገው ጥረት ተስፋ ሰጪ እንደሆነ ገለጹ። አስቸኳይ እርዳታ የሚያስፈልጋቸው ዜጎችም እርዳታውን እያገኙ ናቸው ብለዋል ባለስልጣናቱ። በ United States አለም አቀፍ የተራዶ ድርጀት ከፍተኛ ምክትል የእርዳታ አስተባባሪ Gregory Gotlied በአዲስ አበባ ከጋዜጠኞች ለቀረቡላቸው ጥያቄዎች ሲም አልሱ፣ “በኢትዮጵያ ረሃብ የለም እንላለን። አሁን በኢትዮጵያ ያለው ሁኔታ በሱማልያ ያለውን ሁኔታ ...
a_meles-press-conference-05-27-10-95042384_1462514
https://amharic.voanews.com/a/meles-press-conference-05-27-10-95042384/1462514.html
ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ የአውሮፓ ሕብረት ታዛቢዎችን ነቀፉ፤
"የምርጫው ውጤት ትብብራችንን ለመቀጠል የሚያስችል አይደለም ብለው የሚያስቡ ከሆነ - መልካም፤ እስከዛሬ ላደረጉልን እርዳታ እያመሠገንን ወደፊት መቀጠል ነው፡፡" መለስ ስለዩናይትድ ስቴትስ መንግሥት አቋም ሲናገሩ፡፡
መለስ ዜናዊ “የአውሮፓ ኅብረት ታዛቢዎች የፖለቲካ ድምዳሜውን ለራሣቸው ዓላማ በሚመጥን መልኩ የሰፉት ስለሆነ እኛ ልንለብሰው አንችልም’ አሉ የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ መለስ ዜናዊ ትላንት በጽሕፈት ቤታቸው ጋዜጣዊ መግለጫ ጠርተዋል፡፡ የሃገር ውስጥና የውጭ ጋዜጠኞች ያነሷቸው ጥያቄዎች ከምርጫው ጋር የተያያዙ ነበሩ፡፡ ከእነዚህ ጥያቄዎች መካከል አንዱ ካለፉት ምርጫዎች ሁሉ በተለየ ሁኔታ ገዥው ፓርቲ ከሁለት መቀመጫዎች በስተቀር የፓርላማውን መቀመጫዎች ጠቅልሎ መውሰዱ "በሃገሪቱ የፖለቲካ ሂደትና በብ...
a_amh-onlf-sweeds-ethiopia-7-5-11-125030254_1463114
https://amharic.voanews.com/a/amh-onlf-sweeds-ethiopia-7-5-11-125030254/1463114.html
ሁለት ስዊድናዊ ጋዜጠኞች በኦጋዴን በኢትዮጵያ የጸጥታ ሃይሎች ቆስለው ታሰሩ
በሰሜናዊቷ የሶማሊያ ራስ ገዝ ፑንትላንድ በኩል ድንበር ተሻግረው ወደ ኢትዮጵያ ግዛት ያቀኑት ስዊድናዊ የፎቶ ጋዜጠኞች በኦብነግ አማጺያን አጃቢነት ድንበር ሲሻገሩ በኢትዮጵያ የጸጥታ ሃይሎች ቆስለው ታስረዋል።
ሰኔ 23 ቀን ኢትዮጵያን በሚያዋስነው የፑንትላንድ ድንበር በጋልቃዮ በኩል ሁለቱ ስዊድናዊ ጋዜጠኞች ከከኦጋዴን ብሄራዊ ነጻአውጭ ግንባር (ኦብነግ) ታጣቂዎችና ሌሎች አጋዦቻቸው ጋር ሲጓዙ ነበር የኢትዮጵያ የጸጥታ ሃይሎች በደረሳቸው መረጃ መሰረት ተከታትለው ያገኟቸው። ወዲያውኑ ተኩስ ተከፈተ። የኢትዮጵያ መንግስት ቃል አቀባይ አቶ በረከት ስምዖን የሆነውን ለVOA እንዲህ ያስረዳሉ። “ተኩስ ነበር። በዚህ የተኩስ ልውውጥ 15 የአሸባሪ ድርጅቱ ታጣቂዎች ወዲያውኑ ተገድለዋል። ስድስቱ ተማርከዋል። ከዚህ በተጨ...
a_ethiopia-edp-election-95273224_1458296
https://amharic.voanews.com/a/ethiopia-edp-election-95273224/1458296.html
የ2002ቱ አጠቃላይ ምርጫ ነፃና ፍትሃዊ አልነበረም፤ በበርካታ ችግሮች የተሞላም ነበር፤ ሲል ኢዴፓ አስታወቀ
ምርጫው ተመልሶ ቢደገምም፤ በዴሞክራሲ ተቋማቱ የሚታዩ ግድፈቶች በድጋሜ ለገዥው ፓርቲ ያዳላሉ ሲሉ የኢዴፓ አመራሮች አስታውቀዋል።
ከህግ ውጭ ከአንድ በላይ የኢህአዴግ ወኪል ታዛቢ በየምርጫ ጣቢያዎች ተመድቦ እንደነበር ይላል ኢዴፓ ገዢው ፓርቲ ኢህአዴግ 547 መቀመጮች ካሉት የአገሪቱ ፓርላማ ከ99.6 በመቶ በላይ የሚሆነውን ማሸነፉ ከተነገረ በኋላ ተቃዋሚዎች ውጤቱን አስመልክቶ ያላቸውን አስተያየት በመግለጫዎች ጭምር እያስታወቁ ነው። በሸንጎው ወንበሮች ባያሸንፉም የተሻለ ድምፅ ማግኘታቸው ከተነገረላቸው ሁለት ዋነኛ ተቃቃሚዎች አንዱ የሆነው ኢዴፓም በዛሬው ዕለት በጠራው ጋዜጣዊ መግለጫ አቋሙን ይፋ አድርጓል። የፓርቲው ሊቀ መንበር አ...
a_amh-somalia-un1-13-11-137287513_1458998
https://amharic.voanews.com/a/amh-somalia-un1-13-11-137287513/1458998.html
የአፍሪካ ቀንድ ድርቅና ረሃብ ጋብ ቢልም ሊያገረሽ ይችላል ሲል የመንግስታቱ ድርጅት አሳሰበ
በአፍሪካ ቀንድ የተከሰተውን ድርቅና ረሃብ ለመታደግ የተደረገው አለም አቀፍ ትብብር፤ ብዙ ህይወት ማትረፉን የተባበሩት መግስታት ድርጅት አስታውቋል።
በአፍሪካ ቀንድ ባለፉት 60 ዓመታት ውስጥ ከታዩ ሁሉ የከፋ የተባለው ድርቅና ረሃብ ወደ 13 ሚሊዮን ህዝብን ለአስቸኳይ እርዳታ ባጋለጠበት ወቅት፤ በድርቁ ክፉኛ በተጎዳችው ሶማሊያ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የሚያቀርበውን እርዳታ የሚያስተባብሩት ማርክ ቦደን” ለቪኦኤ ሲናገሩ፤ የአለም አቀፍ እርዳታ ለውጥ ማምጣቱን አስምረውበታል። “የከፋው የረሃብና ቸነፈሩን ጊዜ ለመከላከል ችለናል። በሃምሌ ወር በሶማሊያ ረሃብና ቸነፈር ተስፋፍቷል ብለን ስናውጅ ወደ 8 የሚሆኑ ክፍለ-ሃግሮች ይራባሉ ብለን አስበን ነበ...
a_Ethiopia-joint-statement-by-high-representative-vice-president--_5770135
https://amharic.voanews.com/a/Ethiopia-joint-statement-by-high-representative-vice-president--/5770135.html
የአውሮፓ ኅብረት ሰለ ትግራይ ክልል ሁኔታ መግለጫ ሰጠ
በኢትዮጵያ ትግራይ ክልል ያለው ሰብዓዊ ቀውስ አሳዛኝ መሆኑንና በቀጣናው ላይ ሊያሳድር የሚችለው አንድምታ በጥልቅ እንደሚያሳስበው የአውሮፓ ኅብረት አስታውቋል።
ዋሺንግተን ዲሲ — መግለጫውን በጋራ ያወጡት የአውሮፓ ኅብረት ከፍተኛ ተጠሪና ምክትል ፕሬዚዳንት ጆሴፕ ቦሬል፣ እዲሁም የኅብረቱ ኮሚሽነሮቹ ዪታ ኡርፒላይነን እና ያኔዝ ሌናርቺች ናቸው። ትግራይ ክልል ውስጥ ሰብዓዊ እርዳታ ለሚያስፈልጋቸው ለማድረስ የሚያስችል ሁኔታ በመጠኑ የተከፈተ መሆኑን የጠቆመው የኮሚሽነሮቹ መግለጫ ግጭቱ ሦስተኛ ወሩን ባስቆጠረበት ጊዜ የበረታ ቸነፈርንና ተጨማሪ የህይወት ጥፋትን ለማስቀረት እንዲቻል በከበደ ችግር ላይ ለሆኑ ሰዎች ለመድረስ ሁኔታው አሁንም አዳጋች መሆኑን አመልክቷል።...
a_ramadan-washington-09-9-10-102562794_1458547
https://amharic.voanews.com/a/ramadan-washington-09-9-10-102562794/1458547.html
ረመዳን በዋሽንግተን ዲሲ
በዋሽንግተን ዲሲና አካባቢዋ የሚኖሩ ሙስሊሞች በፈረስት ሂጂራ መስጊድ በየምሽቱ ተሰባስበው ያፈጥራሉ።
መስጊዱ “ፈርስት ሂጂራ” ይባላል። በጆርጂያ አቨኑ ላይ በዋሽንግተን ዲሲ በሚገኝ የመኖሪያ አካባቢ ነው ያለው። ስፍራው በርካታ አፍሪካ አሜሪካዊያን የሚኖሩበት፥ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ግን ሌሎች ስደተኞችና አሜሪካዊያኑም እየሰፈሩበት የመጣ በከተሜዎቹ አጠራር እያደገ የመጣ “አፕ ኤንድ ካሚንግ” አይነት ነው። በዚህ ሰፈር ከአምስት አመታት ሀፊት ኢትዮጵያዊያን ሙስሊሞች መስጊድ ሲከፍቱ፤ በራቸው ለሁሉም ክፍት ነበር። በተለይ በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ የሚገኙ የአካባቢው አፍሪካ አሜሪካዊያን ወደዚህ መስጊድ እየመጡ አ...
a_kebele-lives-10-18-10-105186339_1459692
https://amharic.voanews.com/a/kebele-lives-10-18-10-105186339/1459692.html
የአዲስ አበባ ግንባታና ማህበራዊ ስንክሳሩ
በአዲስ አበባ በስፋት የሚካሄዱ የግንባታ ስራዎች በርካታ ቤተሰቦችን ወደሌላ አካባቢ እያዛወሩ ነው።
አዲስ አበባ ፈርሳ እየተገነባች ነው። ለዘመናት የማይነቃነቁ የሚመስሉት አፈርማ ቀለም ያላቸው የቆርቆሮ ቤቶች በልደታ፣ በካሳንችስ፣ በአራት ኪሎ አካባቢና በሌሎችም ያረጁ የአዲስ አበባ አካባቢዎች እየፈረሱ ናቸው። በምትካቸው ረጃጅም ህንጻዎች ለሆቴል፣ ለቢሮና ለሌሎች አገልግሎቶች ይገነባሉ። እነዚህ ግንባታዎች የከተማዋን ገጽታ እየቀየሩ ቢሆንም፤ ለረጂም ጊዜ የኖሩበትንና ያደጉበትን ሰፈል ለሚለቁ ቤተሰቦች ግን አስቸጋሪ ሁኔታን ፈጥሯል። አንድ ስሙ እንዳይጠቀስ የፈለገ የከሳንችስ ነዋሪ ኢትዮጵያም ሆነች አዲ...
a_usavoters-politicswrap_5621278
https://amharic.voanews.com/a/usavoters-politicswrap/5621278.html
ትራምፕ እና ባይደን በአሻሚዎቹ ግዛቶች ዘመቻቸውን ቀጥለዋል
ለኮቪድ 19 ቫይረስ ተጋልጠው ህክምናቸው ሲከታተሉ ከቆዩ በኋላ፣ በዶክተራቸው ከቫይረሱ ነጻ በመሆናቸው ሌሎችን ሊበክሉ አይችሉም የተባሉት ፕሬዚዳንታዊ እጩ ዶናልድ ትራምፕ ወደ ምረጡኝ ዘመቻቸው ለመመለስ የመጀመሪያው ሳምንታቸውን ይዘዋል፡፡
ዋሽንግተን ዲሲ — ምርጫው ሊጠናቀቅ ሶስት ሳምንታት የቀሩት ሲሆን ፕሬዚዳንታዊ እጩዎቹ ትራምፕና የዴሞክራቲክ ፓርቲ እጩ ጆ ባይደን ብርቱ ፉክክር ወደሚጠይቁት የአሜሪካ ክፍለ ግዛቶች በመዘዋወር ደጋፊዎቻቸውን ሊያነቃቁም ተነሳስተዋል፡፡ የቪኦኤ ሪፖርተር ኤልዛቤጥ ሊ የሚከተለውን ዘገባ አዘጋጅታለ፡፡ ምርጫው እየተቃረበ መጥቷል፡፡ ከፍሎሪዳ እስከ ኦሃዮ ያሉ ደጋፊዎች ከእጩዎቻቸው ዙሪያ ተሰልፈዋል፡፡ አሻሚና አፎካካሪ በሆነችው ፍሎሪዳ የፕሬዚዳንት ትራምፕ ደጋፊዎች በኮቪድ 19 ቫይረስ ከተጠቁ በኋላ፣ አገግመው...
a_us-defended-its-libya-policy-118907289_1458667
https://amharic.voanews.com/a/us-defended-its-libya-policy-118907289/1458667.html
የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዘዳንት Barack Obama የአሜሪካን በሊቢያ ወታደራዊ ጣልቃ ገብነት ተከላክለዋል።
የዩናይትድ ስቴትስ ወታደራዊ ኃይል በሊቢያ የዓለምአቀፉ ዘመቻ አካል እንዲሆን የወሰኑትም የአገራቸው ጥቅሞችና እሴቶች ስጋት ላይ በመውደቃቸው መሆኑን አስረድተዋል።
ፕሬዘዳንት ባራክ ኦባማ በንግግራቸው፥ በሊቢያ ላይ ለምን ከዚህ ውሳኔ እንደደረሱ፥ እስካሁን ስለተገኙ ስኬቶችና ለአሜሪካ ወታደራዊ ኃይል ይሰጣል ስላሉት ጥቅምና ዩናይትድ ስቴትስ በስፋት ስለምትጫወተው መሪ ሚና አብራርተዋል። ዩናይትድ ስቴትስና ሸሪኰቿ በሊቢያ ጣልቃ የገቡት አሉ ፕሬዘዳንት ኦባማ፥ ጣልቃ የገቡት የሞዓማር ጋዳፊ ኃይሎችን «አረመኔአዊ ጭቆናና» በሲቪሎች ላይ እያደረሱ የነበረውን ፍጅት ለማስቆም እንዲሁም አገሪቱ ላይ ያንዣብብ የነበረውን ሰብዓዊ ቀውስ ለመከላከል ነው ብለዋል። ሚስተር ኦባማ ን...
a_us-budget-debate-8-2-11-126611193_1461811
https://amharic.voanews.com/a/us-budget-debate-8-2-11-126611193/1461811.html
የአሜሪካን የብድር ጣሪያ የሚያነሳውና መንግስት ወጪወችን እንዲቀንስ የሚደነግግ ህግ ጸደቀ
የዩናይትድ ስቴትስን የብድር ጣሪያ ከፍ የሚያደርገውንና በምትኩ ደግሞ መንግስት ወጪ እንዲቀንስ የሚደነግግ ህግ በሁለቱም ምክር ቤቶች ካለፈ በኋላ ፕሬዚዳንት ኦባማ በፊርማቸው አጽድቀውታል።
የዩናይትድ ስቴይትስ የተወካዮች ምክር ቤት የአገሪቱን የብድር ጣሪያ ከፍ የሚያደርገውንና በምትኩ ደግሞ መንግስት ወጪ እንዲቀንስ የሚደነግግ ህግ ሰኞ አመሻሹ ላይ አጸደቀ። ህጉ የጸደቀው አገሪቱ የተቆለለባትን 14.3 ትሪሊዮን ብድር መክፈል ከማያስችላት ቀውስ ከመግባቷ አንድ ቀን ቀድማ ነው። ኦባማ የአገሪቱን የብድር ህግ በፊርማቸው አጸደቁ፤ በዚህም አገሪቱ ልትገባበት የነበረውን ዕዳን ያለ መክፈል ቀውስ አስወግዳለች። የተፈረመው ህግ የአገሪቱን የመበደር ገደብ ከ14.3 ትሪሊዮን በላይ ሲያደርግ የመንግስት...
a_djibouti-ethiopia-china-gasdeal-ogaden_3229505
https://amharic.voanews.com/a/djibouti-ethiopia-china-gasdeal-ogaden/3229505.html
ኢትዮጵያ፣ጅቡቲና ቻይና በጋራ የነዳጅ ፍለጋ ግንባታ ስራ ላይ ተስማሙ
የጅቡቲ መንግስት ከኢትዮጵያና ከቻይና ጋር ያደረገችው የነዳጅ ፍለጋ ግንባታ ስምምነት በምስራቅ ኢትዮጵያ የሚገኙትን የሱማሊያ አማፂ ቡድን አስቆጣ።
ዋሽንግተን ዲሲ — ጅቡቲ ስፋቷ አነስተኛ ቢሆንም ለቀይ ባህር ባላት የወደብ ቅርበት በብዙዎች የውጭ ባለሃብቶች ንግድ እንቅስቃሴ ተፈላጊ ያደርጋታል። ባለፈው ሳምንት የጅቡቲው ፕሬዝዳንት እስማኤል ኦማር፤ በኦጋዴን ለታቀደው የነዳጅ ማውጣት ስራ መጀመር የመሰረት ድንጋይ አስቀምጠዋል። ይህ ግንባታ ጋዝን ወደ ፈሳሽነት የሚቀይር ፋብሪካን የሚጨምር ነው። የግንባታው ስፍራም ከጅቡቲ 16 ኪሎሜትር ርቀት ላይ የሚገኝ ነው። ከኢትዮጵያ እስከ ጅቡቲ ወደብ ወደ 800 ኪሎሜትር የሚጠጋው የነዳጅ ማስተላለፊያ ቱቦ መዘር...
a_ungass-ethiopia-eritrea-mdg-103555919_1459922
https://amharic.voanews.com/a/ungass-ethiopia-eritrea-mdg-103555919/1459922.html
የሚሌንየሙ የልማት ግቦች አካሄድ በየሃገራቸው አበረታች መሆኑን ኢትዮጵያና ኤርትራ አስታወቁ፡፡
"የሚሌንየሙን የልማት ግቦች ለመምታት እኛ ኢትዮጵያ ውስጥ በሁሉም አቅጣጫዎች ትርጉም ያላቸው ውጤቶችን አስመዝግበናል፡፡ የራሣችንን ዕጣ ፈንታ ለመወሰን በሙሉ አቅም እየተንቀሣቀስን ነው፡፡" - መለስ ዜናዊ፤
140 መሪዎች የተገኙበት የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የዘንድሮ ጠቅላላ ጉባዔ ለሚሌኒየሙ የልማት ግቦች አያያዝ ልዩ ትኩረት ሰጥቶ እየመከረ ነው፡፡ የሚሌኒየሙን የልማት ግቦች በተያዘላቸው ጊዜ ለመምታት እየተንቀሣቀሱ መሆናቸውን ኢትዮጵያና ኤርትራ አስታወቁ፡፡ ኒውዮርክ ላይ በመካሄድ ላይ ባለው የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ዓመታዊ ጠቅላላ ጉባዔ ላይ ትናንት ንግግር ያደረጉት የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ ዓለምአቀፉ ቃል እየሄደ ያለበት ፍጥነትና ጥራት አምስት ዓመታት ብቻ የቀሩትን የሚሌኒየሙን...
a_a-53-2008-05-01-voa1-93030769_1459031
https://amharic.voanews.com/a/a-53-2008-05-01-voa1-93030769/1459031.html
African Athletics Championships DAY 2: Ethiopia Tops Medals Count with Victory in the Women’s 5,000 m
Meselech Melkamu of Ethiopia clinched the gold medal beating the World and Olympic champion Meseret Defar by one fifth of a second.
RANK SILVER BRONZE TOTAL 1. ETHIOPIA 2 2 1 5 NIGERIA 2 2 1 5 3. EGYPT 2 2 - 4 4. 1 1 2 4 5. ALGERIA 1 - 1 2 6. TUNISIA 1 - - 1 GUINEA 1 - - 1 RANK NAME NAT 1. Meselech MELKAMU ETH 15:49.81 2. Meseret DEFAR ETH 15:50.19 3. Grace MOMANYI KEN 15:50.19 4. Belaynesh FEKADU ETH 15:50.49 100 m- MEN FINAL RANK NAME NAT 1. Olus...
a_ethiopia-new-education-guideline-102308249_1460449
https://amharic.voanews.com/a/ethiopia-new-education-guideline-102308249/1460449.html
የግል ከፍተኛ የትምህር ተቋማት ማህበር ትምህርት ሚኒስቴር በቅርቡ ያወጣዉን መመሪያ ተቃወመ!
የኢትዮጵያ ትምህርት ሚኒስቴር የትምህርት ጥራት አልተጠበቀም በማለት አዲስ መመሪያ አዉጥቷል፥ ከፍተኛ የግል ተቋማት ግን መመሪያዉ ድንገተኛና የግል ተቋማት ባለሃብቶችን አመለካከት ያላገናዘበ ነዉ ሲሉ ተቃዉመዋል።
የኢትዮጵያ ትምህት ሚኒስቴር ያወጣዉ መመሪያ የግል ከፍተኛ ተቋማት የህግና የመምህርነት ትምህርት እንዳይሰጡ ያግዳል። በአገሪቱ የርቀት ትምህርትም እንዲቆም አድርጓል። የህዝብ ግንኙን ዳይሬክተር አቶ አበራ አባተ ለአሜሪካ ድምጽ ራዲዮ ምክንያቱን ሲያብራሩ፣ እርምጃዉ የትምህርት ጥራት ለማስጠበቅ ነዉ ብለዋል። ሁሉም ባይባሉ አብዛኞች የግል ከፍተኛ የትምህት ተቋማት የትምህርት ሚኒስቴርን ግብአት አያሙዋሉም፣ ለቴክኒክና ሙያ የተቀመጡ መስፈርቶች ስራ ላይ አያዉሉም ብለዋል። የግል ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ማህ...
a_ask-the-doctor-understanding-anti-social-personality-disorder-voa-amharic-dr-yonas-endale-gede-1-2-3-alula-kebede-july-11-2017_4107075
https://amharic.voanews.com/a/ask-the-doctor-understanding-anti-social-personality-disorder-voa-amharic-dr-yonas-endale-gede-1-2-3-alula-kebede-july-11-2017/4107075.html
የማኅበራዊ ግንኙነት አዋኪነት ዝንባሌ የአዕምሮ ሕመም ወይስ እኩይ ጠባይ?
“bio-psycho social model ይሉታል። በተፈጥሮ በዘር የሚተላለፍ፣ ስነ ልቦናዊው እና ማሕበራዊ ይዘት ያለውም አለ። አንዳንድ ጊዜ ቤተሰብ ውስጥም ይሁን ጎረቤት ያንን ልጅ ክፉኛ እያዋከበ፥ ክብሩን እየናቀና እያዋረደና እያጥላላ የሚያድግበት ሁኔታ የሚፈጥር አዝማሚያ ወደማመጽና በሕብረተሰብ ላይ ከፍተኛ ቁርሾ ወደመያዝና ብሎም ሲብላላ ኖሮ ንጹሃንን በግፍ በማሰቃየት ወደሚደሰት ሥብዕና ሊያመራ ይችላል።” ፕሮፌሰር ዮናስ እንዳለ ገዳ ልብ የነርቭና የአዕምሮ ሃኪም።
ለሌሎች ክብር ማጣት፤ ትክክለኛውን ከስሕተቱ ያለመለየት ያለመቻል። ምክኒያት የለሽ በሆነ የበረታ ጥላቻና ክፋት መጠመድና ንጹሃንን የመበደል ፍላጎት ከዋነኞቹ ምልክቶች ውስጥ ናቸው። ሁሉን አዋቂ ነኝ ባይነትና አንዳንዴም እውነተኛ ጠባይን በመሸሸግ መልካም የሚመስል ጠባይ በማሳየት ሌሎች በማደናገር ለግል ጥቅም አመቺ ሁኔታ ለመፍጠር ማውጠንጠን ይገኙበታል። ይህ ታዲያ እኩይ ጠባይ ብቻ አይደለም። የአእምሮ ሕመም ጭምር እንጂ። በሕምናው ቋንቋ በእንግሊዝኛ antisocial personality disorder በመ...
a_amh-awolia-police-7-14-12-162471466_1492799
https://amharic.voanews.com/a/amh-awolia-police-7-14-12-162471466/1492799.html
በአዲስ አበባ አወሊያ መስጊድ ፖሊስና ሙስሊሞች ተጋጩ
አርብ ለቅዳሜ አዳር በፖሊስና በአወሊያ መስጊድ ዙሪያ በተሰባሰቡ የሙስሊም ማህበረስብ አባላት መካከል ግጭት ተቀስቅሶ ከመቶ በላይ ታሰሩ 16ሰዎች መቁሰላቸውን የኢትዮጵያ መንግስት ይፋ አድርጓል።
ፖሊስ የአስለቃሽ ጋዝ በመተኮስ በመስጊዱ የተሰባሰቡትን ሰዎች ሲበትን መመልከታቸውን ምስክሮች ገልጸዋል፤ የኢትዮጵያ መንግስትም መግለጫ ሰጥቷል የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባዔን በማስተናገድ ላይ በምትገኘው አዲስ አበባ ትናንት ማምሻውን ፖሊስና በአወሊያ መስጊድ አቅራቢያ የተሰባሰቡ ሰዎች መካከል በተቀሰቀሰ ግጭት ከመቶ በላይ መታሰራቸውንና መቁሰላቸውን፤ የእስልምና ኮሚቴው ገለጸ። የኮሚቴውን ቃል አቀባይ አህመዲን ጀበል ጠቅሶ የብሉምበርግ የዜና አውታር እንደዘገበውና፤ የዝግጅት ክፍላችን ያናገራቸው የአይን...
a_sudan-bashir-icc-chad-07-22-10-99054789_1462672
https://amharic.voanews.com/a/sudan-bashir-icc-chad-07-22-10-99054789/1462672.html
የሱዳኑ ፕሬዝደንት ለቀረበባቸው የዘር ማጥፋት ክስ ምላሽ እንዲሰጡ ዩናይትድ ስቴትስ ጠየቀች
ጥሪው የቀረበው የሱዳኑ መሪ የICC አባል አገር የሆነችውን ቻድን ከጎበኙ በኋላ ነው።
የቻድ የአገር ውስጥ ሚኒስትር አል-በሽር እንደማይታሰሩ ማረጋገጫ ሰጥተዋል የቻድ መንግስት የአለም አቀፉ የወንጀለኞች ፍርድ ቤት ወይንም ICC አባል አገር በመሆን የተፈረመውን ስምምነት ባለማክበር ኦማር አልበሽርን ባለማሰሩ የዩናይትድ ስቴይትስ የውጭ ጉዳይ ሚንስቴር ያወጣው ወቀሳ ወይንም መቆላጨት የለም። ነገር ግን በሱዳን ዘላቂ የሆነ ሰላም እንዲሰፍን ፕሬዝደንት አልበሽርም ሆኑ ሌሎች ክስ የተመሰረተባቸው ባለስልጣናት ለICC ምላሽ መስጠት አለባቸው ትላለች ዩናይትድ ስቴይትስ። ዛሬ ፕሬዝደንት አልበሽር ...
a_ethiopians-abroad-protest-elections-06-14-10-96328819_1461710
https://amharic.voanews.com/a/ethiopians-abroad-protest-elections-06-14-10-96328819/1461710.html
በዋሽንግተን ዲሲና አካባቢዋ የሚኖሩ ኢትዮጵያውን ዩናይትድ ስቴትስ ኢትዮጵያን አስመልክቶ የምትከተለውን ፖሊሲ እንድትቀይር ጠየቁ
«ሠልፉ፥ የዩናይትድ ስቴትስ የውጭ ጉዳይ ሚንስቴር በቅርቡ ያወጣውን መግለጫ በመደገፍና ተጨባጭ የፖሊሲ ለውጥ ዕርምጃዎች እንዲታገዝ ለመጠየቅ የተዘጋጀ ነው፤» ዶ/ር ካሳ አያሌው፤ ከሠልፉ አስተባባሪዎች አንዱ።
የዩናይትድ ስቴትስ የውጭ ጉዳይ ሚንስቴር መስሪያ ቤት የምርጫውን ሂደትና ውጤት አስመልክቶ በቅርቡ ያወጣውን መግለጫ የሚደግፉ መሆናቸውን የሚናገሩት ሠልፈኞች በተጨባጭ የፖሊሲ ለውጥ ዕርምጃዎች እንዲታገዝ ጥረት መጀመራቸውን ገልፀዋል። በዋሽንግተን ዲሲና አካባቢዋ የሚኖሩ ኢትዮጵያውን ኢህአዴግን ሙሉ በሙሉ አሸናፊ ያደረገውን የ2002ቱን ብሄራዊ ምርጫ ሂደትና ውጤት በመቃወም፥ ዩናይትድ ስቴትስ ኢትዮጵያን አስመልክቶ የምትከተለውን ፖሊሲ እንድትቀይር ለመጠየቅ ዛሬ በውጭ ጉዳይ ሚንስቴርና በዋይት ሃውስ ደጃፍ ...
a_meles-presser-08-11-10-100467279_1457993
https://amharic.voanews.com/a/meles-presser-08-11-10-100467279/1457993.html
ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ ሕጋዊ ካሏቸው ተቃዋሚዎች ጋር እንደሚደራደሩ ገልጹ
የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ ለአገር ዉስጥ ጋዜጠኞች ረቡእ በሰጡት መግለጫ ከተቃዋሚዎች ጋር መንግስታቸዉ ስለሚደራደርበት መስፈርትና፣ የአሸባሪዎችን ጥቃት ስለመከላከል ገልጸዋል።
ህገ መንግስቱንና ህግ መንግስታዊ ስርዓቱን መቀበልና ዓላማቸዉን በሰላማዊና ህጋዊ መንገድ ማራመድን እንደ ቅድመ ሁኔታ አስቀምጠዋል። የኢትዮጵያዉ ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ ዛሬ ለአገር ዉስጥ ጋዜጠኞች በሰጡት መግለጫ፣ ለተለያዩ ጥያቄዎች መልስ ሰጥተዋል። በሶማሊ ክልል ከሚንቀሳቀስ ታጣቂ ሃይል ጋር በቅርቡ የተፈረመዉን ስምምነት መነሻ ያደረገዉ ጥያቄ አንዱ ነዉ። መንግስታቸዉ የሚደራደረዉ መሳሪያ ካነሱት ጋር ብቻ ነዉ? ወይስ ካኮረፉትም ጭምር እንደሆነ የተጠየቁት አቶ መለስ፣ “መሳሪያ ለማንሳት ያዉ የመ...
a_howard-rally-04-11-2011-119628784_1458522
https://amharic.voanews.com/a/howard-rally-04-11-2011-119628784/1458522.html
ኢህአዴግ በሰሜን አሜሪካ ያካሄደው ስብሰባ ተቃውሞ ገጠመው
በ12 የዩናይትድ ስቴይትስና በሁለት የካናዳ ከተሞች በሳምንቱ መጨረሻ በኢህአዴግ የአምስቱ አመት የእድገትና የልማት ትራንሽፎርሜሽን እቅድ ዙሪያ የተካሄዱት ስብሰባዎች ድጋፍም ተቃውሞም ተስተናግዶባቸዋል።
ከታቀደለት ጊዜ ወደ ሰዓት ገደማ ዘግይቶ ነበር የተጀመረው ስብሰባ «በአምስት ዓመቱ የዕድገትና ትራንስፎርሜሽን ዕቅድ” ላይ ከኢትዮጵያንና ትውልደ ኢትዮጵያ ጋር ለመወያየት የተዘጋጀ መድረከ ነበር። በዋሽንግተን ዲሲ የኢትዮጵያ መንግሥት አምባሳደር አቶ ግርማ ብሩ አጠር ያለ የማስተዋወቅ ገለጻ በኋላ፣ ስለ ፭ ዓመቱ የዕድገትና የትራንስፎርሜሽን ዕቅድ፣ በትምህርት ሚኒስትሩ አቶ ደመቀ መኰንን ገለጻ ሊቀጥል ሲል፣ አንድ ድምፅ ከሕዝቡ መካከል፣ «ለተገደሉ ኢትዮጵያውያን የህሊና ጸሎት ይቅደም» አለ። «አይሰማም»...
a_mbeki-sudan-referendum-06-21-10-96827074_1460372
https://amharic.voanews.com/a/mbeki-sudan-referendum-06-21-10-96827074/1460372.html
የሱዳን የህዝብ ውሳኔ ተቀባይነት ካላገኘ የአካባቢ አለመረጋጋት ሊፈጥር ይችላል ተባለ
“የኢጋድ ተረኛ ሊቀ-መንበርነቱ በኢትዮጵያ እጅ ስለሚገኝ፤ በሰፊው በዚህ ሂደት ይሳተፋሉ፣” ታቦ ምቤኪ
በመጭው አመት የሚካሄደው የደቡብ ሱዳን ህዝበ ውሳኔ ተቀባይነት ባለው መልኩ ካልተካሄደ በአካባቢው አለመረጋጋትን ሊፈጥር እንደሚችል የአፍሪካ ህብረት የሱዳን ከፍተኛ ልኡክ ታቦ ምቤኪ ተናገሩ። ባለፈው ሳምንት ከዩናይትድ ስቴይትሱ ፕሬዝደንት ባራክ ኦባማና ከውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሂላሪ ክሊንተን ጋር በዋሽንግተን በተለይ በሱዳን ጉዳይ የተነጋገሩት ፕሬዝደንት ምቤኪ የሱዳንን የፖለቲካ ሁኔታ አስመልክቶ የሚታየው አለም አቀፍ ድጋፍ እንዳበረታታቸው ይናገራሉ። የዩናይትድ ስቴይትስ መንግስትና ህዝብ የደቡብ ሱዳን የ...
a_burundi-to-cooperate-with-au-on-mediation-but-frowns-on-au-sanctions_3014114
https://amharic.voanews.com/a/burundi-to-cooperate-with-au-on-mediation-but-frowns-on-au-sanctions/3014114.html
ቡሩንዲ የአፍሪካ ኅብረትን የማዕቀብ ሃሣብ ተቃወመች
ቡሩንዲ “የአፍሪካ ህብረት በሚያካሂደው ምርምራ እተባበራለሁ፤ ማዕቀብ ግን ቀውሱን ያባብሳል እንጂ መፍትኄ አያመጣም” እያለች ነው፡፡
ዋሽንግተን ዲሲ — የቡሩንዲን የፖለቲካ ቀውስ ለመፍታት በሚካሄደው የሽምግልና ጥረት “ማዕቀብ እንጥላለን ብሎ ማስፈራራት አይገባም፤ ማዕቀብ አሳሳቢ ደረጃ ላይ ያለውን ቀውስ ከማባባስ በስተቀር መፍትኄ አያመጣም” ሲሉ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አልየን ኛምዊትዌ አሳስበዋል። መንግሥት ‘በሰላማዊ ሰዎች ላይ ተፈፅሟል’ የተባለውን የሰብዓዊ መብቶች ረገጣም ሆነ ሌሎች የመብቶች ጥሰቶችን በተመለከተ የአፍሪካ ኅብረት በሚያካሂደው ምርመራ ይተባበራል ሲሉ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ቃል ገብተዋል። ኛምዊትዌ ይህን የተናገሩት ...
a_adoption-ethiopia-success-_3192024
https://amharic.voanews.com/a/adoption-ethiopia-success-/3192024.html
"በመላው አፍሪካ ላሉ ሕፃናት አሁንም ከፍተኛ እርዳታ ያስፈልጋል" አምበር ስታይም
አምበር ስታይም የተወለደችው በጎንደር ደብረታቦር ከተማ ነው። የ3 አመት ልጅ እያለች ከመሬት መጫወቻ መስሏት ያነሳችው ቦንብ ፈንድቶ ሁለት እጆቿን አሳጥቷታል።
ዋሽንግተን ዲሲ — ወደ አሜሪካ በማደጎ የመጣችው እ.አ.አ በ1970 ነው። ለስራ ወደ ኢትዮጵያ በመጡ አሜሪካውያን። ያኔ የስምንት አመት ልጅ ነበረች። አምበር ስታይም የተወለደችው በጎንደር ደብረታቦር ከተማ ነው። የ3 አመት ልጅ እያለች ከመሬት መጫወቻ መስሏት ያነሳችው ቦንብ ፈንድቶ ሁለት እጆቿን አሳጥቷታል። በዚህ ምክንያት የተለየ አርዳታ ፈላጊ ሆነች። ኢትዮጵያ በሚገኘው የክርስቲያን የህፃናት ማሳደጊያ ውስጥ ለተወሰነ ጊዜ ከኖረች በኃላ ለስራ ኢትዮጵያ ይኖሩ ከነበሩት ከአሜሪካውያኑ የማደጎ ወላጆቿ ጋር...
a_kerry-hilemariam-igad_1973217
https://amharic.voanews.com/a/kerry-hilemariam-igad/1973217.html
የ United States የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጆን ኬሪ ከኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትርና ከኢጋድ መሪዎች ጋር ተገናኝተው ተነጋገሩ
ጆን ኬሪ ትላንት የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር ሀይለማርያም ደሳለኝንና የኢጋድ ማለት የምስራቅ አፍሪቃ የልማት ትብብር በይነ-መንግስታት መሪዎችን በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴሩ መስርያ ቤታቸው ተቀብለው ሲያነጋግሩ ኢትዮጵያን በክልሉ መሪነት ሚናዋ አሞግሰዋል።
ዋሽንግተን ዲሲ — የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ጆን ኬሪ የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር ሀይለማርያም ደሳለኝን ተቀብለው ሲያነጋገሩ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ከኛ ጋር በጣም ብዙ ሰርተዋል ብለዋል። “ በኢትዮጵያ ስላለው የጤና ጥበቃ ጉዳይ ብዙ ተነጋግረናል። በደቡብ ሱዳን ያለውን ሂደት ስለማንቀሳቀስ ጉዳይም ተወያይተናል። ኢትዮጵያ በተለይም ሀገሮችን በማቀራረብ ተግባር፣ ተኩስ እንዲቆም በማድረግና ተቀናቃኝ ወገኖች ወደ ድርድር እንዲያመሩ በማግባባት ረገድ የመሪነት ቦታ ይዛ ቆይታለች። ሶማልያ ውስጥ በተካሄደው የሽግግር...
a_hrw-lefkow-105943744_1460318
https://amharic.voanews.com/a/hrw-lefkow-105943744/1460318.html
የሂዩማን ራይትስ ዋች ከፍተኛ አጥኝ ስለኢትዮጵያ ሪፖርቱ ተናገሩ
ሂዩማን ራይትስ ዋች በኢትዮጵያ መንግሥት ላይ ያወጣው ሪፖርት ትክክል ነው ሲሉ አንድ ከፍተኛ ኃላፊው ክሱን አጠናክረዋል፡፡
ሂዩማን ራይትስ ዋች በቅርቡ የኢትዮጵያን መንግሥት ከእርዳታ ጋር በተያያዘ በአፈና ተግባር የከሰሰበትን ሪፖርት ወደማውጣት የወሰደውን ምክንያት የድርጅቱ የአፍሪቃ ፕሮግራም ከፍተኛ የጥናት ኃላፊ ሌስሊ ሌፍኮው ሲናገሩ “የኢትዮጵያ መንግሥት ለብዙ ጊዜ እርዳታን ለፖለቲካ ጭቆና ይጠቀማል ተብሎ ሲከሰስ ቆይቷል፤ ጥናቱንም ለማካሄድ ያነሳሳን ይህ እውነት መሆኑን ለማወቅ ነው። እውነት ከሆነስ በአገሪቱ የተንሰራፋ ነው ወይስ በአንድ አካባቢ የተወሰነ? ብለን ነበር፡፡ የሚያሣዝነው ግን ከገመትነው በላይ በብዙ አካባ...
a_colors-of-voices-conversation-with-an-author-air-force-pilot-and-a-humanitarian-radio-magazine-with-alula-kebede-and-addisu-abebe-july-01-20_4466020
https://amharic.voanews.com/a/colors-of-voices-conversation-with-an-author-air-force-pilot-and-a-humanitarian-radio-magazine-with-alula-kebede-and-addisu-abebe-july-01-20/4466020.html
የሳምንቱ የራዲዮ መፅሔት ወጎች
"ድንገት "ቷ" የሚል ድምፅ ሰማሁ። እጄ ተንቀጠቀጠ። ጮኹኩ። .. "መቱት፣ መቱት!" እል እንደነበረ ትዝ ይለኛል።.. ዜና አንባቢው ተመልሶ መጥቶ በቦንብ ፍንዳታ የተጎዱ ጥቂት ሰዎች መኖራቸውን ሲናገር መሬት ላይ ተጣጥፌ ቁጭ አልኩ።..”የቅዳሜው ድንገት በአድማጭ ማስታወሻ። “በሥልጣን ላይ ያሉትና ለሥልጣን የሚዘጋጁ መሪዎቻችን ይህን መጽሐፍ በጥሞና ቢያነቡ ምን ያህል ትምህርት ባገኙበት?” አልሁ። 'ለጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይና በበጎም በጥርጣሬም ዙሪያቸውን ለተሰለፉ ሁሉ ቀበቶዬን አስሬም ቢሆን መጽሐፉን ...
ዋሺንግተን ዲሲ — የአድማጮች ማስታወሻ ነው። በሁለት የዓለም ጫፎች ያሉ (በሃሳብም ወደ ቀያቸው የሚጣሩ) የሁለት ዘመናት ለየቅል ገጠመኞች ትርክት ነው። እንደ አድራሽ መልዕክተኛም ከሁለቱ ቀዬዎች የሚያውሉን። አንድም ከምንኖርበት ሁለትም ከምናስበው። በቀዳሚው የራዲዮ መጽሔት ገጽ (ከድምጹ ማጫወቻ) የሚያነቡት የቅርብ ሩቅድምጽ አሳዛኝም ተስፋ ለማድረግም በቂ ምክኒያት ያዘለ ከሚመስል ሰሞንኛ ጉዳይ ዙሪያ የሚያጠነጥን አንዲት የመካከለኛው ምዕራብ ዩናይትድ ስቴትሷ የሚነሶታ ክፍለ ግዛት ቤተኛ አድማጫችን ያደ...
a_osama-africa-react-5-2-11-121102499_1460698
https://amharic.voanews.com/a/osama-africa-react-5-2-11-121102499/1460698.html
በኦሳማ ቢን ላድን ግድያ አፍሪካዊያን የተቀላቀለ ምላሽ ሰጡ
በርካታ የአፍሪካ መንግስታት የአል-ቃይዳውን ቁጥር አንድ ኦሳማ ቢን ላድን መገደል አወድሰዋል፤ አንዳንድ ግለሰቦች ደግሞ ኦሳማ ለፍርድ መቅረብ ነበረበት ሲሉ ተደምጠዋል።
ኦሳማ ቢን ላድን በአፍሪካ ላይ ካነጣጠራቸው የሽብር ስራዎች፣ ብዙ ሰዎችን የገደለው በ1990 ዓም በኬንያና ታንዛንያ የሚገኙ የዩናይትድ ስቴይትስ ኢምባሲዎች የደረሰው ፍንዳታ ነው። በጥቃቱ 224 ሰዎች ተገድለዋል። የኬንያ ፕሬዝደንት ምዋይ ኪባኪ የኦሳማ ቢን ላድንን በአሜሪካ ልዩ ሃይሎች መገደልን ተከትሎ በሰጡት አስተያየት “ፍትህ ሚዛኗን አደላደለች” ሲሉ ተናግረዋል። በናይሮቢ ቦምብ ጥቃት ላይ የተባበሩን ሁሉ የሚይዙ መንግስታትን ፕሬዝደንት ኪባኪ አወድሰዋል። ባለፈው ሳምንት በአልቃይዳ ከፍተኛ ጥቃት የ...
a_ethiopia-ogaden-somal-shinn-uwsuf-08-10-10-100346109_1460569
https://amharic.voanews.com/a/ethiopia-ogaden-somal-shinn-uwsuf-08-10-10-100346109/1460569.html
ዴቪድ ሺን ስለ ኦጋዴን፣ የኢትዮጵያ መንግሥትና ኦብነግ
"ያ ቡድን ኦጋዴን ውስጥ በስፋት የሚንቀሣቀስ አይደለም፡፡ በቅርብ ዓመታት ውስጥ ድምፁን አጥፍቶ ቆይቷል፡፡"
የኦጋዴን ብሔራዊ ነፃ አውጭ ግንባር (ኦብነግ) በሶማሌ ክልል ማዕከላዊቱ ደገሕቡር አካባቢና በስተደቡብ ባለችው ቀብሪደሃር በሚገኙ የኢትዮጵያ ወታደራዊ ይዞታዎች ላይ ተጨማሪ ጥቃቶችን ማድረሱን በቅርቡ አስታውቋል፡፡ በሌላ በኩል ደግሞ የተባበረው የምዕራብ ሶማሌ ነፃነት ግንባር ከኢትዮጵያ መንግሥት ጋር የሰላም ስምምነት መፈረሙና ንግግሮቹ አሁንም እንደቀጠሉ መሆናቸው እየተነገረ ነው፡፡ እንዲያውም በቅርቡ ተከታይ ውይይታቸውን ዋሽንግተን ዲሲ ላይ ያደርጋሉ ተብሏል፡፡ በአንድ በኩል የሰላም ድርድርና ስምምነት ...
a_oromya-corruption-chages-03-15-11-118029634_1457732
https://amharic.voanews.com/a/oromya-corruption-chages-03-15-11-118029634/1457732.html
ኦሕዴድ ከ120 በላይ አባላቱን በሙስና ጠርጥሮ አገደ
ከ120 በላይ የኦሮሞ ሕዝብ ዴሞክራሲያዊ ድርጅት (ኦሕዴድ) ከፍተኛና ባለስልጣናት በሙስና ተጠርጥረው ታስረዋል፤ ክድርጅቱ አባልነትና ከስልጣንም ተወግደዋል።
ተጠርጣሪዎቹ በክልሉ ማረሚያቤቶች ያለ ጠያቂ በእስር ላይ ናቸው ከአንድ ሳምንት በላይ የፈጀው የኦሕዴድ ድርጅታዊ ግምገማ ከ120 በላይ ከዝቅተኛ እስከ ከፍተኛ ባለስልጣናትን የሙስና ጉዳይ መርምሯል። በአሁኑ ወቅት በክልሉ ማረሚያ ቤቶች ቁጥጥር ስር የሚገኙት ባለስልጣናት ከሃላፊነታቸው እንዲነሱና ለፍርድ እንዲቀርቡ መወሰኑን በስብሰባው የተሳተፉና መግለጫ የመስጠት ስልጣን የሌላቸው የኦሕዴድ አባላት ገልጸውልናል። ከታሳሪዎቹ የሚበዙት በከተማ ከንቲባነትና በቀበሌ አስተዳድር ውስጥ የሚሰሩ ቢሆኑም የክልሉ ካቢኔ...
a_ethnic-federalism-or-multinational-politics-for-ethiopia-discussion-10-15-16_3553853
https://amharic.voanews.com/a/ethnic-federalism-or-multinational-politics-for-ethiopia-discussion-10-15-16/3553853.html
ፌደራል ሥርዓቱና የኢትዮጵያ ፖለቲካ
አቶ ገለታው ዘለቀ ያጠኑትና የድኅረ-ምረቃ ዲግሪ ያገኙበት መስክ ልማት ነው። በኢትዮጵያ ወቅታዊና ፖለቲካዊ ጉዳዮች ላይ ተሣትፎ ያደርጋሉ። “የኢትዮጵያ የፌዴራል ሥርዓት ችግሮችና አማራጭ መፍትሄዎች” በሚል ርዕስ ለንባብ ያበቁትን ጹሑፍ መሠረት አድርገን ለውይይት ጋብዘናቸዋል።
ዋሺንግተን ዲ.ሲ. — ኅብረብሄር ፖለቲካ? ወይስ የብሔር-ብሔረሰቦች ፌደራሊዝም? - ውይይት ከአቶ ገለታው ዘለቀ ጋር፡፡ አቶ ገለታው ዘለቀ ያጠኑትና የድኅረ-ምረቃ ዲግሪ ያገኙበት መስክ ልማት ነው። ከደቡብ ኮርያ ጓንጁ ዓለም አቀፍ ዩኒቨርሲቲ በልማት ጥናት ሁለተኛ ዲግሪ አላቸው። በኢትዮጵያ ወቅታዊና ፖለቲካዊ ጉዳዮች ላይ ተሣትፎ ያደርጋሉ። “የኢትዮጵያ የፌዴራል ሥርዓት ችግሮችና አማራጭ መፍትሄዎች” በሚል ርዕስ ለንባብ ያበቁትን ጹሑፍ መሠረት አድርገን ለውይይት ጋብዘናቸዋል። አቶ ገለታው “በብሔር-ብሔረ...
a_meles-presser-08-12-10-100576419_1460253
https://amharic.voanews.com/a/meles-presser-08-12-10-100576419/1460253.html
ኢትዮጵያ የስዊድን ኢምባሲዋን ልትዘጋ ነው
ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ለሃገር ውስጥና ለውጭ ጋዜጠኞች በሰጡት መግለጫ መግለጫ አስታውቀዋል።
የኢትዮጵያው ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ በመጭው ጥቅምት አካሂዳለሁ ባሉት የመንግስት ለውጥ፤ እየተቀያየረ የሚሄደውን የኢትዮጵያን የወዳጅነት አቅጣጫ ተከትለው የሚዘጉና አዲስ የሚከፈቱ ዲፕሎማሲያዊ ሚሲዮኖች እንደሚኖሩ አስታወቁ። ከሚዘጉት መካከል የመጀመሪያ የሚሆነው በስዊድን የኢትዮጵያ ኢምባሲ እንደሚሆን ተናግረዋል። "በኛና በስዊድን መካክል ትርጉም ያለው የልማት ትብብር መርሃ ግብርም ሆነ የንግድ ልውውጥ የለም፤ ወደ ኢትዮጵያ የሚመጣ የጎላ ኢንቨስትመንትም የለም" ብለዋል ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ...
a_usethiopia-relations-05-19-10-94321429_1462285
https://amharic.voanews.com/a/usethiopia-relations-05-19-10-94321429/1462285.html
የኢትዮ-አሜሪካ ግንኙነት በዚህ በምርጫ አመት እንዴት ይገመገማል?
የዴሞክራሲ ጉዳይ ፈተና ከሆነባት ኢትዮጵያ ጋር ዩናይትድ ስቴትስ አስቸጋሪ፣ ግን ደግሞ ለእርሷ እጅግ አስፈላጊ የሆነ ግንኙነት ውስጥ መግባት መገደዷን አሜሪካዊያን የአፍሪካ ጠቢባን እየተናገሩ ነው፡፡
"ኢትዮጵያ ተግባሯን ታስተካክል ዘንድ ከሞራል ጫና በላይ አንዳች ኃይል ማሣረፍ ለዩናይትድ ስቴትስ ከባድ ይሆንባታል" ኢቭ ሣንድበርግ በ1997 ዓ.ም በኢትዮጵያ የደመቀ የምረጡኝ ዘመቻ ውስጥ እንዲያ የበረታ ፉክክር ሲደረግ በዴሞክራሲ ገፅታዋ ለይ የተሃድሶ ነፋስ ያድራል ሲሉ ተስፋ የጣሉ ብዙ አሜሪካዊያን የዴሞክራሲ ተሟጋቾች ነበሩ፡፡ የተቃዋሚው ጎራ መሪዎችም እጅግ የበዙ ደጋፊዎቻቸውን ደጋግመው ወደ አደባባይ ማውጣት ችለው ነበር፡፡ ምርጫው ተጠናቅቆ ውጤት ሲወጣ ገዥው ፓርቲ በሰፋ አብላጫ ማሸነፉ ተነገረ፤...
a_amh-voa-ethiopia-10-4-10-104305154_1463110
https://amharic.voanews.com/a/amh-voa-ethiopia-10-4-10-104305154/1463110.html
የአሜሪካ ድምጽ፣ የኢትዮጵያ መንግስትና የመገናና ብዙሃን ነጻነት
የአሜሪካ ድምጽ ለምን በዩናይትድ ስቴይትስ እንዳይሰማ በህግ ተከለከለ? የኢትዮጵያ መንግስት ሬድዮውን ሲያፍን የሚሰጠው አስተያየት ከአገሪቱ ህገ-መንግስት አንጻር እንዴት ይታያል?
“የአሜሪካ ድምጽ ወደ ኢትዮጵያ በሚገባው ህገ መንግስቱ ስለሚፈቅድ ነው” የኢትዮጵያው ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ የአሜሪካ ድምጽ ሬድዮ በኢትዮጵያ እንዲሰራጭ እንደማይፈልጉ በተደጋጋሚ ሲገልጹ ቆይተዋል። አቶ መለስ ቪኦኤ በአሜሪካ እንዲያሰራጭ በህግ አይፈቀድለትም፤ እኛም በተለይ አማርኛ አገልግሎቱን በኢትዮጵያ እንዲያሰራጭ አንፈቅድም ሲሉ ይደመጣሉ። የአሜሪካ ድምጽ ሬድዮ በ1935 በሁለተኛው የአለም ጦርነት ወቅት ከተቋቋመ ወዲህ የተለያዩ ተቋማዊ ሃላፊነቶች ነበሩበት። የዜና ማሰራጫው ...
a_ethiopia-boston-london-marathon-120091729_1461220
https://amharic.voanews.com/a/ethiopia-boston-london-marathon-120091729/1461220.html
ኬንያዊው ጀፍሪ ሙታይ በአለም ፈጣኑን ማራቶር በቦስተን ሮጠ
በዛሬው 115ኛው ዓመታዊ የቦስተን ማራቶንና በትላንቱ ታላቁ የለንደን ማራቶን ኬንያውያን በሁለቱም ጾታዎች ድል ቀንቷቸዋል።
በለንደኑ ማራቶን በሁለተኛና ሦስተኝነት የሀገሩን ልጆች አስከትሎ የሥፍራውን ጊዜ በማሻሻል ጭምር በአንደኛነት የገባው የ 26 ዓመቱ ኢማኑኤል ሙታኢ 2 ሰዓት 4 ደቂቃ ከ 400 ሴኮንድ አስመዝግቧል። በዚህ ውድድር ያሸንፋል ተብሎ ቅድሚያ ግምት የተሰጠው ያምናው ሻምፒዮና ኢትዮጵያዊው ፀጋዬ ከበደ በአምስተኝነት ፈጽሟል። በሴቶቹ በ 2 ሰዓት 19 ደቂቃ ከ ሴኮንድ ፈጣን ጊዜ ያሸነፈችው ኬንያዊት ሜሪ ኬይታኒ በማራቶን ስትሳተፍ ትላንት የመጀመሪያዋ መሆኑ ተዘግቧል። በትላንቱ የለንደን ማራቶን ድል ይቀዳጃሉ ተብ...
a_amh-ethiopia-students-1-10-12-137045348_1457827
https://amharic.voanews.com/a/amh-ethiopia-students-1-10-12-137045348/1457827.html
በተለያዩ የኢትዮጵያ ክልሎች ተማሪዎች የመብት ጥያቄዎችን አንስተው ተቃውሞ አሰሙ
የትምህርት ነጻነታችን ይከበር በሚል አዲስ አበባ የሚገኘው የአወሊያ ት/ቤት፣ በወለጋ ዩኒቨርስቲ የምግብ ጥራት መጓደል፣ በሆሳእና ደግሞ የስራ መጥፋት ተማሪዎችን ለተቃውሞ አነሳስተዋል።
የተማሪዎቹ ጥያቄዎች የተለያዩ መልክ ያላቸው ናቸው። ዛሬ ማምሻውን አዲስ አበባ ከተማ የትምህርት ነጻነታችንን የእስልምና ጉዳዮች ምክር ቤት ተጋፍቶናል ሲሉ በመቶዎች የተቆጠሩ የአወሊያ የመለስተኛ፣ ሁለተኛ ደረጃና ኮሌጅ ተማሪዎች ድምጻቸውን በማሰማት ላይ ናቸው። ጥያቄዎቻችን ካልተመለሱ ወደቤታችን አንሄድም በሚል በትምህርት ቤቱ ቅጥር ግቢ ዛሬ ሊያድሩ የወሰኑት ተማሪዎች፤ ቁጥራቸው ከ600 በላይ እንደሆነ ይናገራሉ። ለአንድ ሳምንትም ትምህርት ተቋርጧል። “ምንም አይነት ችግር ሳይፈጠር ኮሌጁን የእልምና ጉዳ...
a_amharic-radio-mag-show-sunday-05-17-2020_5423669
https://amharic.voanews.com/a/amharic-radio-mag-show-sunday-05-17-2020/5423669.html
ራዲዮ መፅሔት - ዕሁድ፤ ግንቦት 9-2012 ዓ.ም.
ከአሜሪካ ድምፅ የዕሁድ፤ ግንቦት 9-2012 ዓ.ም.ዜናና የራዲዮ መፅሔት ሙሉ ዝግጅትን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
ዋሺንግተን፤ ዲሲ - አዲስ አበባ — የኢትዮጵያ አጠቃላይ ምርጫ ጊዜ መቀየሩ የፈጠረውን ክፍተት ለመሙላት ሕገመንግሥታዊ ትርጓሜ መጠየቅ ሕጋዊ አማራጭ የዘርፉ ባለሙያዎች ተናግረዋል። የባለሙያዎቹን አስተያየት የሕገ መንግሥት ጉዳዮች አጣሪ ጉባዔ ትናንት፤ ቅዳሜ አዳምጧል። ዝርዝሩን የያዘውን ዘገባ ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ። ኢትዮጵያ ውስጥ ለኮሮናቫይረስ መጋለጣቸው ከተገጋገጠ የዛሬ አሥራ አንድ ሰዎች ጋር አጠቃላዩ ቁጥር ውድ 317 ከፍ ማለቱን የጤና ሚኒስቴር በትዊተር ባሠራጨው መረጃ አስታውቋል። 1...
a_amh-afar-fed-killings-7-5-12-161499275_1492845
https://amharic.voanews.com/a/amh-afar-fed-killings-7-5-12-161499275/1492845.html
በአፋር የፌዴራል ፖሊስ ሁለት ሰዎችን ከእስር ቤት አውጥተው መግደላቸውንና አንድ ማቁሰላቸውን ነዋሪዎች ገለጹ
በአፋር ክልል ማክሰኞና ረቡዕለት በፖሊስ ቁጥጥር ስር የነበሩ ተጠርጣሪዎች፤ በፌዴራል የፖሊስ ሃይል ተገድለዋል በሚል የአካባቢው ማህበረሰብ ቁጣውን ገልጿል።
በአፋር ክልል ዱብቲ ከተማና በሎጊያ የሰሞኑ የፌዴራል ፖሊስና የክልሉ ህዝብ ውጥረት፤ የክልሉ ነዋሪዎችና ባለስልጣንት የመወያያ ርእስ ሆኖ ነው የሰነበተው። ሁኔታው በአፋሮች ዘንድ ቁጣ መቀስቀሱን ነው፤ ከግማሽ ደርዘን የሚበልጡ አስተያየታቸውን ለአሜሪካ ድምጽ ሬድዮ የሰጡ ነዋሪዎች የገለጹት። የጸጥታ ውጥረቱ የተጀመረው እንዲህ ነው፤ በሳምንቱ መጀመሪያ አንድ የፌዴራል ፖሊስ ባልደረባ ከባለቤቱ ጋር በሚኒባስ ሲጓዝ ሁለቱም ተገደሉ። ከዚህ ግድያ አስቀድሞ ከሁለት ሳምንታት በፊት አንድ የ17-ዓመት የአፋር ተወ...
a_how-did-we-get-here-voices-of-reason-yilma-adamu-mulegeta-aregawi-dereje-demissie-bulto-with-voa-alula-kebede-july-august-2020_5529553
https://amharic.voanews.com/a/how-did-we-get-here-voices-of-reason-yilma-adamu-mulegeta-aregawi-dereje-demissie-bulto-with-voa-alula-kebede-july-august-2020/5529553.html
"እንደምን ከዚህ ደረስን?" .. ሁከት፡ ፈተናና ዘላቂ የሰላም መንገዶች
አመዛዛኝ ድምጾች:- የዛሬውን የውይይቱ የመጨረሻ ክፍል ከዚህ ያድምጡ።
ዋሽንግተን/ አዲስ አበባ/ ሎሳንጀለስ/ ቦስተን — “… እርግጥ ያንን ሕግ ሲያወጡ 'በዚህ መልክ ነው አብሮ መኖር የሚያስችለን' ብለው ሊሆን ይችላል። ነገር ግን አንድን አገር እንደ እንዳትኖር ለማድረግ ከፈለግክ የምታመጣው የሕገ መንግስት መመዋቅር ኢትዮጵያ ውስጥ ያለው ዓይነት ነው። ...” አቶ ደረጀ ደምሴ ቡልቶ። “…ብልህ ቤተሰብ፥ ብልህ መሪ ያለው አገር ከዚህ አሰቃቂ ሁኔታ .. ከዚህ ጥፋት ምንድነው የተማርኩት ብሎ ይጠይቃል። …”አቶ ይልማ አዳሙ። “…የኢትዮጵያ ህግ ሁሉም ሰው በህግ ዓይን እኩል ...
a_amh-ak-intellectual-property-culture-development-part-1-114760144_1458700
https://amharic.voanews.com/a/amh-ak-intellectual-property-culture-development-part-1-114760144/1458700.html
የአዕምሮ ንብረት ባለቤትነት፥ ባህልና ልማት!
አንድ ቡና ዓይነተኝነት ወይም መለያ ሲሰጠው፤ አተካከሉን፥ አበቃቀሉን፤ ሲታጠብ ያለው ሁኔታ፤ ቡናው በበቀለበት ባህል የሚጠጣበት ጨምሮ፥ ያንን ሁሉ አንድ ላይ ይዞ ይመጣል። መለያውም ይሆናል።
የኢትዮጵያን ምርጥ ቡና የንግድ ምልክት ለማስመዝገብና መብቱ የሚያስገኛቸው ጥቅሞች ባለቤት ለመሆን የተደረገው ጥረት በሌሎች የአፍሪካ የምጣኔ ሃብትና የባህል ዘርፎችም መሰል ጠቀሜታን ማስገኘት ይችል እንደሆን የመረመረ ጥናት ነው። በቦስተን ዩኒቨርሲቲ የፍሬዴሪክ ፓርዲ የጥናት ማዕከል ለህትመት የበቃውና የኢትዮጵያን ምርጥ ቡና ጅምር ጥረት በምሳሌነት የተመለከተው ይህ ጥናት፥ የአዕምሮ ንብረት ባለቤትነት ጥበቃ፥ እስካሁን እምብዛም ተጠቃሚ ያላደረጋቸውን አነስተኛ ገቢ ያላቸውን ደሃ አገሮችንም፤ እንደ ግዙፉ ...
a_5903575
https://amharic.voanews.com/a/5903575.html
የባልደራስ ይግባኝ ውድቅ ተደረገ
ባልደራስ ለእውነተኛ ዴሞክራሲ ፓርቲ በእስር ላይ የሚገኙ አራት አመራሮቹ እና አባላቱ ለምርጫ እንዲወዳደሩ በእጩነት ለማስመዝገብ ያቀረበውን ጥያቄ ምርጫ ቦርድ ስላልተቀበለው ጉዳዩን በይግባኝ ለፍርድ ቤት አቅርቦት የነበረው ሲሆን፤ ፍርድ ቤቱ የፓርቲውን አቤቱታ በልዩነት ውድቅ አድርጎታል።በዛሬው ዴሞክራሲ በተግባር የባልዳራስ ጥያቄ ምን ነበር? ፍርድቤቱ በልዩነት የሰጠው የፍርድ ውሳኔስ ምን ይመስላል? የሚለውን ይዳስሳል።
ዋሽንግተን ዲሲ — ባልደራስ እውነተኛ ዴሞክራሲ ፓርቲ የሕግ ጠበቃ አቶ ሄኖክ አክሊሉ ፓርቲያቸው ለምርጫ እንዲወዳደሩ በአጩነት ያቀረቧቸውን ተወዳዳሪዎች አልመዘግብም በማለቱ ጉዳዩን ፍርድ ቤት መውሰዳቸውን አስረድተዋል። በእስር ቤት የሚገኙ ፓለቲከኞች ለመጪው ምርጫ እጩ ሆነው እንዲቀርቡ ከባልደራስ በተጨማሪ አቶ ዳውድ ኢብሳ በሊቀመንበርነትየሚመሩት የኦሮሞ ነጻነትግንባር (ኦነግ)ም ሲጠይቅ ቆይቷል። የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የእጩ ተወዳዳሪዎች ምዝገባ፣ የድጋፍ ፊርማ አሰባሰብ እና መለያ ምልክት አመራ...
a_alqaeda-france-africa-countries-07-28-10-99497539_1457860
https://amharic.voanews.com/a/alqaeda-france-africa-countries-07-28-10-99497539/1457860.html
ፈረንሳይ እና የአፍሪካ አገሮች አልቃይዳን እንፋለማለን አሉ
ምስራቁንና ምዕራቡን የአህጉሪቱ ክፍሎች እያወኩ ያሉትን ከአል-ቃይዳ ጋር የተቆራኙ ቡድኖች በተጨማሪ ወታደራዊ ኃይል እንደሚፋለሙዋቸው ቃል ገብተዋል።
ዩናይትድ ስቴትስም እየተስፋፋ ለመጣው ጸረ ሽብርተኛ ትግል ተጨማሪ ወታደራዊ እርዳታ እንደምታደርግ ቃል ገብታለች የፈረንሳይ ጠቅላይ ሚኒስትር ፍሮንሷ ፊሎን ሀገራችው ከአል-ቃይዳ ጋር ጦርነት ላይ መሆንዋን በፈረንሳይ ራድዮ ተናግረዋል። የፈረንሳዩ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ቤርናር ኩችነር ይኽው ቡድን የውጭ ሰዎች ጠለፋና አልፎ አልፎም ግድያ የሚፈጽምበት ወደሆነው ወደምዕራብ አፍሪካ ጉብኝት ሲያካሂዱ ቆይተዋል። ቡድኑ ፈረንሳዊውን የረደኤት ሰራተኛ ሚሼል ዤርማኖን ገድለነዋል ሲል ባለፈው ዕሁድ አስታውቋል። ያስታ...
a_police-killed-oromya05-10-10-93326884_1458552
https://amharic.voanews.com/a/police-killed-oromya05-10-10-93326884/1458552.html
የኢትዮጵያ ቴሌቭዥን አንድ ፖሊስ በተቃዋሚው መድረክ ደጋፊ መገደሉን ዘገበ
በምእራብ ሸዋ አንድ ፖሊስ የመድረከ በሆነው የኦሮሞ ህዝብ ኮንግረስ (ኦ.ህ.ኮ) አባል በሆኑ ሰዎች መገደሉን የኢትዮጵያ ቴሌቭዥን ይፋ አደረገ። መድረክ ጉዳዮ በገለልተኛ አካል እንዲጣራ ጠይቛል።
ውንጀላው የቀረበበት የመድረክ ፓርቲ ጉዳዮ በገለልተኛ ወገን እንዲጣራ ጠይቛል። በኦሮሚያ ክልል በምእራብ ሸዋ ዞን ሶስት የኦሮሞ ህዝብ ኮንግረስ አባላት ኮንስታብል ሀሰን ረጋሳ የተባሉ የፖሊስ ባልደረባን መግደላቸውን የኢትዮጵያ ቴሌቭዥን ዘገበ። በኢሉገላን ወረዳ ኢያጂ 01 ቀባሌ የደረሰው ወንጀል በአሰቃቂ ሁኔታ በጩቤ መፈጸሙን የመንግስቱ ልሳን የሆነው ኢ.ቲ.ቪ. አስታውቛል። ሶስቱ ተጠርጣሪዎች የስምንት የተቃዋሚ ፓርቲዎች ጥምረት የሆነው የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዴሞክራሲያዊ አንድነት መድረክ ፓርቲ አካል ኦ....
a_amh-gfi-africa-12-20-11-135950663_1460944
https://amharic.voanews.com/a/amh-gfi-africa-12-20-11-135950663/1460944.html
ከአፍሪካ ወደ ውጭ አገር የሚሸሸው ገንዘብ ከውጭ እርዳታ ከእጥፍ በላይ ይበልጣል
ግሎባል ፋይናንሻል ኢንተግሪቲ የሚባል በዓለም ዙሪያ ህገ-ወጥ የገንዘብ ፍሰትን የሚመረምር ድርጅት እንዳስታወቀው በኢትዮጵያ ከ1993ዓም እስከ 2001 ዓም ወደ 12 ቢሊዮን ዶላር ከሃገር ሸሽቷል።
ችግሩ በአፍሪካ ከተደቀኑ የኢኮኖሚ ችግሮች ከቀዳሚዎቹ መሆኑን አንድ ጥናት ጠቁሟል ህገ-ወጥ የገንዘብ ፍሰት በጠቅላላው የአንድን አገር ድንበር አቋርጦ ህገ-ወጥ በሆኑ መንገዶች የተገኙ ገንዘቦች የሚዘዋወሩበት መንገድ ነው። በሙስና፡ በኮንትሮባንድ፣ በወንጀል ድርጊትና ቀረጥ ላለመክፈል የሚዛወር ሂሳብ ነው። ስሌቱና ቁጥጥሩ በጣም የተወሳሰበ በመሆኑ ለባለሙያዎቹም ቢሆን እራስ ምታት የሆነ ችግር ነው። ቁጥሩ ግን ለማንኛውም ሰው የሚገባና እራስን የሚያስይዝ ነው። ወደ አፍሪካ አህጉር እስከዛሬ ድረስ በእርዳታ ...
a_obama-iraq-101997308_1457917
https://amharic.voanews.com/a/obama-iraq-101997308/1457917.html
ኦባማ በኢራቅ አዲስ ምዕራፍ የሚከፈትበት ጊዜ መሆኑን ገለጹ
ፕረዚዳንት ባራክ ኦባማ በኢራቅ የነበረው የአሜሪካ የውጊያ ተልዕኮ እንዳበቃ አስታውቀዋል። ፕረዚዳንቱ አዲሱ የአሜሪካ ተልዕኮ የኢራቅ የጸጥታ ሀይሎችን ማማከርና መርዳት ነው ብለዋል።
የኢራቅ የነጻነት ተልዕኮ አብቅቷል። የመጠበቅ ሃላፊነቱን ተረክቧል ብለዋል ኦባማ የ አሜሪካ ወታደራዊ ሃይሎች ኢራቅን ከወረሩ ሰባት አመታት ተኩል ካለፉ በኋላ ፕረዚዳንት ኦባማ ወታደሮቹን ለአገልግሎታቸው አመስግነው የውጊያ ትልዕኮአቸው እንዳባቃ ገልጸውላቸዋል። “የኢራቅ የነጻነት ተልዕኮ አብቅቷል። አሁን የኢራቅ ህዝብ የሀገሪቱን ጸጥታ የመጠበቅ ሃላፊነቱን ተረክቧል። ፕረዚዳንት ኦባማ የፕረዚዳንትነቱን ስልጣን ከተረከቡ ወዲህ ከመስርያ ቤታቸው ለሀገሪቱ ህዝብ ንግግር ሲያደርጉ ሁለተኛቸው ሲሆን ስለ ድል አል...
a_article---abdi-the-juggler-12-18-10-112130244_1460463
https://amharic.voanews.com/a/article---abdi-the-juggler-12-18-10-112130244/1460463.html
ሁለት ጥበበኛ እጆች
አብዱረዛቅ ረሽድ ወይንም በመድርክ ስሙ አብዲ ዘ-ጀግለር ታዋቂ የሰርከስ ትርዒት ባለሙያ ነው። ስለትግሉና ስኬቱ ከመስታዎት ዝግጅት ጋር ተወያይቷል።
ተወልዶ ያደገው ናዝሬት ከተማ ነው። አብዱረዛቅ ረሽድ አደም ገና በስምንት ዓመቱ የሰርከስ ልምምድ ለማድረግ ከትምህርት ቤት መልስ ከበጎ ፈቃድ አሰልጣኙ ሙያ ሊቀስም ሲሄድ ቤተሰቦቹ ደስተኞች አልነበሩም። “ይሄንን ቧልትና ዝላይ ትተህ በትምህርትህ በርታ” ነበር የወላጆቹ ምክር። በየቀኑ ወሳኝ ክህሎቶቹን እየተማረ የነበረው አብዲ ግን ተደብቆም ቢሆን ከልምምድ አይቀርም ነበር። “ቤተሰቦቼ ጊዜየን የከንቱ የማሳልፍ ይመስላቸው ነበር” ይላል አብዲ። የኋላ ኋላ ቤተሰቦቹን ከትርዒቶቹ አንዱን እንዲመለከቱለት ጋብዟ...
a_abortion-tablets-health-121968709_1461182
https://amharic.voanews.com/a/abortion-tablets-health-121968709/1461182.html
ያልተፈለገ ፅንስን በጥንቃቄ ለማቋረጥ የሚያስችል አዲስ ዘዴ ተግባር ላይ ዋለ
በኢትዮዽያ ጥንቃቄ የጎደለው ፅንስ የማስወረድ ሂደት በኣገሪቱ የሚታየውን የእናቶች ሞት 25 በመቶ በላይ ይሸፍናል።
የመቐለና የኣዲስ ኣባባ ዩኒቨርሲቲዎች እንዲሁም የትግራይ ክልል ጤና ቢሮ ካሊፎርንያ ዩኒቨርሲቲ ስር ከሚገኘው VSI (Venture Strategies Innovations) መንግስታዊ ያልሆነ የጤና ድርጅት ጋራ በመተባበር ትግራይ ውስጥ ባካሄዱት ጥናት ያልተፈልገ እርግዝናን ለማስቀረት የሚረዳ ህክምናዊ ዘዴ ጀምረዋል። የጥናቱ ውጤትም ግንቦት 9 (በኣውሮፓውያን ኣቆጣጠር) መቐለ ከተማ በተካሄደው ኣለም ኣቀፍ ሰሚናር ይፋ ተደርጓል። ጥናቱ ትግራይ ክልል ውስጥ በመቐለ፣ በዓዲ ግራትና ዓብዪ ዓዲ በሚገኙ 4,400 ...
a_painting-tiztaexhibition-ethioipia-destahagos_3227636
https://amharic.voanews.com/a/painting-tiztaexhibition-ethioipia-destahagos/3227636.html
“ጥበብ...ሃቀኝነትንና ሰላምን ይወዳል” ሰዓሊ ደስታ ሃጎስ
በ1960ዎቹ ሴት ልጅ በአደባባይ መውጣት ባልተለመደበት ዘመን ፤ ደስታ ሃጎስ የራስዋን የስዕል ኤግዚቢሽን በኢትዮጵያ ያዘጋጀች የመጀመሪያዋ የሴት ሰአሊ። ባሳለፈችው የጥበብ ስራ ዘመን ከሃምሳ ጊዜ በላይ የስዕል ኤግዚቢሽኖችን ለብቻዋና ከሌሎች ሰአሊዎች ጋር በጋራ በመሆን ለእይታ አቅርባለች።
ዋሽንግተን ዲሲ — የተወለደችው በትግራይ አድዋ ከተማ ነው። የመጀመሪያና ሁለተኛ ደረጃ ትምህርቷን አዲስ አበባ በሚገኘው በቴጌ መነን ት/ቤት ከጨረሰች በኃላ ከአዲስ አበባ የስነጥበብ ትምህርት ቤት በስዕል ስራ ትምህርቷን አጠናቃለች። በመቀጠልም በዩናይትድ ስቴትስ ካሊፎርኒያ በሚገኘው ሉተራል ዩኒቨርስቲ የስዕል ትምህርቷን ለአራት አመት ቀጥላ ተምራለች። ከሃምሳ ጊዜ በላይ የስዕል ኤግዚቢሽኖችን ለብቻዋና ከሌሎች ሰአሊዎች ጋር በጋራ በመሆን አሳይታለች። ከልጅነቷ በስራዎቿ በመደነቅና በመሸለም ስኬቷን የተቀዳ...
a_onlf-ethiopia-wfp-abduction-5-30-11-122833809_1458290
https://amharic.voanews.com/a/onlf-ethiopia-wfp-abduction-5-30-11-122833809/1458290.html
ኦብነግ ገላልሼ ከተማን ለቅቄ ወጣሁ አለ፣ ነዋሪዎች ቀድሞውንም አልተቆጣጠረም ብለዋል
በሶማሊ ክልል የሚንቀሳቀሰው የኦጋዴን ብሄራዊ ነጻ አውጭ ግንባር (ኦብነግ) የገላልሼ ከተማን ለቆ መውጣቱን አስታወቀ። አንዳንድ የአካባቢው ነዋሪዎች ኦብነግ ከተማዋን በፊትም አልተቆጣጠረም ይላሉ።
ባለፈው ሳምንት ሀሙስ በሶማሊ ክልል የሚንቀሳቀሰው የኦጋዴን ብሄራዊ ነጻ አውጭ ግንባር (ኦብነግ) በገላልሼ ከተማ አካባቢ ባደረገው ጥቃት በኢትዮጵያ የመከላከያ ሰራዊት ላይ ጉዳት ማድረሱንና እስረኞችን ማስፈታቱን አስታውቆ ነበር። የኢትዮጵያ መንግስት በበኩሉ አማጺያኑ ለጥቃት ሲዘጋጁ በአካባቢው የፖሊስ ሃይልና ሚሊሻ የደፈጣ ጥቃት ደርሶባቸው 80 የሚሆኑ አማጺያንና፣ ሶስት የፖሊስ ባልደረቦች ሲገደሉ፤ አራት የመንግስት ሀይሎች ቆስለዋል ብሏል። በዛሬውለት ኦብነግ እንዳስታወቀው ገላልሼ ከተማን ለቆ ወጥቷል።...
a_a-53-2008-05-03-voa1-93030979_1462855
https://amharic.voanews.com/a/a-53-2008-05-03-voa1-93030979/1462855.html
Tirunesh Dibaba Completes Ethiopia’s Medal Sweep in the Women's 10,000m
The World and Olympic 10,000 champion Tirunesh Dibaba completed an all-Ethiopian dominance at the 16th African Athletics Championships
DAY-4, May 03, 2008 RANK SILVER 1. 9 2 6 17 2. NIGERIA 4 5 3 12 3. ETHIOPIA 4 4 2 10 4. EGYPT 2 2 2 7 5. KENYA 2 2 3 7 6. MOROCCO 2 1 2 5 7. ALGERIA 1 2 1 4 RANK NAME NAT RESULT 1. TIRUNESH DIBABA ETH 32:49.08 2. EJEGAYEHU DIBABA ETH 32:50.36 3. WUDE AYALEW ETH 32:55.17 RANK NAME NAT RESULT 1. Chris HARMSE RSA 77.72 CR...
a_3197129
https://amharic.voanews.com/a/3197129.html
የአስመራ ከተማ በዩኔስኮ ለመመዝገብ እጩ ሆነች
አስመራ በዩኔስኮ UNESCO የአለም ታሪካዊ ስፍራዎች ወይም “World Heritage”፤ ህንጻዎቿን፣ ታሪኳን እና የግንባታ ውበቷን ልትመዘገብ እጩ ሆናለች።
ዋሽንግተን ዲሲ — ከዛሬ 700 አመት ገደማ በፊት ገዛ ግረቶም፣ ገዛ ሺለሌ፣ ገዛ ሰረንሰር እና ገዛ አስሜ የተባሉ በአራት የተከፈሉ ሰፊ የቤተሰብ አባላት በአስመራ ከተማ ይኖሩ ነበር። የዛሬዋ አስመራ በዛን ዘመን የንግድ መተላለፊያ ቦታ ነበረች። ታዲያ በዛን ጊዜ በአራቱ የቤተሰብ አባላት መካከል ስምምነት ይጠፋል በዚህም ምክንያት ከተማዋ ሰላም ይርቃታል። ለችግሩ መፍትሄ ይሆን ዘንድ የአራቱ ቤተሰብ አባላት ሴቶች ይሰባሰቡና ሰላምን እንዴት እንድሚያሰፍኑ መከሩ እናም የሰላም ህግጋትን አወጡ፤ ከዚያን ጊዜ...
a_amh-horn-drought-update9-9-12-142084193_1460222
https://amharic.voanews.com/a/amh-horn-drought-update9-9-12-142084193/1460222.html
ለአፍሪካ ቀንድ ድርቅ ተጠቂዎችና ስደተኞች ዩናይትድ ስቴይትስ ድጋፏን እንድትቀጥል ተጠየቀ
በዩናይትድ ስቴይትስ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት የገንዘብ ድጋፋቸውን እንዲሰጡ፤ በእርዳታ አቅርቦት ላይ የተሰማሩ ባለሙያዎች አሳስበዋል።
በዩናይትድ ስቴይትስ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የሚገኝ ሸንጎ፤ በአፍሪካ ቀንድ በድርቅ ለተጎዱ ሰዎች ምግብና ሌሎች አቅርቦቶች የማድረስ ጥረቱ እንዲቀጥል አሳሰበ። በአፍሪካ ቀንድ የቀጠለውን የስደተኞች ሁኔታ ለመመርመር የዩናይትድ ስቴይትስ የህግ መምሪያው ቡድኖች በትናንትናውለት ያደመጡትን የምስክሮችን ቃል ያስተባበሩት፤ የቶም ላንቶስ የሰብዓዊ መብት ኮሚሺን እና በቤቱ የረሃብ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ናቸው። የኮሚቴው አጋር ሊቀ-መንበር የማሳቹሴትሱ ዴሞክራት ጄምስ ምክገቨርን በመክፈቻ ንግግራቸው፤ ባለፈው ወ...
a_amh-swedish-journalists-12-22-11-136103023_1458510
https://amharic.voanews.com/a/amh-swedish-journalists-12-22-11-136103023/1458510.html
ወንጀለኛ የተባሉት ስዊድናዊ ጋዜጠኞች ያለቅድመ ሁኔታ እንዲለቀቁ የመብት ተሟጋቾች ጠይቁ
በኢትዮጵያ ሶማሌ ክልል ከሚንቀሳቀሱ አማጺያን ጋር ድንበር ተሻግረው ሲሰሩ የነበሩ ሁለት ስዊድናዊ ጋዜጠኞች በሃምሌ ወር ከተያዙ በኋላ ጉዳያቸው በፍርድ ቤት ሲታይ ቆይቶ፤ ረቡዕለት ጥፋተኛ ተብለዋል።
ኮንትነንት ፎቶ ጆርናሊስት ለሚባል የስዊድን የዜና አገልግሎት የሚሰሩት ጋዜጠኞቹ ማርቲን ሸበ እና ዮሃን ፐርሽን በኦጋዴን የተያዙት በአካባቢው ከሚንቀሳቀሰው የኦጋዴን ብሄራዊ ነጻ አውጭ ግንባር ኦ.ብ.ነግ ታጣቂዎች ጋር በመሆን ከሰሜን ሶማሊያ ሰርገው ከገቡ በኋላ ነው። የኢትዮጵያ ሰራዊት ጋዜጠኞቹን አጅበው ይንቀሳቀሱ የነበሩ አማጺያን ላይ ገስግሶ ተኩስ በመክፈት፤ ብዙዎቹን ሲገድል ጋዜጠኞቹና ጥቂት ታጣቂዎች ቆስለው ተይዘዋል። በዚህ አይነት መልኩ ነበር ዓለም-አቀፍ አትኩሮትን የሳበው የጋዜጠኞቹ የፍርድ ...
a_solar-project-106686833_1457614
https://amharic.voanews.com/a/solar-project-106686833/1457614.html
አዲስ ዓይነት ምድጃዎች ለኢትዮጵያ ቤተሰቦች
በኢትዮጵያ ያለው የምግብ ማብሰያ ምድጃዎች ይዞታ ምን ይመስላል? በፀሐይ ኃይል በሚሠሩት መጠቀምስ ተለምዷል? -- ውይይት ከሶላር በረከት መሥራች ጋር፡፡
ዩናይትድ ስቴትስ ለታዳጊ ሀገሮች ቤተሰቦች ጤናና የአካባቢ ደህንነት ጠንቅ የሆኑ ምድጃዎችን ለማስወገድ እገዛ ልታደርግ ነው። ዩናይትድ ስቴትስ በቤቶች ውስጥ በምግብ ማብሰያ ምድጃዎች ጢስ ምክንያት የሚደርሱ ችግሮችን ለማስወገድ የንፁህ ምግብ ማብሰያ ምድጃዎች ዓለምአቀፍ ጥምረት (Global Alliance for Clean Cook Stoves) የተባለና በቤተሰብ ጤና ላይ ጠንቅ የማይፈጥሩ የምግብ ማብሰያዎችን ለማስተዋወቅና ለማዳረስ የታቀደ ዓለም አቀፍ ህብረት ማደረጃ ሃምሳ ሚሊዮን ዶላር ልትሰጥ ቃል መግባቷ...
a_ethiopia-price-hike-drought-4-18-11-120122194_1458519
https://amharic.voanews.com/a/ethiopia-price-hike-drought-4-18-11-120122194/1458519.html
በደቡብ ኢትዮጵያ ድርቅ ተከሰተ፤ በአገሪቱ የኑሮ ውድነት በዚህ ወር በ25 ከመቶ አሻቀበ
በዚህ ወር ኢትዮጵያ ሁለት ተከታታይ እክሎች ገጥመዋታል። የኑሮ ውድነት በእጅጉ ጨምሯል፤ በደቡብና በደቡብ ምስራቅ የሀገሪቱ ክፍሎች በድርቅ ሳቢያ ምርት በመጨናገፉ በርካታ ቤተሰቦች ለረሃብ ተጋልጠዋል።
ባሳለፍንው የመጋቢት ወር የሸቀጦች ዋጋ በ25ከመቶ መጨመሩን የኢትዮጵያ ማእከላዊ ስታትስቲክስ ኤጀንሲ ይፋ አድርጓል። ይሄም በየካቲት ወር ከነበረው የ16.5 ከመቶ የዋጋ ግሽበት ጋር ተዳምሮ፤ የዋጋ ነረት አስከትሏል። በየወሩ ኤጀንሲው የሚያወጣው ሪፖርት ከወር ወር የሚተላለፈው የ12 ወር የዋጋ መወደድን የሚያሳየው አማካይ አሃዝ ወደ 11.3 ከመቶ አድጓል። በመጋቢት ወር በምግብ ዋጋ ላይ የታየው የዋጋ ውድነት 5.8 ከመቶ ነው። የድርጅቱ ምክትል ስራ አስኪያጅ ያሲን ሙሳ በመጋቢት ወር ላይ የታየው የዋጋ ...
a_amh-wfp-workers-released-6-30-11-124805359_1457921
https://amharic.voanews.com/a/amh-wfp-workers-released-6-30-11-124805359/1457921.html
ለስድስት ሳምንታት በሶማሊ ክልል ታግተው የነበሩት የWFP ሰራተኞች ተለቀቁ
ለአንድ ወር ተኩል ጊዜ በኢትዮጵያ የሶማሊ ክልል ታግተው የቆዩት ሁለት የአለም የምግብ ድርጅት ሰራተኞች መለቀቃቸውን የተባበሩት መንግስታት ድርጅት አስታወቀ።
በሶማሊ ክልል የሚንቀሳቀሰው የኦጋዴን ብሄራዊ ነጻአውጭ ግንባር (ኦብነግ) ሰኞለት ሁለቱን ሰራተኞች ለWFP ማስረከቡን ያስረከበው ሰኞለት ነበር። የአለም የምግብ ድርጅት በዛሬውለት ሁለቱ ታጋቾች በአዲስ አበባ ከቤተሰባቸው ጋር መቀላቀላቸውን ይፋ አድርጓል። ከስድስት ሳምንታት በፊት በሶማሊ ክልል አንድ የአለም የምግብ ድርጅት WFP ሰራተኛ ተገድሎ ሁለቱ የደረሱበት መጥፋቱ ይታወሳል። በክስተቱ ላይ የተለያዩ መረጃዎች ይፋ ሲሆኑ፤ የአለም የምግብ ድርጅት ሰራተኞቹ ላይ አደጋ መድረሱንና፤ የተሰወሩትን ፈልጎ ...
a_voa-amharic-un-au-summit-_6369066
https://amharic.voanews.com/a/voa-amharic-un-au-summit-/6369066.html
የተባበሩት መንግስታት ድርጅት እና የአፍሪካ ሕብረት የመሪዎች ስብሰባ
የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ዋና ጸሃፊ አንቶኒዮ ጉቴሬዥ እና የአፍሪካ ሕብረት ሊቀመንበር ሙሳ ፋኪ ረቡዕ እለት በዩናይትድ ስቴትስ ኒው ዮርክ በሚገኘው የመንግስታቱ ድርጅት ዋና ቢሮ በአምስተኛው የአፍርካ ሕብረት እና የመንግስታቱ ድርጅት ስብሰባ ላይ ተገኝተዋል፡፡ የመንግስታቱ ድርጅት እና የአፍሪካ ሕብረት በሰላም እና ጸጥታ ዙሪያ ሊኖራቸው ስለሚገባው የላቀ ትብብር እና አጀንዳ 2063 እና አጀንዳ 2030 ተብለው በሚታወቁት የዘላቂ ልማት ጉዳዮች ላይም ተወያይተዋል፡፡
ከዚህ በተጨማሪም ሁለቱ መሪዎች በኮቪድ 19፣ በነጻ ገበያ እና በአየር ንብረት ለውጥ ዙሪያ የተወያዩ ሲሆን አንቶኒዮ ጉቴሬዥ በአሁን ሰዓት በሰሜን ኢትዮጵያ እየተካሄደ ስላለው ግጭት እንዲሁም በታላቁ ሕዳሴ ግድብ ዙሪያም ሃሳቦችን አንሸራሽረዋል፡፡ በዚህ ጉዳይ ላይም የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ዋና ጸሃፊ አንቶኒዮ ጉቴሬዥ "157 ከባድ መኪኖች ወደ መቀሌ ደርሰዋል፡፡ ስለዚህ ሰብዓዊ ድጋፎች ውጤታማ በሆነ መልኩ በድጋሚ እየጀመሩ ነው፡፡ ምናልባት የምንፈልገውን ያህል ላይሆን ይችላል፡፡ ነገር ግን ይሄ ጥ...
a_ivory-coast-conflict-4-1-11-119072249_1462502
https://amharic.voanews.com/a/ivory-coast-conflict-4-1-11-119072249/1462502.html
በአይቮሪ ኮስት የተቃዋሚው ታማኞች የፕሬዝዳንት ባግቦን ቤተ-መንግስት ከበቡ
በአይቮ ሪኮስት የፕሬዝደንታዊ ምርጫ አሸናፊነታቸው በአለማቀፉ ማህበረሰብ እውቅና ያገኘው አላሳን ዋታራ ሀይሎች የፕሬዝደንት ሮሎን ባግቦ ቤተመንግስት ከበዋል።
በአይቮሪ ኮስት የንግድ መዲና አቢጆ ተኩሱ ቀጥሏል። የታህሳስ ወሩን የፕሬዝደንታዊ ምርጫ ማሸነፋቸውን በአለም አቀፉ ማህበረሰብ እውቅና የተሰጣቸው ፕሬዝደንት አላሳን ዋታራ ታማኝ ሀይሎች የሎሮን ባግቦን ቤተ-መንግስት ከበዋል። በአይቮሪኮስት ሁኔታዎች በፍጥነት እየተለወጡ ነው። የአገሪቱ የቴሌቪዥን ጣቢያ ትናንት ማምሻውን ስርጭቱን ማቋረጡን የዋታራ ቃል አቀባይ አሁዋ ዶን ሜሎ ገልጸዋል። የባግቦ ወታደሮች የአገሪቱን የአየር ማረፊያ ለተባበሩትም መንግስታት ድርጅት የሰላም አስከባሪዎች አስረክበዋል። የሃገሪቱ ...
a_article-------amh-ak-conversation-with-hilina-abebe-part-1-07april2011_1457724
https://amharic.voanews.com/a/article-------amh-ak-conversation-with-hilina-abebe-part-1-07april2011/1457724.html
በኢትዮጵያ ዛሬም በሴቶች ግርዛት የሚያምኑ አያሌ ናቸው
«ጎጂ ልማዳዊ ድርጊቶችን ለማስቀረት ስንጥር ግዴታ የዛን ማኅበረሰብ እሴቶች መጠበቅ አለብን። ትምህርታዊው በብዙ ድርጅቶች አማካኝነት እየተካሄደ ያለው የማኅበረሰብ ውይይት መድረክ ለምሳሌ ብዙ ለውጥም እያመጣ ነው።»
ከጎጂ ልማዳዊ ድርጊቶች የሚፈረጀው የሴቶች ግርዛት የሚያስከትላቸውን አስከፊ ጉዳቶች ለማስቀረት ታለመው የተከናወኑ ሥራዎች ሁነኛ ለውጥ ማስመዝገብ ቢያስችሉም፤ የተለያዩ የተሳሳቱ አስተሳሰቦች በወለዷቸው እምነቶች ሳቢያ ግን ቁጥራቸው የበዙ ሴቶች ዛሬም ግርዛት ይፈፀምባቸዋል። ይህን መሰሉ በሥፋት የታመነበት፥ አደገኝነቱና በሴቶች ላይ በዘለቄታው የሚያስከትላቸው ጉዳቶች በጉልህ የታወቀ ምግባር ለጨቅላ ልጆቻቸው በሚሳሱና መልካም የሚመኙ ወላጆች እንዴት ይፈፀማል? በታላላቅ ከተሞች ሳይቀር ብዙዎች እንደምን ይህ...
a_the-idea-series-ethiopian-history-arts-with-voa-surafel-wondimu-alula-kebede_3952740
https://amharic.voanews.com/a/the-idea-series-ethiopian-history-arts-with-voa-surafel-wondimu-alula-kebede/3952740.html
ታሪክ ስለ ምን? ... የትላንት ፋይዳና አንድምታ ላይ ያተኮሩ ወጎች!
“ማወቅ የምፈልገው፤ “ማ” ስለ ከትላንት ውስጥ “ምንን” ወይም የትኛውን ክፍል ጠቅሶ ዛሬ ላይ ምን ዓይነት ፖለቲካዊና ኢኮኖሚያዊ ሥርዓት መገንባት ይፈልጋል? ወይም እየገነባ ነው? ምን ዓይነት የአገዛዝ ሥርዓት እንዲቀጥል ይፈልጋል? .. ነገ ምን ዓይነት ሥርዓት እንዲመጣ በመናፈቅ ነው? የሚለው ነው።” ሱራፌል ወንድሙ።
“ሃሳብ እንደ መንገድ .. በማስረጃ የተደገፉ ጠቃሚ ወጎች” በሚል አብይ ርዕስ የተጀመረ አዲስ ተከታታይ ወግ አካል ነው። እንግዳችን ሱራፌል ወንድሙ:- ተዋናይ፥ ጸሃፊ-ተውኔት፤ የሬዲዮና ቴሌቭዥን ፕሮግራሞች አቀናባሪ፥ ጸሃፊ፥ ገጣሚ እና መምሕር ነው። በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የእንግሊዝኛ ሥነ ጽሁፍና የድራማ ትምሕርቶች መምሕር እና እንዲሁም የ‘ሂዩማኒቲስ’ ትምሕርት ክፍል ረዳት ዲን ሆኖም አገልግሏል። ዛሬ በቴአትርና የትርዒት አጻጻፍ ታሪክ የድህረ ምረቃ ትምሕርቱን በመከታተል ላይ ነው። ሃሳብ፥ ታሪክ ...