diff --git "a/data/commonlid/commonlid_20pct_by_lang/amh_train.txt" "b/data/commonlid/commonlid_20pct_by_lang/amh_train.txt" new file mode 100644--- /dev/null +++ "b/data/commonlid/commonlid_20pct_by_lang/amh_train.txt" @@ -0,0 +1,323 @@ +ወደ ምዕራብ የኦቶማን የቱርክ ተጽዕኖ - የኦቶማን ኢምፓየር አስተዳደራዊ እና ሥነ-ጽሑፍ ቋንቋ ሆኖ የሚያገለግል የተለያዩ የቱርክ ቋንቋዎች የኦቶማን ግዛት ሲስፋፋ ተሰራጨ ፡፡ እ.ኤ.አ በ 1928 በቱርክ ሪፐብሊክ የመጀመሪያ ዓመታት የአታርክክ ማሻሻያዎች አንዱ እንደመሆኑ የኦቶማን የቱርክ ፊደል በላቲን ፊደል ተተካ ፡፡ +በ15ኛ መቶ ዘመን «ታላቅ የአናባቢ መፈራረቅ» በሚባለው ለውጥ ምክንያት፡ አናባቢዎቹ ተለውጠው የቋንቋው ድምጽ እንደገና ሌላ መልክ ያዘና ከዊሊያም ሼክስፒር ዘመን ጀምሮ «ዘመናዊ እንግሊዝኛ» ተብሏል። +) ፣ በተለምዶ +የአዲስ አበባ መዘዝ!!! (ያሬድ ጥበቡ) +ከላይ የሳልኩት ቢሆን ተቀባይ ሊሆን ከቻለ አዴፓ የፈለገውን ለማግኘት ብዙም ድጅኖ (ሌቨሬጅ) የለውም ማለት ነው። ከአዴፓም አልፎ የአማራ ብሄርተኝነት ኦዴፓን ሊስብ የሚያስችለው ወደ ድርድር ጠረጴዛው ይዞት የሚቀርበው ነገር ከሌለው፣ አሁን በአዲስአበባ ጥያቄ ዙሪያ የጦዘው ጉዳይ መልክ እንዲይዝ ቀን ከሌት መሥራት ይኖርበታል። አዴፓ እነ አቶ ለማ የነጃዋርን የአዲስአበባ ባለቤትነት ጥያቄ በግልፅ አወግዘው አዲስአበባ የመላ ኢትዮጵያውያን መዲና መሆኗን እንዲያረጋግጡ በመጠየቅ በምላሽ አዲስአበባ ውስጥ ኦሮሙኛ ተጨማሪ የሥራ ቋንቋ እንዲሆን ለመደገፍ አዴፓ ሊስማማ ይችላል። ይህ የአዴፓ የዘንባባ ዝንጣፊ በቂ መስሎ ካልታየውና “እናንተ ከምትሰጡኝ ከወያኔ የማገኘው ይበልጣል ብሎ ኦዴፓ ካመነ ግን መንገዱን ጨርቅ ያድርግልህ ብሎ ረግሞ ከመሸኘት ውጪ አዴፓ ማድረግ የሚችለው ያለ መስሎ አይሰማኝም። ይህ የሆነ ቀን ግን የለውጡ የጀርባ አጥንት የነበረው ሃይል ተሰነጠቀ፣ ለውጡም ተሰናከሎ ወደቀ ማለት ነው። ከዚያ በኋላ ኢህአዴግ ውስጥ አዲስ የተቀላቀሉትን የሱማሌ ቤኒሻንጉልና አፋር ንቅናቄዎች ድጋፍ ይዞ ወያኔ ወደሥልጣን የሚመለስበት እድል ዝግ አይደለም። ያኔ እስክንድርም ሆነ ለማ ፣ አቢይም ሆነ ደመቀ ሰላም አይኖራቸውም። +የኢትዮጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ ባለሥልጣን በ2007 ዓ.ም. የግብር ሥርዓቱን ተከትለው ባልሠሩ የልኳንዳ ቤቶች የግምት ታክስ እንዲከፍሉ እንደሚደረግና በቫት ሥርዓቱም እንደሚጠየቁ አስታወቀ፡፡ ባለሥልጣኑ ሐምሌ 28 ቀን 20 +ፈጠራዎች +የኢትዮጵያ ጸሓፊዎች +የፋርስ ታሪክ +ታሪካዊ አገሮች +ጁቪን_ሃብሪማና +«ሥራ» ለግዕዝ አጻጻፍ ትክክለኛ ቢሆንም በአማርኛም የተሻለ ወይም የተመረጠ ቢሆንም፣ «ስራ» እንደ ስኅተት እንደሚቆጠር አይመስለኝም። ሁለቱ ሲፈራረቁ ብዙ ጊዜ በተከበሩ ህትመቶችም ሲታዩ ተራ ነገር ነው። ስለዚህ አዛጋጆች እዚህ ሲጽፉ፣ ሁለታቸውን የምንቀብል ብንሆን እንደሚሻል እገምታለሁ። ነገር ግን አንድ ቃል ወደ ተሻለው ወይም ወደ ተመረጠው ወይም ወደ ግዕዙ አጻጻፍ ለማስተካከል የሚፈልግ አዛጋጅ ቢኖር ይህ ደግሞ መልካም ነው። ለመሆኑ ለመጣጥፉ አርዕስት ከአንዱ ወደ ሌላው አጻጻፍ መምሪያ መንገድ ለመፍጠር ቀላል ነገር ነው! ፈቃደ (ውይይት) 14:25, 10 ፌብሩዌሪ 2008 (UTC)[reply] +እ.ኤ.አ. በሚሊዮን የሚቆጠሩ ገበሬዎች በኢንዱስትሪ የበለጸጉ ከተሞች ውስጥ በመውደቃቸው አገሪቱ በፍጥነት አደገች። ዩኤስኤስአር በጠፈር ውድድር ቀዳሚውን ስፍራ የወሰደው በመጀመርያው የሳተላይት እና የመጀመሪያውን የሰው ልጅ የጠፈር በረራ እና የመጀመሪያውን ፕላኔት ቬነስ ላይ ለማረፍ ነው። እ.ኤ.አ. በ1970ዎቹ ከዩናይትድ ስቴትስ ጋር የነበረው ግንኙነት አጭር ነበር፣ ነገር ግን እ.ኤ.አ. በ1979 የሶቭየት ህብረት ወታደሮቿን በአፍጋኒስታን ስታዘምት ውጥረቱ እንደገና ቀጠለ። ጦርነቱ ኢኮኖሚያዊ ሃብቱን ያሟጠጠ እና የአሜሪካ ወታደራዊ እርዳታ ለሙጃሂዲን ተዋጊዎች መባባስ ነ��ር። +ኩሊጅ ለሁለተኛ ዘመን ለማገልገል እምቢ ብለው በ1921 የፕሬዚዳንት ምርጫ ጊዜ ሁቨር የሬፑብሊካን ወገን ዕጩ ሆኑ። በተቃራኒው በዴሞክራት ወገን እጩ በአል ስሚስ ላይ በሰፊ መጠን አሸነፉ። +በአንዳንድ በተለይም በቱርክ ወይም በአዘርባይጃን መምህሮች ዘንድ፣ ይሄ «ቱርክ» ለሚለው ስያሜ መጀመርያ ናሙና ሆኖ ለቱርኪክ ሕዝቦች ጥንታዊ አባቶች ነበሩ። በተረፈ ሌሎች የምዕራብ መምህሮች ግን ይህንን ሀሣብ አልተቀበሉም። +የጣልያን መንግስት ጣልያን የቡትስ ጫማ ቅርፅ ያላት ሀገር በመባልም፤ ከሮማ ፍርስራሾች፤ በህዳሴው ዘመን ውጤቶች ትታወቃለች። የሮሜ መንግሥት ዝና በዛሬው አለማችን ላያ በሰፊው ይታያል፤ ማለትም በህዝብ የተመረጠ መንግስት፤ በክርስትና፤ በላቲን አፃፃፍ ውስጥ ማለት ነው። +እዚ ገጽ እዚ ንመወዳእታ ግዜ ብ18 ሕዳር 2023 ሰዓት 16:17 ተመዓራርዩ ነይሩ። +፲፰ ፤ ያን ጊዜም ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ሦስቱን የመላእክት አለቆች ሚካኤልን ገብርኤልን ሩፋኤልን ከሦስተኛዪቱ ሰማይ ይመጡ ዘንድ አዘዛቸው ። እነሱም ደስ እያላቸው መጥተው ከጌታችን ከኢየሱስ ክርስቶስ ፊት ሰገዱ ። +የ 2021 የአፍሪካ ዋንጫ (እንዲሁም AFCON 2021 ወይም CAN 2021 )፣ TotalEnergies 2021 African Cup of Nations በስፖንሰርሺፕ ምክንያት በመባል የሚታወቀው፣ [1] 33ኛው የአፍሪካ ዋንጫ ፣ የሁለት አመት አለም አቀፍ የወንዶች እግር ኳስ ውድድር ነበር። በአፍሪካ እግር ኳስ ኮንፌዴሬሽን (ካፍ) የተዘጋጀው የአፍሪካ ሻምፒዮና። ውድድሩ የተካሄደው በካሜሩን [2] ሲሆን የተካሄደው ከጃንዋሪ 9 እስከ ፌብሩዋሪ 6 2022 ነው [3] +ዳዊት ከመጽሐፍ ቅዱስ በኋላ ባለው የአይሁድ የጽሑፍ እና የቃል ትውፊት በብዛት የተወከለ ነው፣ እና በአዲስ ኪዳን ውስጥ ተብራርቷል። የጥንት ክርስቲያኖች የኢየሱስን ሕይወት ከዕብራይስጥ መሲህ እና ከዳዊት ጋር በማጣቀስ ተርጉመውታል; በማቴዎስ እና በሉቃስ ወንጌል ውስጥ ኢየሱስ ከዳዊት ዘር እንደ ተወለደ ተገልጧል። የዳዊት መጽሐፍ ቅዱሳዊ ባህሪ ለብዙ መቶ ዘመናት በሥነ ጥበብ እና ሥነ ጽሑፍ ውስጥ ብዙ ትርጓሜዎችን አነሳስቷል። በቁርኣንና በሐዲሥ ዳዊት የአላህ ነቢይ ንጉሥ ተብሎ ተጠቅሷል። +የቁምራን ብራና ጥቅሎች (የሙት ባሕር ብራናዎች) - ከ150 ዓክልበ. እስከ 70 ዓ.ም. ድረስ ሲሠሩ ከብሉይ ኪዳንና ከአዋልድ መጻሕፍት አንዳንድ ክፍሎች ተገኙ። +ኪርታ እንደሚታመን በሑራውያን ላይ የነገሡት የሚታኒ መሣፍንት መስራች ነበር። እንዲህ ከሆነ ዘመኑ ምናልባት 1512 ወይም 1507 እስከ 1497 ዓክልበ. ነበር። +መልእክተኛው በአራታ ይደርስና ይህን መልእክት ለንጉሡ ተናግሮ ለጌታው ለኤንመርካር መልሳቸውን ይጠይቃቸዋል። የአራታ ንጉሥ መልሰው ለኡሩክ እጅ መስጠት ከቶ አይቻልም ይላሉ፣ ምክንያቱም ኢናና እራሷ ለማዕረጋቸውና ለሥልጣናቸው መርጣቸዋለችና። ተልእኮው ግን ወዲያው እናና በኡሩክ ንግሥት ሆና እንደ ተቀባች ከዚያም በላይ አራታ ለኡሩክ እንዲሰግድ ለማድረግ ቃልዋን እንደ ሰጠች ይገልጽላቸዋል። +^ ሀ ለ ሐ መ ሠ ረ ሰ ሸ ቀ በ ተ ቸ ኀ ነ ኘ አ +በ19ኛው ክፍለ-ዘመን ማብቂያ ጀምሮ ኢጣልያ ሶማሊያ፤ ኤርትሪያን፤ ሊቢያ እና በአጌአን ባህር ላይ ያሉ ደሴቶችን በቅኝ ገዢነት ወደ እራሶ አስተዳደር ጠቀለለች ይህም የምስራቅ አፍሪካ ዒጣሊያን ዓላማ ያነገበ ነበር፡፡ +ነጻ ከተማ-አገሮች 1860-1620 ዓክልበ.[ለማስተካከል | ኮድ አርም] +ይህ ገጽ መጨረሻ የተቀየረው እ.ኣ.አ በ15:01፣ 9 ኤፕሪል 2014 ዓ.ም. ነበር። +ከአንድ አገልጋይ የሚፈልጉትን ነገር ለመጠያቅ በመጀመሪያ የአገልጋዩን መጥራት ያስፈልጋል። እያንዳንዱ አገልጋይ ልዩ የሰነድ አድራሻ (URL) አለው። ይሄን የሰነድ አድራሻ በመጠቀም ከየትኛውም ቦታ አገልጋዩን መጥራት ���ቻላል። ለምሳሌ www.wikipedia.org የውክፔድያ አገልጋይ የሰነድ አድራሻ ነው። አንዳንዴ አንድ ነገር ፈልገን የትኛው የሰነድ አድራሻ ላይ አንደምናገኘው ላናውቅ እንችላለን። በዚህ ጊዘ ፈላጊዎችን (search engines) እንጠቀማለን። ለምሳሌ www.google.com ጉግል ላይ የሰነድ አድራሻዎችን መፈለግ ይችላሉ። +ሸለምጥማጦች የማሽተት ኃይላቸው እጅግ የዳበረ ነው። ሽንት፣ ዓይነ ምድር እና ከተለያዩ የአካል ክፍሎች ከሚወጡ እዦች፣ የአካባቢው ኗሪ ሸለምጥማጥ ወይንስ የእንግዳ መሆኑን መለየት ይችላሉ። +ፓይተን 2.0 እ.ኤ.አ. ጥቅምት 16, 2000 ላይ ለዲጂታል የማስታወሻ ማቀናበሪያ እና ለዩኒኮድ ድጋፍ ለመስጠት ዑደት የሚፈለገው ቆሻሻ አሰባሳቢ (ለሪፖርተር ላይ መጨመርን ጨምሮ) በርካታ ዋና አዲስ ባህሪያት ተለቋል. ሆኖም ግን, ይበልጥ ወሳኝና ማህበረሰብ-ተኮር በሆነ ሂደት ውስጥ ወደ ተለዋዋጭነት ለውጡ ሂደቱ እጅግ አስፈላጊው ለውጥ ነበር. +የፍላሽ ኩኪዎችን ወይም የአካባቢ የጋራ እቃዎችን ትጠቀማለህ? +እንዲህ 'ኢናና ከብሩኅ ተራራ በቅዱስ ልብዋ የተመረጠችው' ኤንመርካር ከዚያ አራታ እንዲገዛለት እናና እንድትፈቅደው ይጠይቃታል። የአራታ ሕዝብም የወርቅና የዕንቁ ግብር እንዲያቀርቡ፣ ከፈተኛው የአብዙ መቅደስ በኤሪዱ፣ የኤ-አና መቅደስም በኡሩክ ይሠራ ዘንድ፣ ይጠይቃታል። እንግዲህ የኢናና ምክር ለኤንመርካር አንድ ልዩ ተልእኮ የሱስንና የአንሻን ተራሮች አሻግሮ ከአራታ ንጉስ ግብርነታቸውንና ተገዥነታቸውን ለማስፈልግ ወደ አራታ እንዲልከው ነው። +ጥሩ ውይይት ነው፣ ስሕተትም መታረም ኣለበት። ስለ "ሀ" እና "አ" በዶ/ር ኣበራ ሞላ የተጻፈም እዚህ ኣለ። +[[File:Italian food.JPG|thumb|Italian cuisine (clockwise): Pizza Margherita, spaghetti alla carbonara, espresso and gelato.]] +ሳኦልም ዳዊትን በሠራዊቱ ላይ ሾመው። እስራኤላውያን ሁሉ ዳዊትን ይወዱታል፣ ታዋቂነቱ ግን ሳኦልን እንዲፈራው አድርጎታል (“ከመንግሥቱ በቀር ምን ይመኛል?”)። ሳኦል ሊሞት አሴረ፤ ነገር ግን ዳዊትን ከሚወዱት መካከል አንዱ የሆነው የሳኦል ልጅ ዮናታን የአባቱን ተንኮል አስጠነቀቀው፤ ዳዊትም ሸሸ። በመጀመሪያ ወደ ኖብ ሄደ፣ በካህኑ አቢሜሌክም መገበው፣ የጎልያድንም ሰይፍ ሰጠው፣ ከዚያም ወደ ፍልስጥኤማውያን ከተማ ጎልያድ ወደ ጌት ሄደ፣ በዚያም ከንጉሥ አንኩስ ጋር መሸሸግ አስቦ ነበር። የአንኩስ አገልጋዮች ወይም ባለ ሥልጣናት ታማኝነቱን ይጠራጠራሉ፤ ዳዊትም በዚያ አደጋ ላይ እንዳለ ተመልክቷል። ወደ አዱላም ዋሻ አጠገብ ሄዶ ቤተሰቦቹ ተቀላቅለዋል። ከዚያ ተነስቶ የሞዓብን ንጉሥ ለመሸሸግ ሄደ ነገር ግን ነቢዩ ጋድ እንዲሄድ መከረው እና ወደ ሄሬት ጫካ ከዚያም ወደ ቅዒላ ሄደ ከፍልስጥኤማውያን ጋር ተጨማሪ ጦርነት ውስጥ ገባ። ሳኦል ዳዊትን ለመያዝ ሲል ቅዒላን ሊከብበት አሰበ፤ ስለዚህ ዳዊት ነዋሪዎቿን ለመጠበቅ ሲል ከተማዋን ለቆ ወጣ። ከዚያ ተነስቶ በተራራማው የዚፍ ምድረ በዳ ተሸሸገዮናታን ከዳዊት ጋር እንደገና ተገናኝቶ ለዳዊት የወደፊት ንጉሥ ያለውን ታማኝነት አረጋግጧል። የዚፍ ሰዎች ዳዊት በግዛታቸው እንደሚጠለል ለሳኦል ካሳወቁ በኋላ፣ ሳኦል ማረጋገጫ ፈልጎ ዳዊትን በማዖን ምድረ በዳ ለመያዝ አሰበ፣ ነገር ግን በድጋሚ የፍልስጥኤማውያን ወረራ ትኩረቱን ቀይሮ ዳዊት በዓይን የተወሰነ እረፍት ማግኘት ቻለ። ጌዲ። ከፍልስጥኤማውያን ጋር ጦርነት ገጥሞ ሲመለስ ሳኦል ዳዊትን ለማሳደድ ወደ ዓይን ግዲ አቀና እና እንደሁኔታው ዳዊትና ደጋፊዎቹ ተደብቀው ወደነበሩበት ዋሻ ገባ። ዳዊት ሳኦልን የመግደል እድል እንዳለው ተረድቶ ነበር ነገር ግን ሃሳቡ ይህ አልነበረም፡ የሳኦልን ቀሚስ በድብቅ አንድ ጥግ ቆርጦ ነበር እና ሳኦል ከዋሻ��� ሲወጣ ለሳኦል ንጉስ ሆኖ ለማክበር እና ለማሳየት ወጣ. መጎናጸፊያውን በሳኦል ላይ ክፋት አልያዘም። በዚህ መንገድ ሁለቱ ታረቁ እና ሳኦል ዳዊትን እንደ ተተኪው አውቆታል። +ከ መስከረም ፲፯ ቀን ፲፱፻፱ ዓ/ም እስከ መጋቢት ፳፬ ቀን ፲፱፻፳፪ ዓ/ም ድረስ የንግሥት ዘውዲቱ አልጋ ወራሽ የነበሩት ራስ ተፈሪ መኮንን (በኋላ ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ) ሲሆኑ ከሳቸው በፊት የማዕርጉ ባለቤት የነበሩት የዳግማዊ ምኒልክ ዘውድና ዙፋን ተጠባባቂ የነበሩት ልጅ ኢያሱ ነበሩ። +ሁለተኛው መካከለኛ ዘመን ለማስተካከል +ከ «https://am.wikipedia.org/w/index.php?title=ሰለሞን&oldid=369765» የተወሰደ +ሜርኩሪ በህይወት በነበረበት ወቅት ብዙ ሀብቱን አውጥቶ ለበጎ አድራጎት ሰጠ፣ በሞተበት ወቅት ንብረቱ 8 ሚሊዮን ፓውንድ ይገመታል። ቤቱን፣ ገነት ሎጅን እና አጎራባችውን ሜውስን፣ እንዲሁም 50% የሚሆነውን በግል ባለቤትነት የተያዘውን አክሲዮን ለማርያም አውስቲን አስረክቧል። እህቱ ካሽሚራ ኩክ 25% ተቀብላለች፣ ልክ እንደ ወላጆቹ ቦሚ እና ጄር ቡልሳራ፣ ኩክ በሞቱበት ጊዜ ያገኙታል። ለጆ ፋኔሊ £500,000 ፈቅዷል; £500,000 ወደ ጂም ሁተን; £500,000 ለፒተር ፍሪስቶን; እና £100,000 ለ Terry Giddings። +በአኩሪ አተር ዘር እና አመራረት ላይ ኢትዮጵያ ዉስጥ ምርምር ሲደረግ ረዥም ዓመታት አስቆጥሯል። የምግብ ዝግጅቱን ተመለከተ የሚካሄደዉ ምርምር ብቻም አስር ዓመታት እንደቆየ አቶ ቢላቱ ገልጸዋል። የግብርና ምርምር ተቋሙ የአኩሪ አተርን ምግብነት ለማላመድ በጀመረዉ እንቅስቃሴ ለአምራቹቹ ብቻ የምግብ ዝግጅት ሥልጠና ከመስጠት የተቋሙ ሠራተኞችም አዉቀዉት ሙያዉን በማስፋፋት በኩል አስተዋፅኦ እንዲያደርጉ በሚል አሰልጥኗል። +በነገሥታት ዝርዝሩ «አክሻክ ተሸነፈና የሱመር ንጉሥነት ከአክሻክ ወደ ኪሽ ተዛወረ» ይላል። አንዳንድ ሌላ ቅጂ ግን ኩግባው ከአክሻክ ላዕላይነት በፊት፣ የኩግባውም ልጅ ፑዙር-ሲን ከአክሻክ ቀጥሎ ያደርጋሉ። +የአሐይመኒድ ፋርስ እምብርት ለማስተካከል +ኢትዮ ሬይን ሜከርስ፣ ኢትዮጵያ ዉስጥ ደን ማደነን (አፎረስቴሽን) ችግራችንን ከመቅረፊያ መንገዶች አንዱ እንደሆነ በማመን የተለያዩ ስልቶችን በመጠቀም ችግኞችን መትከል ጀምሯል። +ዴቪድ +ሦስቱ አንተፎች (1 አንተፍ፣ 2 አንተፍና 3 አንተፍ) በአመጽ ምክንያት ስሜኑን ለመግዛት አልቻሉም። ከጤቤስ ወደ ስሜንም ሆነ ወደ ደቡብ የነበሩት የግብጽ ኖሞች ገዦች አይቀበሉዋቸውም ነበር። 3 መንቱሆተፕና ልጁ 4 መንቱሆተፕ በአጭር ዘመን ውስጥ ይገዙ ነበር። በዚህ 11ኛው (ጤባዊ) ሥርወ መንግሥት መጨረሻ፣ «የግብጽ መካከለኛ መንግሥት» ዘመን መሠረት ይባላል። +ስር ነው የተለቀቀው፣ ተጨማሪ ደንቦች ሊኖሩ ይችላሉ። ለበለጠ መረጃ Policy:Terms_of_Use የአጠቃቀም ደንቦችን ይዩ። +የአሜሪካ ከተሞች +ከተረፉትም 46 ቃላት መኃል፤ +ታዲያ ከፈጣሪ ተሰጦት ሲያስተላልፍ የነበረው ቃል ምንድን ነው? ካልን ወንጌል ነው፤ ኢየሱስ ሲናገረው የነበረው ወንጌል እንደነበር ይናገራል፦ ሉቃ 4:17 የጌታ መንፈስ በእኔ ላይ ነው፥ ለድሆች *ወንጌልን እሰብክ* ዘንድ ቀብቶኛልና፤ ሉቃ4:43 እርሱ ግን። ስለዚህ *ተልኬአለሁና ለሌሎቹ ከተማዎች ደግሞ የእግዚአብሔርን መንግሥት ወንጌል እሰብክ ዘንድ ይገባኛል* አላቸው። ማቴዎስ 4:23 ኢየሱስም በምኩራቦቻቸው እያስተማረ የመንግሥትንም *ወንጌል እየሰበከ* በሕዝብም ያለውን ደዌና ሕማም ሁሉ እየፈወሰ በገሊላ ሁሉ ይዞር ነበር። ማቴዎስ 9:35 ኢየሱስም በምኩራቦቻቸው *እያስተማረ፥ የመንግሥትንም ወንጌል እየሰበከ*፥ በሕዝብም ያለውን ደዌና ሕማም ሁሉ እየፈወሰ፥ በከተማዎችና በመንደሮች ሁሉ ይዞር ነበር። ማርቆስ 1:14 ዮሐንስም አልፎ ከተሰጠ በኋላ ኢየሱስ የእግዚአብሔርን *ወንጌል እየሰበከና*። ዘመኑ ተፈጸመ የእግዚአብሔርም መንግሥት ቀርባለች ንስሐ ግቡ *በወንጌልም እመኑ* እያለ ወደ ገሊላ መጣ። +-ማንይንገረው ሸንቁጥ ‹‹ባለአከርካሪዎች›› (2004) +ከታላቁ ጭፍግግ የተነሣ ብዙ ባንክ ቤቶች ስለወደቁ አንዳችም ብድር ለማግኘት ከባድ ሆነ። ብዙ ሰዎች ሥራ ፈት ሆኑ። በአውሮፓም ምጣኔ ሃብቱ ችግር ውስጥ ስለ ገባ ሁቨር ጀርመን ስለመጀመርያው ጦርነት ለፈረንሳይ ከምትከፍል ካሣ ለአንድ አመት ይቅር ትበል የሚል ዕቅድ አዋጁ። በሚከተለውም አመት የጀርመን ዕዳ በሙሉ ተሰረዘ። +ይህ ገጽ መጨረሻ የተቀየረው እ.ኣ.አ በ15:44፣ 30 ዲሴምበር 2018 ዓ.ም. ነበር። +አገሩ በኋላ «ከነዓን» እና «ማር-ቱ» ተብሎ ታሪኩ ከተለያዩ ምንጮች ሊሰበሰብ ይችላል። +የገበያ ግርግር ለሌባ ያመቻል እንዲሉ በዚህች አጋጣሚ ሰርጎ ለመግባት በር የሚከፈትላቸው አካላት መኖራቸው ሌላው አሳሳቢ ጉዳይ ነው፡፡ ክፍተቱን እንደ በጎ አጋጣሚ በመውሰድ በቴሌቪዥን ጣቢያው ለመጠቀም በርካታ ተቃራኒ አካላት ማሰፍሰፋቸው እየተሰማ ይገኛል፡፡ ከእነዚህም ውስጥ ዋነኛው የቤተ ክርስቲያን ጠላት ተብሎ የተወገዘው "የከሣቴ ብርሃን" ሐራጥቃ ተሐድሶ ይገኝበታል፡፡ ከእርሱም ባሻገር ከነባሮቹ በቤተ ክርስቲያን ነጋዴዎችም በኩል ሌላ የፍቀዱልን ውስጣዊ ግፊት እየተደረገ ይገኛል፡፡ ስለኾነም፡- +የወንጌል ዋና መልእክት[ለማስተካከል | ኮድ አርም] +በ1995 ዓ.ም. ከኢትዮጵያ ቅርስ ባለ አደራ ጋር በመተባበር በእንጦጦ የተፈጥሮ መናፈሻ አስር ሺህ ችግኞችን ተክሎ ሰባ ሁለት ከመቶው (7167) ፀድቋል። በ1996 ክረምት ደግሞ ሀምሳ ሺህ ችግኞችን ለመትከል አቅዶ ሀያ ከመቶው ተጠናቋል። በአሰላ፣ በመቀሌና በባህር ዳር አንድ ሺህ ዛፎችን የሚይዙ የተፈጥሮ መናፈሻዎችንን በመስራት ላይ ነን። በ1997 ለሀገራችን የሺህ አመት ስጦታ እንስጥ በሚል መነሻ ሀሳብ እያንዳንዱ ኢትዮጲያዊ አንድ ዛፍ ተክሎ የሚንከባከብበትን እቅድ አውጥተናል። ከነዚህም አንዱ አንድ ዛፍ ለአንድ ተማሪ ነው። +አርኪኦሎጂስቶች በ1,000 ዓ.ዓ አካባቢ ያለው የዳዊት ቤተ መንግሥት በቅጥር በተከበበችው የኢየሩሳሌም ከተማ ዳርቻ ሥር አግኝተዋል። +በ2036 ዓክልበ. ደግሞ የሳርጎን ተከታይ ናራም-ሲን በሶርያና ሊባኖስ አካባቢ ዘመተ፤ እርሱም ከ፮ አመት በኋላ አርፎ አገሩ እንደገና ነጻ ሆነ። በአንድንድ ዜና መዋዕል ዘንድ ኢያሪኮ በዚህ ወቅት ያህል ተሰፈረ። +የሜርኩሪ የቀብር ሥነ ሥርዓት የተካሄደው በኅዳር 27 ቀን 1991 በዞራስትራሪያን ቄስ በምዕራብ ለንደን ክሪማቶሪየም የተከናወነ ሲሆን በልደቱ ስም በፕሊንዝ ይከበራል። በሜርኩሪ አገልግሎት ቤተሰቦቹ እና 35 የቅርብ ጓደኞቹ ኤልተን ጆን እና የንግስት አባላትን ጨምሮ ተገኝተዋል። የእሱ የሬሳ ሣጥን በአሬታ ፍራንክሊን "እጄን ውሰድ፣ ውድ ጌታ"/"ጓደኛ አለህ" የሚለውን ድምፅ ለማግኘት ወደ ጸሎት ቤቱ ተወሰደ። በሜርኩሪ ፍላጎት መሰረት ሜሪ ኦስቲን የተቃጠለውን አስክሬን ወስዳ ባልታወቀ ቦታ ቀበራቸው። አመድ ያለበት ቦታ የሚያውቀው በኦስቲን ብቻ እንደሆነ ይታመናል, እሱም እሷ ፈጽሞ እንደማትገልጽ ተናገረች። +ከ «https://am.wikipedia.org/w/index.php?title=ሶቪዬት_ሕብረት&oldid=374059» የተወሰደ +ኩኪዎች ምንድን ናቸው? +ዳዊት ከቤርሳቤህ ጋር ተሳስቶ ነበረ፣ ይህም ባሏ የኬጢያዊው ኦርዮን እንዲሞት አደረገ። የዳዊት ልጅ አቤሴሎም በኋላ እሱን ለመጣል አሴሮ ነበር፣ ከዚያም በተነሳው አመጽ፣ ዳዊት ከኢየሩሳሌም ሸሸ፣ ነገር ግን አቤሴሎም ከሞተ በኋላ ተመልሶ በእስራኤልና በይሁዳ ላይ ንግሥናውን ቀጠለ። ታቦቱ የሚኖርበትን ቤተ መቅደስ ለይሖዋ ለመሥራት ፈለገ ነገር ግን ብዙ ደም ስላፈሰሰ ይሖዋ ይህን ለማድረግ ዳዊትን አጋጣሚ ከለከለው። ዳዊት በ70 ዓመቱ እስከሞተበት ጊዜ ድረስ በእስራኤላውያን ላይ ንጉሥ ሆኖ ገዛ፤ ከዚያ በፊት በእሱ ምትክ ሰለሞንን እና ቤርሳቤህን የወለደችለትን ልጅ በአዶንያስ ፈንታ ምትክ አድርጎ መረጠ። በትንቢታዊ ሥነ-ጽሑፍ ውስጥ እንደ ጥሩ ንጉሥ እና የወደፊቱ የዕብራይስጥ መሲሕ ቅድመ አያት ሆኖ የተከበረ ሲሆን ብዙ መዝሙራትም ለእርሱ ተዘርዝረዋል። +የሶቪየት ኅብረት ወታደራዊ ኃይልን በሚመለከት ብዙ ጉልህ የሆኑ የማህበራዊ እና የቴክኖሎጂ ስኬቶችን እና ፈጠራዎችን አፍርቷል። በዓለም ሁለተኛዋ ትልቁ ኢኮኖሚ እና በዓለም ላይ ትልቁን የጦር ሰራዊት ትኮራለች። ዩኤስኤስአር ከአምስቱ የኑክሌር ጦር መሳሪያዎች አንዱ እንደሆነ ታወቀ። የተባበሩት መንግስታት የፀጥታው ምክር ቤት መስራች ቋሚ አባል እንዲሁም የOSCE፣ የWFTU አባል እና የጋራ ኢኮኖሚ ድጋፍ ምክር ቤት እና የዋርሶ ስምምነት መሪ አባል ነበር። +ሁለተኛው ገጸ አንበሳ ይባላል የአንበሳ መልክ ያለው መልአክ ሲሆን አንበሳ የአራዊት ንጉሥ እንደሆነ ሁሉ ለአንበሳ እና ለአራዊቱ የሚጸልይ መልአክ ነው ሶስተኛው ገጸ ላህም ይባላል የላም መልክ ያለው ሲሆን እንስሳት እርስ በርስ ተነካክሰው እንዳይጠፉ የሚጸልይ መልአክ ነው አራተኛው ገጸ ንስር ይባላል ንስር የአእዋፋት ንጉሥ ሲሆን በክንፍ በሰማይ እየበረረ ከላይ ወደታች ሲመለክት በምድር ላይ ያሉትን ረቂቃን ማየት እንደሚችል ሁሉ ለአእዋፋት የሚጸልይ መልአክ ነው +በ2022–23 የውድድር ዘመን አስራ አንደኛውን ሪከርድ ያሸነፈው ፓሪስ ሴንት ዠርሜይን የወቅቱ ሻምፒዮን ነው። ሊጉ በተለያዩ አጋጣሚዎች በውጪ በሚገኝ ክለብ ሞናኮ አሸንፏል፣ በሊጉ ውስጥ መገኘቱ ድንበር ተሻጋሪ ውድድር ያደርገዋል። [3] +ቡባስቲት ፖርታል በካርናክ[ለማስተካከል | ኮድ አርም] +ከ «https://am.wikipedia.org/w/index.php?title=ኦጦ&oldid=336976» የተወሰደ +አዲስ የፕላቶ አካዳሚ በ402 ዓ.ም. ተመሰረተ። ርዕዮተ አለሙ የፕሎቲኖስ (197-262 ዓም የኖረ) ትምህርት አሁን «አዲስ ፕላቶኒስት» የተባለው ፍልስፍና ነበር። ይህ የፕሎቲኖስ ፍልስፍና ዘዴ ወደፊት ለማንኛውም ሃይማኖት ፈላስፎች መሠረታዊ ሆነ፤ ማለትም ለአረመኔነት (ቅሬታ)፣ ለኖስቲሲስም፣ ለክርስትናም፣ ለእስልምናም ሁሉ፣ «አዲስ ፕላቶኒስም» የፍልስፍና ትምህርት መሠረት ሆነ። ነገር ግን ትምህርት ቤቱ እራሱ የአረመኔነት ቅሬታ ስለ ነበር፣ የቢዛንታይን ንጉሰ ነገሥት ዩስጢኒያኖስ በ521 ዓም. ተቋሙ እንዲዘጋ አዘዙ። +ሄፐታይቲስ +ሃሰኩራ ሮኩኤሞን ጹነናጋ (支倉六右衛門常長, 1563–1614 ዓ.ም.) ጃፓናዊ ሳሙራይ (መኮንን) እና የሰንዳይ ዳይምዮ (ገዥ) የዳተ ማሳሙነ ሎሌ ነበሩ። ከ1605 ዓ.ም. እስከ 1612 ዓ.ም. ድረስ ወደ ሜክሲኮ፣ እስፓንያ፣ ፈረንሳይ እና ጣልያን አገሮች አምባሳደር ሆነው ይፋዊ ጉብኝት አደረጉ። ከማንም በፊት ወደ አሜሪካ አህጉር የተላኩት የጃፓን መንግሥት ልዩ ተወካይ እሳቸው ነበሩ። ከዚያ በላይ የርሳቸው ተልዕኮ በታሪክ መዝገብ የሚታወቀው መጀመርያው ጃፓናዊ-ፈረንሳያዊ ግንኙነት ሆኗል። +የንግስት ሚስት[ለማስተካከል | ኮድ አርም] +ከ «https://am.wikipedia.org/w/index.php?title=የእብድ_ውሻ_በሽታ&oldid=361778» የተወሰደ +ይህ ገጽ መጨረሻ የተቀየረው እ.ኣ.አ በ14:47፣ 8 ኦክቶበር 2023 ዓ.ም. ነበር። +^ http://www.ethpress.gov.et/addiszemen/index.php/about-addis-zemen Archived ጃንዩዌሪ 15, 2013 at the Wayback Machine ; "የአዲስ ዘመን ጋዜጣ አጀማመርና አጭር ታሪክ" +እ.ኤ.አ. በ1967 የቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ንጉሠ ነገሥት መንግሥት የሜጫ እና ቱላማ ራስን አገዝ ማኅበር (MTSHA) የተባለውን የኦሮሞ ማኅበራዊ ንቅናቄ ሕገ-ወጥ በሆነ መንገድ በማውጣት በአባላቶቹ ላይ የጅምላ እስራትና ግድያ ፈጽሟል። ታዋቂ ��ጦር መኮንን የነበሩት የቡድኑ መሪ ኮሎኔል ጄኔራል ታደሰ ብሩ ከታሰሩት መካከል ይገኙበታል። የአገዛዙ ድርጊት በኦሮሞ ማህበረሰብ ዘንድ ቁጣን ቀስቅሷል በመጨረሻም በ1973 የኦሮሞ ነፃነት ግንባር እንዲመሰረት አድርጓል ። ኦሮሞዎች የአፄ ኃይለ ሥላሴን አገዛዝ እንደ ጨቋኝ አድርገው ይመለከቱት ነበር፣ ምክንያቱም ኦሮምኛ ቋንቋ ከመማር እና ከአስተዳደር ስራ ስለታገደ፣ ተናጋሪዎች በግል እና በአደባባይ ይሳለቁበት ነበር። የዐማራው ባህል በወታደራዊና በንጉሣዊ አገዛዝ ዘመን ሁሉ የበላይ ነበር። የንጉሠ ነገሥቱም ሆነ የደርግ መንግሥት በሰሜኑ የሀገሪቱ ክፍል የተከሰተውን ድርቅ ለመቅረፍ የዛሬውን የኦሮሚያ ክልል ጨምሮ በርካታ አማሮችን ወደ ደቡብ ኢትዮጵያ እንዲሰፍሩ አድርጓል። በተጨማሪም በመንግስት አስተዳደር፣ በፍርድ ቤት፣ በቤተክርስቲያን እና በትምህርት ቤት ሳይቀር የኦሮምኛ ጽሑፎች ተወግደው በአማርኛ ተተኩ። በደርግ መንግስት ተጨማሪ መስተጓጎል የመጣው የገበሬ ማህበረሰቦችን በግዳጅ ማሰባሰብ እና በጥቂት መንደሮች ውስጥ በማቋቋም ነው። የአቢሲኒያ ልሂቃን የኦሮሞ ማንነት እና ቋንቋዎች የኢትዮጵያን ብሄራዊ ማንነት መስፋፋት ይቃወማሉ ብለው ያምኑ ነበር። +ስለዚህ ለኢየሱስ የተሰጠው የመጀመሪያው ወንጌል ከሰዎች ቃል ጋር ተበርዟል፤ ከላም የታለበ ወተት በብርጭቆ ተቀምጦ ሳለ በቡና ቢቀላቅሉት የመጀመሪያው ስረ-መሰረት ስለሌለ ሙሉ ወተት ሳይሆን ማኪያቶ ይባላል፤ ከላሟ የታለበው ወተት የት ገባ? ብትባሉ መልሳችሁ ምንድን ነው መልሳችሁ ተበርዟል ነው፤ ማክያቶ ውስጥ ወተት የለም እንዴ? ብትባሉ መልሳችሁ ምንድን ነው? በቅሪት ደረጃ አለ፤ በተመሳሳይም ከአላህ ለኢየሱስ የተሰጠው ወንጌል ሳለ በሰው ቃል ቢቀላቅሉት የመጀመሪያው ስረ-መሰረት ስለሌለ ሙሉ ወንጌል ሳይሆን ብርዝ ይባላል፤ ከአላህ ለኢየሱስ የተሰጠው ወንጌል የት ገባ? ብትባሉ መልሳችሁ ምንድን ነው? መልሳችሁ ተበርዟል ነው፤ የመጸሐፉ ሰዎች ውስጥ የወንጌል ቅሪት የለም እንዴ? ብትባሉ መልሳችሁ ምንድን ነው? በቅሪት ደረጃ አለ ነው፤ ያንን በቁርአን መዝነን እንቀበለዋለን፤ ቁርአን ያንን እነርሱ ጋር ያለውን መለኮታዊ ቅሪት ሊያረጋግጥ ወርዷል፦ 4:47 እላንተ መጽሐፉ የተሰጣችሁ ሆይ! .. *”ከእናንተ ጋር ያለውን የሚያረጋግጥ”* ኾኖ ባወረድነው ቁርአን እመኑ፣ 2:41 *”ከእናንተ ጋር ያለውን የሚያረጋግጥ”* ሆኖ ባወረድኩትም ቁርአን እመኑ፡፡ +ወያኔ ሥልጣን ሲይዝ፣ ከፎከረባቸው አንዱ፣ የኢትዮጵያ ሕዝብ በቀን ሶስቴ የሚበላበትን ሁኔት ፈጥሮ ከረሀብ በአጭር ጊዜ ውስጥ የሚገላገልበትን ባዶ ቃል ኪዳን ገብቶ ነበር። የሚናገረው አንድ ነገር፣ የሚሠራው ሌላ! መለስ ያኔ የሚያወራው ስለምግብ መስሎን ነበር። ዛሬ የኢትዮጵያ ሕዝብ በቀን ሶስቴ አበሳውን ይበላል። ምግብማ ከየት ተገኝቶ! ረሀቡ፣ ጠኔው ከዛሬ ሀያ ዓመት ሁኔታ በሶስት ዕጥፍ ጨምሮ፣ ዛሬ እስከ 15 ሚሊዮን ሕዝብ ጦሙን የሚያድርባት አገር ስለሆነች በየጊዜው የተባበሩት መንግስታትና የበጎ አድራጎት ድርጅቶች ከሚያወጡት መግለጫ መረዳት ይቻላል። ዛሬማ፣ ነጻ ገበያ ብሎ የፎከረብን ነጻነት ተረስቶ የዘይትና የስኳር ዋጋ እስከመቆጣጠር ገብቷል። የሚላስ የሚቀመስ የጠፋበት አገር አስታቅፎናል። +ከዚያ ኦጦ የጋልባን ሰነዶች አንብቦ የዊቴሊዩስ ሥራዊት ከጌርማኒያ ቶሎ እንደሚደርስ ተረዳ። የዊቴሊዩስ ወገን ወደ ጣልያን ገብቶ አሸንፎም ኦጦ ብሔራዊ ጦርነት እንዳይስፋፋ እንደ ኔሮን ራሱን እንደ ገደለ ይባላል። ስለዚህ በፈንታው ዊቴሊዩስ በሚያዝያ የሮሜ ቄሣር ሆነ። +የአንድ ቁስ ክብደት ከግዝፈቱ ቢመነጭም ክብደቱ በተለያየ ቦታ ��ተለያየ ሆኖ እናገኘዋለን። በተፈጥሮ ኅግጋት መሠረት፣ አንድ ቁስ ወደ መሬት ማህከል እየተጠጋ በሄደ ጊዜ፣ መሬት በላዩ ላይ የምታሳርፍበት ስበት እየጨመረ ይሄዳል። በተቃራኒ ከመሬት እየራቀ ሲሄድ ክብደቱ ይቀንሳል። ስለሆነም ብልጥ ነጋዴ፣ አንድ የወርቅ አምባር ተራራ ላይ ገዝቶ፣ ያን አምባር የባህር ወለል ላይ ቢሸጠው፣ ክብደቱ ስለሚጨምርለት፣ ብዙ ትርፍ ሊያገኝ ይችላል። ማንም እንደሚገነዘበው ግን፣ አምባሩ በምንም ዓይነት አልተቀየረም፣ ያልተቀየረው ነገሩ፣ ግዝፈቱ ይባላል። በውስጡ የያዘው የወርቅ ብዛት፣ ወይንም የቁስ ብዛት ምንጊዜም አንድ አይነት ስለሆነ። ምንም እንኳ ክብደቱ ቢቀያየርም። +ዱላህ ይህ የአንተ ጉዳይ ነዉ፣ማን ነትህን ጠንቅቀህ የምታዉቅ ሰዉ ነህ።ትክክለኛና ለእዉነት የቆምኩ ነኝ ብለህ ካሰ ብክ፥ በባንዲራህ ስ ር በቆራጥነት ሲዋጉ እንደተገደሉ ት ጓደኞችህ ሁሉ በፅናትና በቆራ ጥነት ዉጊያህን ቀጥል።ይህን ትተ ህ አዱንያን ከመረጥክም ምንኛ አ ሳዛኝ ሰዉ ነህ! እራስህንም ሆነ ሰ ዎችህን እንደምታጠፋ ልብ በል። >>ስትል ምክሯን ለገሰችዉ። +ብጫ ሱማራ (እንግሊዝኛ፦ Yellow Submarine /ዬሎው ሰብመሪን/) በ1960 ዓም ዘ ቢተልስ ሙዚቃ ቡድን የሠሩት ዝንኛና ተወዳጅነት ያገኘ የልጆች ካርቶን ፊልም ነበር። በርካታ ዘ ቢተልስ ዘፈኖች በካርቶኑ ሕልም ታሪክ ውስጥ ይሰማሉ። +ሳሙኤል ዳዊትን ንጉሥ አድርጎ የቀባው በ3ኛው ክፍለ ዘመን የተሳለ ነው። +የኢትዮጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ ባለሥልጣን በ2007 ዓ.ም. የግብር ሥርዓቱን ተከትለው ባልሠሩ የልኳንዳ ቤቶች የግምት ታክስ እንዲከፍሉ እንደሚደረግና በቫት ሥርዓቱም እንደሚጠየቁ አስታወቀ፡፡ ባለሥልጣኑ ሐምሌ 28 ቀን 20.. +፲፯፻፰ ዓ/ም - በእስራት ላይ የነበሩት የ ፳፩ ዓመቱ ጎልማሳና የንጉሥ ኢያሱ አድያም ሰገድ ልጅ ዳግማዊ ዓፄ ዳዊት እንደነገሡ አዋጅ ተነገረ። +ኃይሌ በ2008 ዓ.ም በበርሊን በተደረገው የማራቶን ውድድር በ2:03:59 ሰዓት በመግባት የራሱን ክብረ ወሰን በ27 ሰኮንዶች በማሻሻል ጭምር አሸንፏል፡፡ ይህ ክብረ ወሰን ለሦስት ዓመታት ያህል ሳይሻሻል ቆይቷል። ኃይሌ እ.ኤ.አ. ከ2008 ዓ.ም ጀምሮ በ10,000 ሜትር በአዋቂዎች የዕድሜ ምድብ የዓለም ክብረ ወሰንን እስካሁን እንደያዘ ነው፡፡ +ሥርዓተ ቁስ[ለማስተካከል | ኮድ አርም] +ላይ አጋራ +በ ፲፱፻፺፭ ዓ.ም ለሚያዝያ ጊዮርጊስ በዓል በተደረገው የሕንጻ ምርመራ ቤተ ክርስቲያኑ አርጅቶ ተሰናጣጥቆ፣ ተበላሽቶ ስለነበር ሕንጻውን አፍርሶ እንደገና በዘማናዊ መልክ ለማሠራት ተወሰነ። ለዚኽም ሥራ:- +የኢህአዴግ ደጋፊዎች[ለማስተካከል | ኮድ አርም] +•<<ከጎኔ ተሰልፎ የነበረዉ ሕዝብ አብዛኛዉ ሃጃጅን በመፍራት ወይ ም በሚሰጠዉ ወሮታ በመጭበር በር ጥሎኝ ሸሸ።ልጆቼና መላዉ ቤ ተሰቤ እንኳን ከእኔ ተገለሉ።አብረ ዉኝ የቀሩት በጣም ትንሽ ሰዎች ሲሆኑ፥እነርሱም ምንም ያህል ጠካራና ቆራጥ ቢሆኑም የጠላትን ኃይል ሊቋቋሙ የሚችሉት ለአንድ ሰዓት ግፋ ቢል ለሀለት ሰዓት ያህ ል ነዉ።በኑ ኡመያዎች ከኔ ጋር ለ መደራደር መልእክተኞቻቸዉን ልከ ዋል።የምሻዉን አለማዊ ፀጋ (አዱን ያ)ሁሉ ሊሰጡኝ ፈቃደኛ መሆናቸ ዉንም ገልጸዉልኛል።ነገር ግን ለዚ ህ ዉለታቸዉ ጦሬን ላስቀምጥና ከአብዱል መሊክ ኢብን መርዋን ጋር የትብብር ቃል እንድገባ መስማማት አለብኝ።ታዲያ ስለዚህ ጉ ዳይ ምን ታስቢያለሽ?>> +በ፥ በዚህ ንባብ ውስጥ እራሱን በመድገም ነው የገባው። ይህ ደግሞ ለቃሉ አንዳይነት ባህርይ ያጎናጽፈዋል። አዝግሞ የሚለወጥ ነገርን ይጠቁማል። የቃሉን ትርጉም ባናውቀውም እንኳን፣ ባህርዩን እንድናስረውል ያደርገናል። +የኢትዮ ቴሌኮም ዋና መስሪያ ቤት በአዲስ አበባ +ከ2210 ዓክልበ. በኋላ ከግብጽ የመኮትኮቻ ጥቅም በከነዓን ይስፋፋ ጀመር። በዚህ ዘመን ደግሞ የላጋሽ ንጉሥ ሉማ ከ2200 እስከ 2195 ዓክልበ. ድረስ ማሪን ይዞ ነበር፣ በማረፉ ግን ማሪ ወዲያው እንደገና ነጻ ሆነ። እንዲሁም ከ2175 ዓክልበ. ጀምሮ ከመስጴጦምያ የማረሻ ጥቅም በከነዓን ይስፋፋ ጀመር። +የአካድ መንግሥት ዘመቻዎች በሶርያ 2075-2015 ዓክልበ.[ለማስተካከል | ኮድ አርም] +ዳርይሬክት ዲፖዚት፣ አንድ ሰራተኛ፣ የሳምንት ወይንም የወር ደመዎዙ ፣ ከቀጣሪው ድርጅት ቀጥታ ወደ አካውንት ቁጥሩ ሲተላለፍ ነው። ይህ እንግዲህ ሰራተኛው የተከፈለውን ደመዎዝ በየሳምንቱ/ወሩ ከመስሪያ ቤት ወደ ባንክ በማመላለስ ጊዜ እንዳያጠፋ ይረዳዋል። በተጨማሪም፣ በቋሚ ሁኔታ ገንዘቡ ስለሚተላለፍ አንድ አንድ ወጭወችን ያለ ምንም ውጣውረድ ለመክፈል ይጠቅማል። +ዋቢ[ለማስተካከል | ኮድ አርም] +በአይሁድ ረቢዎች ተልሙድ ዘንድ ግን፣ ቲራስ የፋርስ አገር አባት ነው። በመካከለኛው ዘመን በተጻፉ የአይሁድ መጻሕፍት ዘንድ፣ ከቲራስ የተወለዱት የአንግሎ-ሳክሶን ሕዝቦች ናቸው። ሌሎች የአይሁድ መጻሕፍት ልዩ የሆኑ ትውልዶች ጨምረዋል። በሐሣዊ ፊሎ (67 ዓ.ም. ገደማ) ቅጂዎች፣ የቲራስ ልጆች «ማአክ፣ ታበል፣ ባላና ሳምፕላሜአክ እና ኤላዝ» ናቸው። በሠፈር ሃያሻር ግን፣ ልጆቹ «ቤኒብ፣ ጌራ፣ ሉፒርዮን እና ጊላክ» ይባላሉ። +ድረ ገጻችን የድረ-ገፁን ግላዊነት እና የድረ-ገጽ ትንታኔዎችን ለማስቻል Local Storage ን መጠቀም ይችላሉ። የእኛ ድረ-ገጾች "ፍላሽ ኩኪዎች" (የLocal Shared Objects ወይም "LSOs" በመባልም ይታወቃሉ) አይጠቀሙም. +የሃይሮግሊፍ ቅርሶችና መዝገቦች ለማንበብ ችሎታው አሁን ስላለ፣ ሜኒስ ከነገሠ በኋላ የግብፅ ታሪክ በጥቂት መጠን ተገልጾአል። መጀመርያው ሥርወ መንግሥታት (፩ኛው እስከ ፮ኛው ድረስ) የቀድሞ ዘመን መንግሥት ይባላሉ። በ፩ኛው ሥርወ መንግሥት ሰባአዊ መስዋዕት በሰፊ ይደረግ ነበርና ከፈርዖኖቹ ጋራ ብዙ ሎሌዎች አብረው ይቀበሩ ነበር። የሔሩ ወገን በሴት ወገን ላይ ይበረታ ነበር። በ፪ኛው ሥርወ መንግሥት የፈርዖኖች መቃብር ከተማ ከላይኛ ግብጽ ወደ ታችኛ ግብጽ (ስሜኑ) ተዛወረ። በኋለኛ 2ኛው ሥርወ መንግሥት ዘመን የሴት ወገን ወኪል ፈርዖን ፐሪብሰን ተነሣና ያንጊዜ ትግሎች እንደ በዙ ይመስላል። በ፫ኛው ሥርወ መንግሥት መጀመርያ የሔሩ ወገን ለሥልጣን ተመልሶ፣ ነጨሪኸት የተባለው ፈርዖን የመጀመርያውን ሀረም (ፒራሚድ) አሠራ። ከርሱም በኋላ የተነሡት ታላላቅ ፈርዖኖች በጊዛ ሜዳ ላይ ፒራሚዶቻቸውን እንዲሁም የጊዛ ታላቅ እስፊንክስን ሠሩ። በ፬ኛውም ሥርወ መንግሥት የፈርዖኖች ዝሙት የገዛ እኅቶቻቸውን እስከሚያግቡ ድረስ ደረሰ። በ፭ኛው ሥርወ መንግሥት መጨረሻ ፈርዖኖች በሀረሞቻቸው ውስጥ የሀረም ጽሕፈቶች ያስቀረጹ ጀመር፤ እነኚህ ጽሕፈቶች የሔሩ ተከታዮች ወገን (ወይም «ደቂቃ ሔሩ») በሴት ተከታዮች ወገን ላይ የፈጸሙትን ጨካኝ የጭራቅነት ሥነ ስርዓት ይመሰክራሉ። ይህም አስጨናቂ ሁኔታ በ፮ኛው ሥርወ መንግሥት እየተቀጠለ ፈርዖኖቹ ዓለማቸውን ሁሉ ከነጎረቤቶቻቸውም ጋር በጽናት ይገዙ ነበር። +በኦሪት ዘፍጥረት አገሩ ስለ መሥራቹ ከነዓን (የካም ልጅ) ተሰየመ። በመጽሐፈ ኩፋሌ ዘንድ፣ ካምና ሌሎች ልጆቹ ኩሽ፣ ምጽራይምና ፉጥ ከሰናዖር ወደ አፍሪካ በተጓዙበት ጊዜ ከነዓን ግን ሥምምነታቸውን ጥሶ በአርፋክስድ ርስት በዚያው አገር ተቀመጠ። በሱመር አፈ ታሪክ ደግሞ የአሞራውያን ምድር ወይም «ማርቱ» ከኤፍራጥስ ወንዝ ምዕራብ ያለው አገር ሲሆን በዚህ ሰዓት ያሕል (2425 ዓክልበ. ግድም) የሱመር መጀመርያው ንጉሥ ኤንመርካር በማርቱ ላይ ግድግዳ እንዳሠራ ይጠቅሳል። +ኢህአዲግ ግንቦት 20 ቀን 1983 ��� .ም . ኢትዮጵያን ከተቆጣጠረ በኋላ ሌ /ኮሎኔል ሣህሌ ደጋጎ ለሰባት ወራት በጦላይ የጦር ማሠልጠኛ ማዕከል ታስሮ እንደነበር ይታወቃል። +የምሥራቹን ወንጌል የማወጅ መብትና ብቃትን ከእግዚአብሔር ዘንድ ይቀበላል +የክሬዲት ካርድ አሰጣጥ[ለማስተካከል | ኮድ አርም] +በ274 ዓክልበ. አርቄሲላዎስ ዋና አስተዳዳሪ ሆነና ተቋሙ ያስተማረው ርዕዮተ አለም «ትምህርታዊ ተጠራጣሪነት» ሆነ። በዚህ ፍልስፍና ዘንድ፣ ፍፁም እውነትን ማወቅ አይቻልም። +InternationalCupid ን መጠቀም ለምን አስፈለገ? +ዘፍጥረት 11፡24-25 ስለ 1 ናኮር በአማርኛ እንደሚለው፣ የናኮር ዕድሜ 109 ዓመት ሲሆን ታራን ወለደ፣ ከዚያም ሴሮሕ 129 ዓመት ኖረ። በሌሎቹ ጥንታዊ ትርጉሞች ግን ቁጥሮቹ ይለያያሉ። በእብራይስጥ ትርጉም በ29 ዓመት ታራን ወለደ፣ ከዚያም 119 ዓመት ኖረ፤ በሳምራዊውም በ79 ዓመት ታራን ወለደ፣ ከዚያም 69 ዓመት ኖረ። በግሪክም በ79 ዓመት ታራን ወለደ፣ ከዚያም 129 ዓመት ኖረ። +ኢትዮ ቴሌኮም ቀድሞ የኢትዮጵያ ቴሌኮሙኒኬሽን ኮርፖሬሽን በኢትዮጵያ ውስጥ ካሉት የመንግስት መስሪያ ቤቶች ከየኢትዮጵያ አየር መንገድ ቀጥሎ ሁለተኛው ግዙፍ መስሪያ ቤት ሲሆን፣ ለሀገሪቱ ዘመናዊ የግንኙነት አውታር በቀዳሚነት አገልግሎት ይሠጣል። ዋና መስሪያቤቱ በዋና ከተማዋ አዲስ አበባ ይገኛል። የተመሠረተው በአዋጅ ቁጥር 131/52 በ1952 እ.ኤ.አ. ነበር። +የደቡብ ሳክሶናውያን ንጉሥ የሆነው ምናልባት 637 ዓ.ም. ነበር። ከዚያ በፊት ሳሰክስ የጎረቤቱ የዌሰክስ ግዛት ሆኖ ነበር። የዌሰክስ ንጉሥ ከንዋልኽ ሚስት የሜርቸ ንጉሥ ፐንዳ እኅት ስትሆን፣ እርስዋን በፈታት ጊዜ ፐንዳ በቊጣው የሳሰክስ ግዛት ከዌሰክስ ይዞ ያንጊዜ እሰልዋልኽን የነጻ ሳሰክስ ንጉሥ እንዳደረገው ይታስባል። +አላህ ከእርሱ የወረውን ይህንን እውነት በሰው ትምህርት ቅጥፈት እንደቀላቀሉት ይናገራል፦ 3:71 የመጸሐፉ ሰዎች ሆይ! *”እዉነቱን በዉሸት ለምን ትቀላቅላላችሁ?”* እውንትም እናንተ የምታወቁ ስትሆኑ ለምን ትደብቃላችሁ? +የሲንጋፖር የሚጣፈጥ አበሳሰል ብዙ አይነት የባህር ምግቦችን እንደ ሠርጠን፣ ኦይስተርና ካላማሪ (ስኩዊድ) ያጠቅልላል። በሕንድ ሠፈሮች የአትክልት ቡፌ በሙዝ ቅጠል ላይ ተስፋፍቶ ይቀርባል። +ሳምራዊው ኦሪት - በ700 ዓክልበ. ግድም አይሁዶች የኦሪት (የሙሴ ፭ መጻሕፍት) ቅጂ ለሳምራውያን አቀረቡ። በዘመናት ሲወረስ ይህ ልማድ ከአኪቫ በፊት የነበረው የሙሴ አጻጻፍ ጠብቋል። ሆኖም እነዚህ ለውጦች በብዛት ጥቃቅን ናቸው። +እ.ኤ.አ ኤፕሪል 1994 እ.አ.አ. ወደ ኪጊሊ አውሮፕላን ማረፊያ አንድ አውሮፕላን በአንድ ሰው በጥይት ተመትቶ ሃርጊማናን እና የብሩንዲው ፕሬዝዳንት ሲፕፔን ናታሚር ተገደሉ ፡፡ ይህ በዋነኛው በትልቁ ቱት አናሳ እና ሁቱ በሚበዛው መካከል ግጭት እንዲፈጠር አድርጓል ፡፡ +ከ «https://am.wikipedia.org/w/index.php?title=አውሮፓ_ህብረት&oldid=373305» የተወሰደ +፴ ፤ ሐዋርያትም ጌታችን እንደአዘዛቸው በዓሉን አከበሩ ዜናውን አስተማሩ። ስለዚህም ሰዎች በኃዘናቸውና በመከራቸው ጊዜ ይጠሩታል። በዚህ መልአክ አማላጅነት ከእግዚአብሔር ዘንድ ጸጋንና ይቅርታን ያገኙ ዘንድ። የመላእክት አለቃ በዚህ የከበረ መልአክ የሩፋኤል ተአምራት ብዙ ነው። እኛም ሁል ጊዜ መታሰቢያውን እናደርግ ዘንድ ይገባናል ። እሱ ስለእኛ ወደ እግዚአብሔር ይማልደናል። አማላጅነቱ ጸሎቱ በረከቱ ከእኛ ጋር ይኑረ ለዘለዓለሙ አሜን። +ዳይሬክት ( ቀጥተኛ) ዲፖዚት ለማስተካከል +ገለ ሃገራት ኣንግሎ-ሳክሶን ፣ ዋላ እኳ ስርዓት SI እንተተቐበላ፣ ሕጂ’ውን ከም ናይ ኣመሪካን እንግሊዝን ዝኣመሰሉ ልምዳውያን ኣሃዱታት ይጥቀማ።ካብ ሓደ ስርዓት ናብ ካልእ ስርዓት ምስግጋር ዘ���ጥም ባህላዊ ጸገም ብመሰረቱ ምስ ታሪኻዊ ሱር ዝተኣሳሰር እዩ። እቲ ኣህጉራዊ ስርዓት መብዛሕትኡ ግዜ ኣብ ትሕዝቶ ሰውራ ፈረንሳ ዝተወልዱ ኣሃዱታት ናይቲ ሜትሪክ ስርዓት ይጥቀም : SI ኣሃዱታት ተመሳሳሊ ኣስማትን ብተግባር ምስ ሜትሪክ ኣሃዱታት ተመሳሳሊ ግብራዊ ስፍሓትን ኣለዎም። እቲ ኣብ ግዜ-ንውሓት-ጅምላ ብዝሒ ዝተመርኮሰ ስርዓት፡ ካብቲ ተመሳሳሊ CGS System ንምፍላይ ኣብ መጀመርታ MKS System ተባሂሉ ይጽዋዕ ነይሩ ፤ ኣሃዱታት መለክዒታቱ ብሓቂ ሜትሮ፡ ኪሎግራምን ካልኣይን ኣብ ክንዲ ሴንቲ ሜተር፡ ግራም፡ ካልኣይ እዩ ነይሩ። +ከ «https://am.wikipedia.org/w/index.php?title=የግብጽ_ሁለተኛ_ማዕከለኛ_ዘመን&oldid=353416» የተወሰደ +የዚህ መዝገበ ዕውቀት ጽሁፍ በ +ቴል ዳን ስቴል[ለማስተካከል | ኮድ አርም] +በተጨማሪ በኡጋሪት የተገኘው ኡጋሪትኛ ድርሰት «የከረት ትውፊት» (ከ1350 ዓክልበ. ያሕል) ስለዚሁ ንጉሥ ኪርታ እንደ ሆነ የሚል አስተሳስብ አለ። በዚህ ትውፊት ዘንደ «ከረት» «በባሕሩ አጠገብ ያለው የሐበር አገር ንጉሥ» ይባላል። ሆኖም ግን የከረት ወራሾች ሁሉ በሕጻንነታቸው አርፈው በጣም አዝኖ ለአምላኩ ኤል ይጮሃል። እንደ ተማከረ፣ በጎረቤቱ በ«ኡዱም» ንጉሥ ፐበለ ላይ ጦርነት አድርጎ የፐበል ለምለም ሴት ልጅ ሐረየ እንደ ሚስቱ እንድትሰጥ ያስገደዋል። ድል ለማድረግ ከረት ለሴት ጣኦት «አጢራት» ሲጸልይ ብዙ ወርቅና ብር ለመቅደሷ ለመስጠት መሃላ ይገባል። በኋላ ልጆቹ አድገው ከረት መሃላውን ስላልጠበቀ ጣኦቷ አጢራት ትቆጣበታለች። በመጨረሻም ከረት በኲሩን «ያጺብ» ስላመጸበት ያጺብን በ«አጋንንት አለቃ ሖሮኑ» ዕጅ ያስገድለዋል። መደምደምያው ያለበት የጽላቱ መጨረሻ ክፍል ተሰብሮ ጠፋ። +የመርነፕታህ ተከታይ 2 ሴቲ 1205 ዓክልበ. ግድም የመዳብ ማዕድንና የአረመኔ ጣኦት መቅደስ በኤዶምያስ አበጀ። ከ1204-1186 ዓክልበ. እስራኤላውያን በገለዓድ ሆነው ለአሞንና ለፍልስጥኤም ሰዎች ተገዙ። የአሞን ንጉሥ ስም አይሰጠም፤ በዚህ ዘመን በግብጽ ላይ ንግሥት ትዎስረት እያለች በአንዱ ፓፒሩስ ሰነድ ዘንድ «የርሱ» ወይም «ሱ» የተባለ አለቃ መላውን ከነዓን ይገዛ ነበር። በዚህም ጊዜ «የባሕር ሕዝቦች» የተባሉት ወገኖች አናቶሊያን እስከ ስሜን ሶርያ ድረስ ወርረው የኬጥያውያን መንግሥት እንዳጠፉ ይታስባል፣ በሦስት ራምሴስ ዘመን በግብጽ ላይ ጥቃት አደረጉ፣ በከነዓንና በፍልስጥኤም ደግሞ እንደ ሰፈሩ ይታስባል። +ለሃጃጅ በፈቃደኝነት እጅህን ሰጥ +አሁን ፔፐርላንድ ደስ የሚል አገር ሳይሆን አበቦቹ እሾህ ሆነዋል፣ ድንጋይ የሆኑት ኗሪዎች ቀለም በሌለው ወና በረሃ ውስጥ አሉ፤ ብሉ ሚኒዝ ያሳዝናቸዋል፣ ሙዚቃም ተከለክሏል። ዘ ቢተልስ ተደብቀው የሳርጀን ፔፐርዝ ባንድ ትርፍ ልብሶችና ሙዚቃ መሣሪያዎች አገኝተው ይወስዷቸዋል፤ እንደ ሳርጀንት ፔፐርዝ ተለብሰው በሙዚቃና በፍቅር ዘፈኖች በኩል ሲታገሉ ብሉ ሚኒዙን አሸነፏቸው፣ ኗሪዎቹም ወደ ስጋ፣ አገሩንም ወደ ብዙ ቀለሞች፣ እሾህም ወደ አበባ አስመለሱ። ኦሪጂናሉን ሳርጀንት ፔፐርስ ባንድና ጄረሚንም አዳኟቸው። +ኪቲም - በተለመደው ይህ የቆጵሮስ ከተማ ኪቲዮን መንስኤ ነው። የአይሁድ መጽሐፍ ዮሲፖን (10ኛው ክፍለ ዘመን) እንዳለው፣ የኪቲም ወገን በጣልያ ሰፍሮ የሮማውያን ዘር ሆነ። +(ይህ ሳይንስ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!) +ከተፈጥሯዊ መስህቦች መካከል በጥልቀታቸውና በስፋታቸው እንዲሁም በልዩ አቀማመጣቸው ማራኪና ውብ ከሆኑት የስምጥ ሽለቆ ሃይቆች መካከል በመጀመሪያ ደረጃ የሚቀመጡት የአባያና የጫሞ ሃይቆች እያንዳንዳቸው ለምግብነት አገልግሎት የሚውሉ ዓሳዎችን ከማስገኘታቸው ባለፈ ���ደራሽና ተመራጭ የቱሪዝም ክልል ናቸው፡፡ ከ514 ካ.ሜትር እስከ 1110 ካ.ሜትር ስፋትና ከ9 ሜትር እስከ 13 ሜትር ጥልቀት አላቸው፡ +በመካከለኛው መንግሥት 12ኛው ሥርወ መንግሥት መጨረሻ ንግሥት በሶበክነፈሩ ዘመን በ1821 ዓክልበ. ግድም በስሜን ግብጽ የተገኙት ሴማዊ ነጋዴዎች በራሳቸው ፈርዖን ሥር እንዲሆኑ ፈቀደች። ይህም 14ኛው ሥርወ መንግሥት ይባላል። የሚከተለው ግብጻዊ ንጉሥ ጤቤስን እንጂ መላውን ግብጽ ስላልገዛ 13ኛው ሥርወ መንግሥት ተብሎ ይታወቃል። ከዚሁ ሥርወ መንግሥት አንዱ ፈርዖን ኡሰርካሬ ኸንጀር (1774-66 ዓክልበ.) እራሱ ሴማዊ ስም (ኸንጀር = እሪያ፣ በግዕዝ ሕንዚር) እንዳለው ይታስባል። በ3 ሶበክሆተፕ ዘመን (1741 ዓክልበ.) የሴማውያን መንግሥት እንደ ተሠረዘ፣ ባርዮችም እንደ ሆኑ ይመስላል። +ቴል ዳን ስቴል +ሉቃስ በሐዋርያት ስራ 20:28 በገዛ ደሙ የዋጃትን የእግዚአብሔርን ቤተ ክርስቲያን ሲል እዚህ ላይ መርዳት ያለብን መለኮት በራሱ ደም የለውም ። ነገር ግን የመለኮት ተፈጥሮ እና የስው ተፈጥሮ ውህደትን ለማመልከት ያንዱን ባህርይ በሌላው ስም መጥቀስ ተችሏል ። +የጣልያን ተወዳጅ እስፖርት የእግር ኮስ ጨዋታ soccer,ነው ብሄራዊ ቡድኑም ሰሚያዊዎቹ(nicknamed Gli Azzurri – "the Blues") በመባል ይታወቃሉ፤ ከፍተኛው የእግርኮስ የጨዋታ ፕሮግራም ሴሪአ ከ አውሮፓ በተመራጭነት 4ኛ ነው፡፡ የፊፋና ዋንጫ አራት ጊዜ በማንሳት ጀርመን እና ብራዚልንም ትከተላለች (1934, 1938, 1982, and 2006). ሮቤርቶ ባጂዮ ከጣልያን ነው: [roˈbɛrtoˈbaddʒo] ,  ::https://upload.wikimedia.org/wikipedia/commons/thumb/2/21/Italia82.JPG/360px-Italia82.JPG +ሊግ 1 ፣ መለጠፊያ:Efn-ua በይፋ ሊግ 1 ኡበር ይበላል ተብሎ የሚታወቀው በስፖንሰርሺፕ ምክንያት [1] ለወንዶች ማህበር የእግር ኳስ ክለቦች የፈረንሳይ ፕሮፌሽናል ሊግ ነው። የፈረንሳይ እግር ኳስ ሊግ ስርዓት የበላይ እንደመሆኑ መጠን የሀገሪቱ ቀዳሚ የእግር ኳስ ውድድር ነው። በሊግ ደ እግር ኳስ ፕሮፌሽናል የሚተዳደረው ሊግ 1 በ18 ክለቦች (ከ2023-24 የውድድር ዘመን ጀምሮ) የሚወዳደር ሲሆን ከ ሊግ 2 እና ወደ ሊግ 2 በማውረድ እና በማውረድ ስርዓት ላይ ይሰራል። +አሙናም ንጉሥ ሆነ። አማልክት ስለ ዚዳንታ ስለ አባቱ ደም ቂም ፈለጉ፣ በእጁም እሱ፣ ወይም እኅሉ፣ ወይም ወይን ጠጁ፣ ወይም በሬ ወይም በግ እንዳይበለጸጉ አደረጉ። +አለቃ ኪዳነወልድ በተለያየ ዘይቤ ያቀርቧቸው የነበሩት ግጥሞች ለትውልድ ታላቅ ጥቅም ይሰጣሉ ተብለው የሚገመቱ ናቸው ። እንዲያውም ኢትዮጵያ በምሥራቅ አፍሪቃ የብዙ ሺሕ ዘመናት ነጻ አገር ባለፊደልና ባለቋንቋ የሆነች እሷ ብቻ ስለሆነች ትውልድ ያገሩን ትምህርት በመጀመሪያ እንዲማር ያካሂዱት የነበረው ቅስቀሳ በቀላሉ የሚታይ አይደለም ። በዓለም ስማቸው የገነነ የሥነ ጥበብ፣ የኪነ ጥበብ ፣ የጽሑፍ ባለአጉዛዎች የሚደነቁባቸው በራሳቸው ቋንቋ ጽፈው ለዓለም የአቀረቧቸው ሥራዎች ናቸው ይላሉ ።[1] +እ.ኤ.አ. በ1939 መጀመሪያ ላይ ጎርደንስቶዩንን ከለቀቀ በኋላ ፣ ፊሊፕ በሮያል ባህር ኃይል ኮሌጅ ዳርትማውዝ የካዴትነት ትምህርቱን አጠናቀቀ ፣ ከዚያም ወደ ግሪክ ተመልሶ ከእናቱ ጋር በ 1939 አጋማሽ ላይ ለአንድ ወር ያህል በአቴንስ ኖረ ። በግሪኩ ንጉስ ጆርጅ II (የመጀመሪያው የአጎቱ ልጅ) ትእዛዝ በመስከረም ወር ወደ ብሪታንያ ተመልሶ ለሮያል ባህር ኃይል ስልጠና ቀጠለ። በኮርስ ምርጥ ካዴት ሆኖ በሚቀጥለው አመት ከዳርትማውዝ ተመርቋል። በሁለተኛው የዓለም ጦርነት ወቅት፣ በእንግሊዝ ጦር ውስጥ ማገልገሉን ቀጠለ፣ ሁለቱ አማቹ፣ የሄሴው ልዑል ክሪስቶፍ እና በርትሆልድ፣ የባደን ማርግሬብ፣ በጀርመን ተቃራኒ ወገን ተዋጉ። ፊሊፕ በጃንዋሪ 1940 የመሃል አዛዥ ሆኖ ተሾመ። በህንድ ውቅያኖስ ውስጥ ያሉትን የአውስትራሊያ ኤክስፕዲሽን ሃይል ኮንቮይዎችን በመጠበቅ፣ በኤችኤምኤስ ኬንት፣ በኤችኤምኤስ ሽሮፕሻየር እና በብሪቲሽ ሴሎን ላይ ለአራት ወራት ያህል በውጊያ መርከብ ኤችኤምኤስ ራሚሊዎች ላይ አሳልፏል። በጥቅምት 1940 በጣሊያን ግሪክን ከወረረ በኋላ ከህንድ ውቅያኖስ ወደ ጦርነቱ መርከብ ኤችኤምኤስ ቫሊያንት በሜዲትራኒያን ባህር መርከብ ተዛወረ። እ.ኤ.አ. ከሌሎች ተሳትፎዎች መካከል፣ በቀርጤስ ጦርነት ውስጥ የተሳተፈ ሲሆን በኬፕ ማታፓን ጦርነት ወቅት ለአገልግሎቱ በተላከው መልእክት ተጠቅሷል፣ በዚህ ጊዜ የጦር መርከብ መፈለጊያ መብራቶችን ይቆጣጠር ነበር። የግሪክ ጦርነት መስቀልም ተሸልሟል። ሰኔ 1942 በብሪታንያ ምስራቃዊ የባህር ጠረፍ ላይ በኮንቮይ አጃቢ ተግባራት ላይ ለተሳተፈው አጥፊው ኤች ኤም ኤስ ዋላስ ተሾመ ፣ እንዲሁም የሲሲሊ ህብረት ወረራ የሌተናነት እድገት በጁላይ 16 1942 ተከተለ። በዚሁ አመት በጥቅምት ወር በሮያል ባህር ሃይል ውስጥ ከታናሽ የመጀመሪያ ሌተናንት አንዱ የሆነው 21 አመቱ የኤችኤምኤስ ዋላስ የመጀመሪያ ምክትል አለቃ ሆነ። በሲሲሊ ወረራ ወቅት፣ በጁላይ 1943፣ የዋላስ ሁለተኛ አዛዥ ሆኖ፣ መርከቧን ከምሽት የቦምብ ጥቃት አዳነ። ቦምብ አጥፊዎችን በተሳካ ሁኔታ እንዲዘናጉ በማድረግ መርከቧ ሳታውቀው እንድትንሸራተት የሚያስችለውን የጭስ ተንሳፋፊ ቦይ ለመክፈት እቅድ ነድፎ ነበር። እ.ኤ.አ. በ 1944 ፣ ወደ አዲሱ አጥፊ ኤችኤምኤስ ዌልፕ ተዛወረ ፣ እዚያም በ 27 ኛው አጥፊ ፍሎቲላ ውስጥ ከብሪቲሽ ፓሲፊክ መርከቦች ጋር አገልግሎት ተመለከተ ። የጃፓን እጅ የመስጠት መሳሪያ ሲፈረም በቶኪዮ ቤይ ተገኝቶ ነበር። ፊሊፕ በጃንዋሪ 1946 በWhelp ወደ ዩናይትድ ኪንግደም ተመለሰ እና በ ኤችኤምኤስ ሮያል አርተር ፣ በኮርሻም ፣ ዊልትሻየር የፔቲ መኮንኖች ትምህርት ቤት አስተማሪ ሆኖ ተለጠፈ። +Medre Genet Arba Minch ምድረ ገነት አርባምንጭ ምድረ ገነት አርባ ምንጭ ፌስ ቡክ የጋሞ ጐፋ ዞን ባህል … የተፈጥሮ ሐብት ስፖርት … ለዞኑ እድገት የሰሩ ግለሰቦች ይመሰገኑበታል … ሙዚቃ … የጉዞ ማስታወሻ … ጥያቄ ና መልስ አዝናኝና አስተማሪ ጹሑፎች ቪድዮ ይቀርቡበታል እርሶም ምድረ ገነት አርባ ምንጭ 2 ወይም ጋሞ ጐፋ አርባ ምንጭ ፌስቡክን ላይክ እና ሼር ያድርጉ To connect with Please Visit / Like our page. LIKE, TAG & SHARE for inspiring us., sign up for Facebook todayhttps://www.facebook.com/doctor484dx?ref=hl +የቻይና ጪንግ መንግሥት ከ1636 ዓም ጀምሮ በማንቹ ብሔር ከባድ ገዥነት ሥር ሆኖ ነበር። ሆኖም ማንቹዎቹ ከቻይና ብሔሮች በሕዝብ ብዛት ጥቂቶች ነበሩ። ከዚህም በላይ ከ1636 ጀምሮ ለቻይናዊ ወንድ ሁሉ ጉንጉን (የቻይና) ጽጉር ይገደድ ነበር። +ይህን የኩኪ መግለጫ በየጊዜው እናስተካክለው ይሆናል። ለምሳሌ በምንጠቀምባቸው ኩኪዎች ላይ ወይም በሌሎች የሥራ, ህጋዊ ወይም አስተዳደራዊ ምክንያቶች ላይ የሚደረጉ ለውጦችን ለማንጸባረቅ ነው። እባክዎ ስለ ኩኪዎች እና ተዛማጅ ቴክኖሎጂዎች ያለንን ግንዛቤ ለማትረፍ ይህንን የኩኪ መግለጫ አዘውትረህ ይጎብኙ. +ይህ ገጽ መጨረሻ የተቀየረው እ.ኣ.አ በ15:09፣ 25 ኦክቶበር 2016 ዓ.ም. ነበር። +ያለ ኦሮሚያ ኢትዮጵያ እንደምታስነክስ የኢትዮጵያ ሙግዚቶች እንደሚያውቁ አውቃለሁ። ለዚህ ነው ባንደኛ ደረጃ የኢትዮጵያን አደራ የአሮሞ ሕዝብ መውሰድ አለበት ያልኩኝ! ካንድ ሰው ሁለት ሰው ይሻላል። ፍቅር ካለ ሁለት ሰዎች በመዋደድ በትዳር አንድ በመሆን ቤተሰብ ይመሰርታሉ። ፍቅር በመሃከላቸው ካለ ልጆችና ንብረት ባንድ ላይ ያፈራሉ። መዋደድና መግባባት ካልቻሉና ከተካሰሱ ግን ፍርድ ቤት በህግ ይለያቸኋል። መለየት የጥላቻ ምልክት ነው! እንኳን ለሰው ልጅ ቀርቶ ��እንስሳት ፍቅርን ከሰጠነው ጥሎን አይሄድም። ኦሮሞ ኢትዮጵያን እንደወደዳት ያይል ኢትዮጵያ ኦሮሞን ከወደደችሁ ኦሮሞና ኢትዮጵያ ከቶ አይለያዩም! ስለዚህ ፍቅርን እንስበክ! ፍቅር ካለ ሁሉ አለ። ፍቅር ሁሌም አሸናፊ ነው። +“ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር” በማለትም ይጨፍራሉ ነገር ግን 80 ብሄር-ብሔረሰቦቿን ያላካተተች ኢትዮጵያ እንኳን ለዘለዓለም መኖር ቀርቶ ለ50 ዓመታት መኖር አትችልም። ኢትዮጵያ የ80 ብሄር ብሔረሰቦች ስብጥር ናት እንጂ የአንድና የሁለት ብሄር ባህል፣ ሃይማኖት፣ ቋንቋ፣ እሴት፣ ወዘተ አይደለችም። +ይህ ገጽ መጨረሻ የተቀየረው እ.ኣ.አ በ00:41፣ 2 ኖቬምበር 2022 ዓ.ም. ነበር። +ከዚያው ለጊዜው የ13ኛው ሥርወ መንግሥት ፈርዖኖች መላውን ግብጽ እንደ ገዙ ይመስላል። ከመርነፈሬ አይ ዘመን በኋላ (1661 ዓክልበ.) ግን የግብጽ ኃይል እንደገና ደክሞ የአሞራውያን ሂክሶስ ወገን ወይም 15ኛው ሥርወ መንግስት ያንጊዜ ከከነዓን ወረሩ። የመርነፈሬ አይ ተከታዮች ከጤቤስ ሩቅ አልገዙም ነበር። በ1646 ዓክልበ. ወድቆ እሱም በ16ኛው ሥርወ መንግሥት በጠቤስና ተጨማሪ አቢዶስ መንግሥት ተተካ። +እንደ ወጋችንና ባህላችንም አባት የአባትነት ቦታ ፍቅርና ክብር ማግኝት ያስፈልጋል፣ ካልሆኔ ባሳደገው ልጆቹ ይፀፀትና ይረገማል። የአባት እርግማን ከዘር ወደ ዘር ይተላለፋል፣ የእናት ደግሞ ህይወትን ያቀጥፋል። ስለዚህ መሠረታዊና ወቅታዊ የኦሮሞ ጥያቄ በቄኤዬ ላይ (ባገሬ) መሬቴ፣ቋንቋዬ፣ ባህሌ፣ንብረቴ፣እምነቴ፣መብቴ ወዘተ ይከበርልኝ ነው። በኢትዮጵያ ውስጥ በቁመቴ ልክ ልብስ ይሰፋልኝ ነው ዋንኛው ያሁኑ የኦሮሞ ጥያቄ... የኦሮሞ ሕዝብ ለራሱ በቻ ሳይሆን ለተጭቋኝ ህዝቦችም ጭምር ነው እየታገለ ያለው። የኦሮሞ ጥያቄ የኢትዮጵያ ጥያቄ ነው! ሌሎች ተጨቋኝ ብሄሮችም ኢትዮጵያን ማዳን ከፈለጉ የኦሮሞን ህዝብ ትግል በጥርጣሬ ዓይን ከማዬትና ዝም ብሎ ከመቀመጥ ይልቅ ወደ ትግሉ በመቀላቀል የትግሉን አካል መሆን ይጠበቅባቸኋል። +ከ «https://am.wikipedia.org/w/index.php?title=ቱሩካውያን&oldid=347873» የተወሰደ +^ "Uber Eats nouveau partenaire-titre de la Ligue 1" (በfr). L'Equipe (12 June 2019). "Uber Eats nouveau partenaire-titre de la Ligue 1". L'Equipe (in French). 12 June 2019. Archived from the original on 3 August 2020. Retrieved 20 June 2020. +መንግሥት በአንድ አገር ወይም ተቋም ውስጥ ሕጎችን ለማውጣትና ለማስፈጸም ስልጣን ያለው አካል ነው። መንግሥት አንድ ሃገር ወይም ማህበረሰብ የሚስተዳደርበት ሥርዓትና ለዚህም ሲባል የተቋቋመ ኃይል ያለው አካል ነው ፡፡ ይህም ህግ አውጪውን፣ ህግ አስፈጻሚውን እና ህግ ተርጓሚውን ማለትም የዳኝነት አካላትን የያዘ ነው፡፡ +በሱመራዊ ነገሥታት ዝርዝር ዘንድ፣ የአክሻክ ነገሥታት ለጊዜው የመላ ሱመር ላዕላይነት ያዙ። ከነኚህ ነገሥታት የአንዱ ብቻ ስም እርሱም ፑዙር-ኒራሕ ከሌላ ምንጭ ይታወቃል። በአንድ ዜና መዋዕል ዘንድ፣ በዚህ ፑዚር-ኒራሕ ዘመነ መንግሥት፣ ወታደሮቹ የዐሣ መሥዋዕት ከቤተ መቅደስ ስለ ከለከሉ፣ የማርዱክ ቄሳውንት ዘውዱን ከፑዚር-ኒራሕ ቃሙና ከኪሽ ለሆነችው ለአንዲት ባለ ቡና ቤት ኩግ-ባው ሰጥተውት እርስዋ የሱመር ንግሥት ሆነች፤ ላዕላይነቱም ያንጊዜ ከአክሻክ ወደ ኪሽ ተመለሰ። +^ ሀ ለ ሐ መ ሠ ረ ሰ ሸ ቀ በ ተ ቸ ኀ ነ ኘ አ ከ ኸ +፳፩ ፤ ገብርኤልም ሁለተኛ የመላእክት አለቃ ነው። ይኸውም አምላክ ሰው ሆነ (አምላክ ወሰብ) እየተባለ ይጠራል ። የጌታችን የኢየሱስ ክርስቶስን መወለድ ለእመቤታችን ለቅድስት ድንግል ማርያም ይነግራት ዘንድ የተላከ ነው ። +ይህ ገጽ መጨረሻ የተቀየረው እ.ኣ.አ በ15:34፣ 5 ሜይ 2023 ዓ.ም. ነበር። +በኤብላ ከተማ በሶርያ በተገኘ የሸክላ ጽላት ላይ አንድ ዲፕሎማቲካዊ መልእክት ከኤብላ ንጉስ ��ርካብ-ዳሙ (2110 ዓክልበ. ግ.) ወደ ሐማዚ ንጉስ ዚዚ ከብዙ ዕንጨት ጋር ተላከ። እንደ ወንድም ሆኖ ሰላምታ ሰጥቶ በምላሽ ወታድር እንዲልክለት ይጠይቀዋል። +ባንደኛ ደረጃ ኢትዮጵያን ልያጥፋትም ሆነ ልያኖራት የሚችለው የኦሮሞ ህዝብ ነው። የኦሮሞ ሕዝብ የኩሽ (የኢትዮጵያ) አባት ስለሆነ የኢትዮጵያን አደራ በቀዳሚነት መውሰድ ያለበት እሱ ነው! ኢትዮጵያን ኢትዮጵያ ካሰኙት ብሄሮች ውስጥ የኦሮሞ ሕዝብ በሁሉም መስኮች የአንበሳ ድርሻ አለው። አሮሚያ ማንም ኢትዮጵያዊ በሰላም የሚኖርባትና ሰርቶ የሚለውጥባት ሀገር ናት። ለፖለቲካ ፊጆታ ሲባል እንደሚባለው፣ የኦሮሞ ህዝብ ጠባብና ጎሴኛ ብሆንማ ኦሮሚያ ‘የኢትዮጵያ አውሮፓ ወይንም የኢትዮጵያ አሜሪካ’ አትሆንም ነበረ። አሁን ከደረሱበት ስልጣኔያቸው ምክንያት በአውሮፓና በአሜሪካ፣ የሰው ልጅ ሰው በመሆኑ ብቻ ይከበራል። የኦሮሞ ሕዝብ ደግም በአውሮፓውያንና በአሜሪካውያን በፊት የዲሞክራሲ መሠረት የሆነውን የገዳ ሥርዓት ያለውና በገዳ ይተዳደር የነበረ አሁንም የገዳ ስርዓት ያለው ሕዝብ ነው። የኦሮሞ ድሞክራሲ(ገዳ ሥረዓት) ከግሪክ ድሞክራሲም እንደምቀድም ተመስክሮለታል። የከግሪኮቹ ድሞክራሲ ባሪያና ሴቶችን አያሳትፊም ነበር። በኦሮሞ ድሞክራሲ(በገዳ ሥረዓት) ግን ባሪያ የሚባል ነገር የለም፣ ሰው ሁሉ እኩል ነው። +ይህ ገጽ መጨረሻ የተቀየረው እ.ኣ.አ በ16:44፣ 10 ጁላይ 2021 ዓ.ም. ነበር። +^ ሀ ለ ሐ መ ሠ ረ ሰ ሸ ቀ በ ተ ቸ ኀ ነ ኘ አ ከ ኸ "Rabies Fact Sheet N°99". World Health Organization (July 2013). በ28 February 2014 የተወሰደ. +ጽሑፉ እራሱ በእሽቢ-ኤራ ዘመን ስለ ተቀረጸ ከዚያ በኋላ መረጃ የለውም። +ይህ ገጽ መጨረሻ የተቀየረው እ.ኣ.አ በ22:42፣ 7 ሴፕቴምበር 2013 ዓ.ም. ነበር። +ውሳኔውን የሚያስፈጽም ራሱን የቻለ አካል የሚቋቋም ሲኾን፣ ይኸው አካል ተግባሩን ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የልማት እና ክርስቲያናዊ ተራድኦ ኮሚሽን ጋራ በመተባበር እንደሚፈጽም ተጠቅሷል፡፡ የስደተኞች እና ተመላሾች ጉዳይን በመምሪያ ደረጃ አቋቁሞ በቀጥተኛ እና በተዘዋዋሪ መንገድ ተጠቃሚ ለማድረግ የሚሠራው ኮሚሽኑ፣ ቀደም ሲል የገንዘብ አስተዋፅኦ የሚሰበሰብበት አካውንት በመክፈት ገባሬ ሠናይ አካላትን ማነጋገር መጀመሩ ተገልጧል፡፡ +የሶቪየት ኅብረት ሥሮቿ በ1917 የጥቅምት አብዮት የመሠረቱት በቭላድሚር ሌኒን የሚመራው ቦልሼቪኮች ቀደም ሲል የሩስያን ኢምፓየር የሮማኖቭን ቤት የተካውን ጊዜያዊ መንግሥት ገልብጠው ነበር። የሩስያ ሶቪየት ሬፐብሊክ ሪፐብሊክን መስርተዋል, በአለም የመጀመሪያው በህገ-መንግስታዊ ዋስትና ያለው የሶሻሊስት መንግስት ነው.[r] ውጥረቱ ተባብሶ በቦልሼቪክ ቀይ ጦር እና በቀድሞው ኢምፓየር ውስጥ ባሉ በርካታ ፀረ-ቦልሼቪክ ኃይሎች መካከል ወደ እርስ በርስ ጦርነት ተለወጠ፣ ከእነዚህም መካከል ትልቁ ክፍል ነጭ ዘበኛ ነበር። የነጩ ጠባቂው በቦልሼቪኮች እና በተጠረጠሩ ሰራተኞች እና ገበሬዎች ቦልሼቪኮች ላይ ነጭ ሽብር በመባል የሚታወቀውን የጸረ-ኮሚኒስት ጭቆና ላይ ተሰማርቷል። የቀይ ጦር አስፋፍቶ የአካባቢውን ቦልሼቪኮች ሥልጣን እንዲይዙ፣ ሶቪዬቶችን በማቋቋም፣ የፖለቲካ ተቃዋሚዎቻቸውን እና ዓመፀኛ ገበሬዎችን በቀይ ሽብር ጨቋኙ። እ.ኤ.አ. በ 1922 የኃይል ሚዛኑ ተቀይሯል እና ቦልሼቪኮች በድል ወጡ ፣ የሩሲያ ፣ ትራንስካውካሲያን ፣ ዩክሬን እና ባይሎሩሺያን ሪፐብሊኮችን በማዋሃድ ሶቪየት ህብረትን አቋቋሙ ። የእርስ በርስ ጦርነቱ ሲያበቃ የሌኒን መንግስት የነጻ ገበያ እና የግል ንብረት በከፊል እንዲመለስ ያደረገውን አዲስ የኢኮኖሚ ፖሊሲ አስተዋወቀ። ይህም የኢኮኖሚ ማገገሚያ ወቅት አስከትሏ���. +ሙሉው የግለሰብ ነጻነት "ሁሉ በሁሉ ላይ" ጦር እንዲያነሳ ሊያደርግ ይችላል። ይህ ግን በዞራስተር አይን ምንም አይደለም ምክንያቱም ሁሉም ህይወት ያለው ነገር "ኃይልን ይፈቅዳል"፡ ሁሉም ህይወት ያለው ነገር እራሱን ያረጋግጣል፣ ለመኖሩም ምልክት ትግል ያካሂዳል። ሄራክሊተስ እንደጻፈ "ጦርነት የሁሉ ነገር አባት ነው"፣ በዞራስቱራ አስተያየት ያለፍልሚያ ምንም ጥቅም ያለው ነገር አይመጣም። ዞራስተር ለጓደኞቹ የሚመክረውም "በአደጋ ኑር!" እያለ ነበር። ፍቅረኛሞች እንኳ ሳይቀሩ ችግር ሊገጥም እንዲችል መረዳት አለባቸው፣ በፍቅር መጎዳት የሚፈራ ወይም ቂም የሚያሲይዝ ሳይሆን እራስን ለማሳደግና አዳዲስ ነገሮችን ለመረዳት የሚያገልግል ዕድል ነው። ጦርነት ተቀባይነት ያለው መሳሪያ ብቻ ሳይሆን ተቀባይነት ያለው ግብም ነው። +ከ «https://am.wikipedia.org/w/index.php?title=ኒው_ዮርክ_ከተማ&oldid=376049» የተወሰደ +^ "Carlos Ruiz". MLSsoccer.com. "Carlos Ruiz". +የኔፕልስ ታሪካዊ ከተማ ማዕከል በአውሮፓ ውስጥ ትልቁ እና በዩኔስኮ የዓለም ቅርስነት ተመዝግቧል። የ Caserta ቤተ መንግስት እና የሮማውያን የፖምፔ እና የሄርኩላነም ፍርስራሾችን ጨምሮ በርካታ ባህላዊ እና ታሪካዊ ጉልህ ስፍራዎች በአቅራቢያ አሉ። ኔፕልስ እንደ ፖሲሊፖ፣ ፍሌግራያን ሜዳዎች፣ ኒሲዳ እና ቬሱቪየስ ባሉ የተፈጥሮ ውበቶቿም ትታወቃለች። የናፖሊታን ምግብ ከፒዛ ጋር ባለው ግንኙነት ይታወቃል፣ እሱም ከከተማው የመነጨው፣ እንዲሁም ሌሎች በርካታ የሀገር ውስጥ ምግቦች። በኔፕልስ አካባቢ ያሉ ምግብ ቤቶች ከየትኛውም የጣሊያን ግዛት ከሚሼሊን መመሪያ ብዙ ኮከቦችን አግኝተዋል። የኔፕልስ ሴንትሮ ዲሬዝዮናሌ እ.ኤ.አ. በ 1994 የተገነባው በጣሊያን ውስጥ የመጀመሪያው ሰማይ ጠቀስ ፎቆች ስብስብ ሆኖ እስከ 2009 ድረስ በጣሊያን ውስጥ ብቸኛው ቡድን ሆኖ ቆይቷል ። በኔፕልስ ውስጥ በጣም ታዋቂው የስፖርት ቡድን የሴሪ አ እግር ኳስ ክለብ ኤስ.ሲ. ናፖሊ, የሁለት ጊዜ የጣሊያን ሻምፒዮና ከከተማው በስተምዕራብ በሚገኘው በስታዲዮ ዲዬጎ አርማንዶ ማራዶና የሚጫወተው በፉዮሪግሮታ ሩብ ውስጥ። +መለስ ዜናዊ ከአጼ ኃይለ ስላሴ ሽልማት እንደተቀበለ (1964 ዓ.ም.) +አፈወርቅ በኢጣሊያ ሳሉ ለኢትዮጵያ ዘመናዊ ሥነ ጽሁፍ ዕድገት የበኩር ልጅ ሊያሰኙዋቸው የቻሉትን የአማርኛ መጻሕፍት የጻፉ ሲሆን እንደገና ወደሀገራቸው በ1922 ዓ.ም. እስከተመለሱ ድረስ፥ በግእዝ፥ በአማርኛ፥ በኢጣሊያንኛ እና በፈረንሳይኛ ቋንቋዎች የመማሪያ መጻሕፍት፥ የታሪክ እና የፈጠራ ልቦለድ መጻሕፍትን አሳትመዋል። +(ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!) +በመጽሐፉ ዘንድ፣ የኤላም ንጉሥ አለቃቸው ቢመስልም፣ የአምራፌል ስም ከሁሉ መጀመርያ (14:1) የተጠቀሰበት ምክንያት አይታወቅም። እስከሚታወቅ ድረስ፣ ከሱመር ነገሥታት ሁሉ በዮርዳኖስ ወንዝ አቅራቢያ የዘመተ ንጉሥ ከሉጋል-አኔ-ሙንዱ በስተቀር አንዳችም አልነበረም። የዚሁ ሉጋል-አኔ-ሙንዱ መንግሥት (2152-2107 ዓክልበ. ግድም) ከነዓንን፣ ሶርያንና ኤላምንም እንደ ጠቀለለ በአንድ ሰነድ ላይ ተቀረጸ። +✍አብደላህ ረዲየላሁ ዐንሁ ልብ የሚያጠነክረዉን የእናቱን ምክር እ ንደሰማ የሚከተለዉን እየተናገረ ፊ ቱ አንፀባረቀ። +ኣው-ባዲር፣ አው-ባድር፣ አባዲር፦ (ዑመር አርሪዳ) (በግምት ወደ ፲፫ ኛው ክ/ዘ)፦ በ ፲፫ ኛው ክ/ዘመን ውስጥ የተፃፈውና ስለ ሐረር ጥንታዊ አፈታሪካዊ ታሪክ የሚዘክረው 'ፋዝ መዲናት ሐረር' የተባለው ያልታተመ መጽሐፍ እንደሚገልጸው አባድር (ዑመር አርሪዳ) እጅግ ከተከበሩት የሐረር ሼኽዎች ውስጥ አንዱና ዋንኛው ናቸው። በዚሁ መጽሓፍ አገላለጽ መሠረት፡ አባድር ከሌሎች በርካታ ሼኾች ጋር በመሆን ከሂጃዝ በ፮፻፩፪ ሂጅሪያ (1216 እ.ኤ.አ) ተነስተው ሐረር ከገቡ በኋላ በአካባቢው የጎሣ እና ኃይማኖት መሪዎች ተመርጠው ዒማም ሆኑ። +ሐረር ከአዲስ አበባ ደቡብ ምስራቅ በአምስት መቶ ኪሎሜትር ርቀት ላይ የምትገኝ የምስራቅ ኢትዮጵያ ከተማ ናት። በዘመኑ የአስተዳደር መዋቅር የሃረሪ ክልል ዋና ከተማ ናት። በ1,885 ሜትር ከፍታ ላይ፣ የወይና ደጋ የአይር ጠባይ በተላበሰ ቦታ ላይ አርፋለች። በምድር መጋጠሚያ ውቅር 9°19′ ሰሜን ኬክሮስ እና 42°07′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ናት። በ1987 ዓመተ ምህረቱ የህዝብ ቆጠራ መሰረት ሐረር 76,378 ሕዝብ ይኖርባታል። ሐረር ለዘመናት ከፍተኛ የንግድ ማዕከል ሆና ስትኖር ከመሃል አገር፣ ከአፍሪካ ቀንድ እና ከአረብ አገራት ጋር በንግድ መንገዶች ስትገናኝ ከቀሪው አለም ጋር ደግሞ በቀይ ባህር ወደቦች አማካኝነት ትገናኝ ነበር። የሐረር ጀጎል ግንብ ከ1998 ጀምሮ በዩኔስኮ የዓለም ቅርስ ዝርዝር ውስጥ ይገኛል። በእስልምና ሃይማኖት "4ኛዋ የተቀደሰች ቦታ" ተብላም ስትታወቅ 82 መስጊዶች፤ አንዳንዶቹ ከ10ኛው ክፍለ ዘመን ጀምሮ የነበሩ፤ እንዲሁም 102 የቀብር ቦታዎች አሉዋት። ዋግነር፣ ዘ ዲክሽነሪ ኦፍ ኢትዮጵያን ባዮግራፊ፣ ገጽ 1፣ ቮልዩም 1፣ በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ የኢትዮጵያ ጥናት ኢንስቲትዩት፣ አዲስ አበባ፣ ኢትዮጵያ።27 መድሃኒያለምና ሙስሊሟ ሀረር እኛ እርስበእርስ ስንናከስ ወይናደጋማዋ ሐረር እርስ በእርሱ ከሚበላላው ጅብ ጋር ሳይቀር ተግባብቶ የሚኖርባት ከተማ ናት፡፡ +የእንግሊዝ ሰዎች +እ.ኤ.አ. በ 2001 ንግስት ከሞቱ በኋላ ወደ ሮክ ኤንድ ሮል ኦፍ ዝና ገብተዋል እና አራቱም ባንድ አባላት እ.ኤ.አ. በ 2003 ወደ ዘፈን ጸሐፊዎች አዳራሽ ገብተዋል ። የእነሱ የሮክ አዳራሽ ዝና ጥቅስ እንዲህ ይላል ፣ “በግላም ሮክ ወርቃማ ዘመን እና የ70 ዎቹ ዓለት ቅርንጫፍን የሚገልጹ እጅግ በጣም የተዋቡ የቲያትር ትርኢቶች ምንም ቡድን በፅንሰ-ሀሳብም ሆነ በአፈፃፀም ወደ ንግሥቲቱ አልቀረበም። ቡድኑ እ.ኤ.አ. በ 2004 በዩናይትድ ኪንግደም የሙዚቃ አዳራሽ ከተመረቁት መካከል አንዱ ነበር ። ሜርኩሪ እ.ኤ.አ. በ 1992 ለብሪቲሽ ሙዚቃ የላቀ አስተዋፅዖ ላበረከተው የብሪቲሽ ሽልማት በግል ተሸልሟል። ከብሪቲሽ የዘፈን ጸሐፊዎች አካዳሚ የላቀ የዘፈን ስብስብ የአይቮር ኖቬሎ ሽልማት አግኝተዋል። በ 2005 አቀናባሪዎች እና ደራሲያን እና በ 2018 የግራሚ የህይወት ዘመን ሽልማት ተሰጥቷቸዋል። +እ.ኤ.አ. በ 2002 የዩሮ የባንክ ኖቶች እና ሳንቲሞች በ 12 አባል አገራት ውስጥ ብሄራዊ ገንዘቦችን ተክተዋል። ከዚያን ጊዜ ጀምሮ የዩሮ ዞን 19 ​​አገሮችን ያጠቃልላል። የዩሮ ምንዛሪ በዓለም ላይ ሁለተኛው ትልቅ የመጠባበቂያ ገንዘብ ሆነ። እ.ኤ.አ. በ 2004 የአውሮፓ ህብረት እስከዛሬ ድረስ ትልቁን እድገት አሳይቷል ፣ ቆጵሮስ ፣ ቼክ ሪፖብሊክ ፣ ኢስቶኒያ ፣ ሃንጋሪ ፣ ላቲቪያ ፣ ሊቱዌኒያ ፣ ማልታ ፣ ፖላንድ ፣ ስሎቫኪያ እና ስሎቬንያ ህብረቱን ሲቀላቀሉ +በአጠቃላይ መልኩ፣ በክሬዲት የተከፈለን ወጪ በየወሩ በሚላክ የክሬዲት ቢል አማካይነት መክፈል ደንበኞች ዕዳ ውስጥ እንዳይገቡ ይረዳል። ክሬዲት ሰጪ ተቋማት በየወሩ በሚልኩት ቢል ላይ የሚያስቀምጡት አንስተኛ ክፍያ አለ። ይህ ክፍያ ለወጭ ከተከፈለው ገንዘብ ያንሳል። ይህን አንስተኛ ክፍያ መክፍል ይቻላል፣ ሆኖም አበዳሪ ተቋማት ባልተከፈለው እዳ ላይ ከፍተኛ ወለድ ይጭናሉ። የወለዱ መጠን በአበዳሪው ተቋም ፍላጎት ሊቀየር ይችላል፤ ስለሆነም በተቻለ መጠን የየወሩን ዕዳ መክፈል በጣም ጠቃሚ ነው። +እ.ኤ.አ. ነሐሴ 23 ቀን 1939 ፀረ ፋሺስት ከምዕራቡ ዓለም ኃይሎች ጋር ፀረ-ፋሺስት ጥምረት ለመመሥረት ያልተሳካ ���ከራ ካደረጉ በኋላ ፣ ሶቪየቶች ከናዚ ጀርመን ጋር ጠብ የለሽ ስምምነት ተፈራረሙ። ከሁለተኛው የዓለም ጦርነት መጀመር በኋላ የፖላንድ፣ ሊትዌኒያ፣ ላትቪያ እና ኢስቶኒያ ምስራቃዊ ክልሎችን ጨምሮ መደበኛ ገለልተኛ ሶቪየቶች የበርካታ የምስራቅ አውሮፓ ግዛቶች ግዛቶችን ወረሩ እና ያዙ። ሰኔ 1941 ጀርመኖች ወረሩ ፣ በታሪክ ትልቁ እና ደም አፋሳሹ የጦርነት ቲያትር ከፈቱ ። እንደ ስታሊንግራድ ባሉ ኃይለኛ ጦርነቶች በአክሲስ ኃይሎች ላይ የበላይነትን በማግኘቱ ሂደት የሶቪዬት ጦርነቶች ሰለባዎች አብዛኞቹን በግጭቱ የተጎዱትን ሰለባዎች አድርሰዋል። የሶቪየት ኃይሎች በመጨረሻ በርሊንን ያዙ እና ግንቦት 9 ቀን 1945 በአውሮፓ ሁለተኛውን የዓለም ጦርነት አሸንፈዋል። በቀይ ጦር የተቆጣጠረው ግዛት የምስራቅ ብሎክ የሳተላይት ግዛቶች ሆነ። የቀዝቃዛው ጦርነት በ 1947 ብቅ አለ ፣ የምስራቅ ብሎክ የምእራብ ብሎክን ተጋፍቷል ፣ እሱም በ 1949 በሰሜን አትላንቲክ ቃል ኪዳን ድርጅት ውስጥ አንድ ይሆናል ። +የማስታወቂያ ኩኪዎች: እነዚህ ኩኪዎች ይውላሉ ጋር የማስታወቂያ መልዕክቶች የበለጠ ተዛማጅነት ያላቸውን በእናንተ. እነርሱ ቅድሚያ የሚሰጡዋቸውን በመስጠት የሚሰጡዋቸውን አንድ የማስታወቂያ የሚሰጡዋቸውን አሁን reappearing, ሰዎች ዘንድ ማስታወቂያዎች ናቸው አለብዎት ስለጀመሩ ደረጃ ሰሪዎች እና በአንዳንድ አጋጣሚዎች ስለጀመሩ ቅድሚያ የሚሰጡዋቸውን በዚያ ላይ የተመሠረቱ ናቸው መጠቀም interests – አድሮል +የሃገራችን የዘመናት ችግር በአንድ አመትና በጥቂት ሰዎች ጥረት አይፈታም። ለዚህ አላማ መሳካት የሁሉም ኢትዮጵያዊ ጥረትና እገዛ ያስፈልጋልና ሃገራችንን ከረሐብ ለመታደግ አብረን ዛፍ እንትከል። እንንከባከብም። +ረዥም ጊዜ የፈጀው ፓይተን 3.0, ዋነኛውና ከኋላ - ተኳሃኝ ያልሆነ ተለቋል, ለረጅም ጊዜ ከፈተነው በኋላ በታኅሣሥ 3, 2008 ተለቀቀ. ብዙዎቹ ዋና ዋና ባህሪያቱ ተመላሽ-ተኮር የሆነውን Python 2.6 እና 2.7 ተመልሰዋል. +አዲስ ዘመን ጋዜጣ የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት ሥር የምተዳደር ነዉ ፣ በየዕለቱ የሚታተም ብሔራዊ ጋዜጣ ነው። አዲስ ዘመን በአሁኑ ጊዜ ከ ፵ በላይ ጋዜጠኞች ያሉት ሲሆን የጋዜጣው መጠን ‘መካከለኛ’ /በርሊነር/ (31.5 cm × 47 cm (12.4 in × 18.5 in) ) ሆኖ የፊትና ጀርባ ገፆችን በሙሉ ቀለም ያቀርባል። ይህ ጋዜጣ የአገሪቱ ብቸኛው ዕለታዊ ጋዜጣ ሲሆን የመንግሥትን አቋም የሚያንፀባርቅ እና በየዕለቱ የተለያዩ ልማታዊ ዜናዎችን ይዞ ይወጣል። +ስፔን ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድን ( መለጠፊያ:Lang-es ፦ Selección Española de Fútbol ) ከ1920 ጀምሮ በወንዶች አለም አቀፍ የእግር ኳስ ውድድር ላይ ስፔንን በመወከል ላይ ይገኛል። የሚተዳደረው በስፔን የእግር ኳስ አስተዳዳሪ አካል በሆነው በሮያል የስፔን እግር ኳስ ፌዴሬሽን ነው። +አለቃ ኪዳነወልድ ለኢትዮጵያ ባላቸው ዐቅም በብሔራዊ ስሜት ተነሳስተው ለታሪክ የሚቀርቡ በርከት ያሉ መጻሕፍት ጽፈው አሳትመዋል ። በተለይም ከዘጠኝ መቶ ገጾች በላይ የሆነው «የሰዋሰው መጽሐፍ» ታላቅ እንደሆነ ይነገራል ። አለቃ ኪዳነወልድ ለኢትዮጵያ ሥነ ጽሑፍ ታላቅ አስተዋፅኦ ያደረጉ ሰው ነበሩ ።[1] +ድረ ገጽ http://www.ethiopianairlines.com +ይህ ገጽ መጨረሻ የተቀየረው እ.ኣ.አ በ18:21፣ 10 ኖቬምበር 2023 ዓ.ም. ነበር። +(እ.አ.አ.) እስከ ነሐሴ 26 ቀን 2020 ድረስ ኢትዮ ቴሌኮም በ 2020 የበጀት ዓመት 842 አዲስ የመሠረተ ልማት ቦታን ለማራዘም አቅዶ ነበር ፡፡ ይህ ተጨማሪ መሠረተ ልማት ኩባንያው ተጨማሪ 5.2 ሚሊዮን አዳዲስ ደንበኞችን ለማስተናገድ ያስችለዋል ተብሎ ይጠበቃል ፡፡ ኩባንያው በዚህ የበጀት ዓመት 55.5 ቢሊዮን ብር ገቢ ለማመን አቅዶ ካለፈው በጀት ዓመት በ 16 ፒሲ ዕድገት አሳይቷል ፡፡ በተጨማሪም የአገሪቱን የቴሌኮም መጠጋጋት ወደ 51.3pcc ለማሳደግ አቅዷል [12] በአሁኑ ሰአት ቴሌብርናቴሌብር ሱፐር አፕ አቅርቧል። +፫ኛ/ ለመሆን ለስንት መቶ አመታት ያህል በግእዝ (በግዕዝ) ሆሄያት ተጠቅመናል፧ (?) ለአማርኛ ቋንቋ። ፊደላቱ የአማርኛን ቋንቋን እንደራሱ ማለት እንደ ቋንቋው ባህርይ አጢኖ ገበተናወም ለዚሁ ጉዳይ ታስቦና እንዲጠቅም ተደርጎ የተሰራበት ዶሴ አለ ወይ፧ +ይህ ገጽ መጨረሻ የተቀየረው እ.ኣ.አ በ06:15፣ 6 ኖቬምበር 2021 ዓ.ም. ነበር። +ይህ ገጽ መጨረሻ የተቀየረው እ.ኣ.አ በ12:02፣ 22 ሴፕቴምበር 2023 ዓ.ም. ነበር። +^ ሀ ለ ሐ መ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቤተ መዛግብትና ቤተ መጻሕፍት ኤጀንሲ፣ ብሔራዊ ቢብሎግራፊ (የደራሲያን አጭር የሕይወት ታሪክ) ፤ ፲፱፻፺፰ ዓ.ም. [1] Archived ጁላይ 20, 2011 at the Wayback Machine (ታኅሣሥ ፲፪ ቀን ፳፻፫ ዓ.ም. የተነበበ) +የሱመር ከተሞች +የንፅፅር ዕይታን በመጠቀም የስዕልን እና የቅብ ውጤት ወደ ላቅ ያለ ደረጃ የደረሱት እነ ሚካኤል አንጄሎ ፣ራፋኤል Michelangelo, Raphael, Botticelli, Leonardo da Vinci, and Titian ሲሆን፤ የሰው ዐካላትን study of human anatomyእና የመጠን ልዩነታቸውን የሚያጠናውን ሳይንስም ትምህርት ክፍልም ከጣልያን ነው የተገኘው፤ እናም እንደ ሊኦናርዶ ዳ ቪነች as Leonardo da Vinci፤ ጋሊልኦGalileo የዘመናዊው ሳይንስ እና የስነ ህዋ አባት፤ ክ.ኮሎምበስ ተጓዡ Christopher Columbus፤የፊዚስት ሊቁ ኤነሪኮ ፈረሚ Enrico Fermi; በ ሂሳብ ላግራንጄ , Joseph Louis Lagrange ፤ በሂሳብ አያያዝ ወይንም አካውንቲንግ (double-entry bookkeeping system for tracking credits and debits.. Luca Pacioli ) ፤በኬሚስትሪ አ. አቮጋርዶAmedeo Avogadro የመሳሰሉ የጥበብ ሰዎችን መገኘት መጥቀስ ይቻላል፡[1] +ይህ ገጽ መጨረሻ የተቀየረው እ.ኣ.አ በ23:21፣ 2 ዲሴምበር 2023 ዓ.ም. ነበር። +የአይሁድ ታሪክ ጸሐፊ ዮሴፉስ (1ኛው ክፍለ ዘመን) በጻፈው ታሪክ ዘንድ፣ ቲራስ የ«ጢራስያውያን» አባት ሆነ። እነዚህ በኋላ ስማቸው ጥራክያውያን እንደ ተባለ ይነግረናል። ጥራክውያንም በጥንታዊ ዘመን «ነበልባል ቀለም» (ቀይ ወይም ወርቃማ ጸጉር) ያለው ብሔር መሆናችውን ግሪኩ ጸሐፊ ዜኖፋኔስ (6ኛው ክፍለ ዘመን ዓክልበ.) መሰክሯል። በጥንታዊ ዘመን «ቲራስ» የድኒስተር ወንዝ ስም ነበር። በዚህም ወንዝ አፍ የግሪክ ቅኝ አገር ቱራስ ይባል ነበር፤ በዙሪያውም ቲራጌታያውያን ይኖሩ ነበር። ከጥራክያውያንም ክፍሎች አንዱ ጌታያውያን ተብለው ይታወቁ ነበር (ሄሮዶቱስ 4.93፣ 5.3 እና ሌሎች ጸሐፍት)። በግሪኮች ዘንድ፣ የጥራክያውያን አባት ስም ጥራክስ ነበረ። +ከ «https://am.wikipedia.org/w/index.php?title=ሶሀባ_(sahabah)/አስማ_ቢንት_አቡበክር(ረ.ዐንሁማ)&oldid=343512» የተወሰደ +ይህ ገጽ መጨረሻ የተቀየረው እ.ኣ.አ በ00:27፣ 30 ኖቬምበር 2018 ዓ.ም. ነበር። +የውጭ መያያዣ ለማስተካከል +ፊልጶስ የተወለደው በግሪክ, በግሪክ እና በዴንማርክ ንጉሣዊ ቤተሰቦች ውስጥ ነው; የአስራ ስምንት ወር ልጅ እያለ ቤተሰቡ ከሀገር ተሰደደ። በፈረንሳይ፣ በጀርመን እና በዩናይትድ ኪንግደም ከተማሩ በኋላ በ18 አመቱ በ1939 ሮያል ባህር ኃይልን ተቀላቀለ። በጁላይ 1939፣ ከ13 ዓመቷ ልዕልት ኤልዛቤት፣ ከታላቂቱ ሴት ልጅ እና ከንጉሥ ጆርጅ ስድስተኛ ወራሽ ጋር መጻጻፍ ጀመረ። ፊሊፕ ለመጀመሪያ ጊዜ የተገናኘችው በ1934 ነው። በሁለተኛው የዓለም ጦርነት ወቅት በብሪቲሽ ሜዲትራኒያን እና ፓሲፊክ መርከቦች ውስጥ በልዩነት አገልግሏል። +የሚታኒ ቤተ መንግሥት ፍርስራሽ +ዛሬ የ«ፍርዝቢ» ስም በትክክል የዋም-ኦ ድርጅት መብት ቢባልም፣ እንዲህ የሚመስል የሌላ ድርጅት ተወርዋሪ ፕላስቲክ ዲስኮች በጠቅላላ «ፍርዝቢ» በመባል ታውቀዋል። +መለሰ ዜናዊ (የትውልድ ስማቸው ለገሠ ዜናዊ አስረስ) (ሚያዝያ ፴ ቀን ፲፱፻፵፯ ዓ/ም - ነሐ��� ፲፬ ቀን ፳፻፬ ዓ/ም) የኢትዮጵያ የፖለቲካ ሰው ነበሩ። በአድዋ ትግራይ የተወለዱ ሲሆን ከ፲፱፻፹፯ ዓ/ም አንስተው እስከ ዕለተ ሞታቸው ድረስ በኢትዮጵያ የጠቅላይ ሚኒስትር ሥልጣን በከፍተኛው የአመራር ቦታ ላይ ነበሩ። የኢህአዴግና የሕውሓት ሊቀመንበር በመሆን ኢህአዴግ ስልጣን ላይ ከወጣ ጀምሮ ቆይተዋል። +የኢትዮጵያ ሥነ-ጽሁፍ +ባህል ለማስተካከል +አይጥ በበላ ዳዋ ተመታ የሚባለው ብኂል ተፈጻሚ የኾነ ይመስላል፡፡ "ማኅበራት" የሚለው ቃል ስላለ ብቻ ማኅበረ ቅዱሳን እንዴት አብሮ ተጨፍልቆ ሊተረጎም ይችላል? ማኅበረ ቅዱሳን ሕገ ወጥ በሚለው ዘርፍ ፈጽሞ ሊፈረጅ የማይችል እንደኾነ ለመናገር ለእኔ ጥያቄው ከተነሣባት ቅጽበት አልፎ ሊውል ሊያድር መቻሉ አነጋጋሪ ኾኖብኛል፡፡ እንዲህ ለማለት መሠረታዊ ምክንያቶች አሉኝና፡፡ +ከ «https://am.wikipedia.org/w/index.php?title=ኤሰልዋልኽ&oldid=329488» የተወሰደ +በሃይማኖታቸው ምክንያት ለተሠዉት ክርስቲያኖች ሊሰጥ የሚገባው የሰማዕትነት ክብር(ማዕርግ) መኾኑን በውሳኔው ያመለከተው ምልዓተ ጉባኤው፣ ስለ ሥያሜው እንዲኹም እያንዳንዳቸው ስለተሠየሙበት የሰማዕትነት ማዕርግ እና ክብር ዝርዝር መግለጫ የሚሰጠው በመጪው ዓመት ጥቅምት ቅዱስ ሲኖዶስ ምልዓተ ጉባኤ እንደሚኾን በውሳኔው ማመልከቱ ተጠቁሟል፡፡ +እስራኤላውያን እንደገና ወደ እግዚአብሐር ሲጮኹ፣ ብንያማዊው የጌራ ልጅ ናዖድ ግራኙ ይነሣል። እሱ ሰይፉን ደብቆ ለወፍራም ንጉሡ ግብርን አስመስሎት ገደለው። ይህ የተደረገበት ቦታ ጌልገላ ተባለ ሲል (3:19)፣ የኢያሪኮ ዙሪያ ማለት ነው። ከዚህ በኋላ ናዖድ ወደ ሴይሮታ (3:26) እና ወደ ተራራማ ኤፍሬም አገር (3:27) አምልጦ እስራኤላውያን ከዚያ ወረዱና የዮርዳኖስ ወንዝ መሻገርያ ይዘው (3:28) አሥር ሺህ ሞዓባውያንን ገደሉ። አገሩም 80 ዓመት ነጻ ነበር (1439-1359 ዓክልበ.)። +በሊቢያ የሜዲትራንያን ባሕር ዳርቻ እና በረሓ በወሩ መጀመሪያ ስለ እምነታቸው መሠዋታቸው የታወቁት ኦርቶዶክሳውያን፣ ‹‹ወኩን መሃይምነ እስከ ለሞት ወእሁበከ አክሊለ ሕይወት = እስከ ሞት ድረስ የታመንኽ ኹን የሕይወትንም አክሊል እሰጥሃለኹ›› /ራእይ ፪፥፲/ ያለውን የጌታችን ቃል ጠብቀው ሃይማኖታችንን አንክድም በማለት የሃይማኖት ሰማዕትነትን የተቀበሉ የሃይማኖት መስተጋድላን እንደኾኑ የግድያው ዜና በተሰማበት ማግሥት በቋሚ ሲኖዶስ መገለጹ ይታወሳል፡፡ +ሐረር ለዘመናት ከፍተኛ የንግድ ማዕከል ሆና ስትኖር ከመሃል አገር፣ ከአፍሪካ ቀንድ እና ከአረብ አገራት ጋር በንግድ መንገዶች ስትገናኝ ከቀሪው አለም ጋር ደግሞ በቀይ ባህር ወደቦች አማካኝነት ትገናኝ ነበር። የሐረር ጀጎል ግንብ ከ1998 ጀምሮ በዩኔስኮ የዓለም ቅርስ ዝርዝር ውስጥ ይገኛል። በእስልምና ሃይማኖት "4ኛዋ የተቀደሰች ቦታ" ተብላም ስትታወቅ 82 መስጊዶች፤ አንዳንዶቹ ከ10ኛው ክፍለ ዘመን ጀምሮ የነበሩ፤ እንዲሁም 102 የቀብር ቦታዎች አሉዋት +ደንበኛ አገልጋይ +ሜርኩሪ የ1984 የአውሮፓ የቀን አቆጣጠር በፍራንክፈርት ፣ ምዕራብ ጀርመን የንግሥት ኮንሰርት ላይ ሪትም ጊታርን ሲጫወት +በ94 ዓክልበ. የሮሜ መንግሥት አለቃ ሱላ ከተማውን በሠራዊት ይዞ ተቋሙንና የወይራ ደኑን አጠፋ። +የእግዚአብሔር ልጅ የኢየሱስ ክርስቶስ ታሪክ እና የዳዊት ታሪክ[ለማስተካከል | ኮድ አርም] +ያን ጊዜም ዓሣ አንበሪ በቦታው ጸንቶ ቆመ አልተቀንቀሳቀሰም ። በዚችም ቤተ ክርስቲያን ውስጥ ብዙ ድንቅ ተአምራት ተደረገ ። ለታመሙትም ታላቅ ድኅነት ሆነ ። ይህችም ቤተ ክርስቲያን እስላሞች እስከ ነገሡ ደረስ እንደዚህ ኖረች ። +በአዋልድ መጻሕፍት ፈንታ አይሁዶች በአኪቫ ዘመን አዳዲስ ጽሑፎች ጀመሩ፣ በተለይ ተልሙድ የሚባ��ው ማለት ነው። በርካታ የአኪቫ ተረቶች ደግሞ በተልሙድ ይገኛሉ። የአኪቫ እምነት የተነሣ መሲህ በ«መጨረሻ ቀኖች» በምስጢር የሚታይ ሮማውያንን የሚያሸንፍ ለ፵ ዓመታትም ይሁዳን የሚገዛ ንጉሥ ይሆናል የሚል ትንቢት ስላወቀ ነው። በዚህ ዘመን የመሲህ ጊዜያዊ ምስጢራዊ መንግሥት ለ፵ ዓመት ሳይሆን ፩ ሺህ ዓመት ይሆናል የሚያስተምሩ ሰዎች ሲነሡ አኪቫ ግን ለ፵ ዓመታት ይነበያል ብሎ እንዳስተካከላቸው በተልሙድ ይጻፋል። +ቶማስ ሆብስ ከሚያዚያ5፣ 1588 - ታህሳስ 4 1679 ዓ.ም (እ.ኤ.አ) የነበረ የእንግሊዝ ፈላስፋ ነበር። ከጻፋቸው መጻህፍቶቹ ሌቪያታን (1651) ከሁሉ ይታወቃል። +<<ካለ ገንዘብ ትቶሽ እንደሄደ እር ግጠኛ ነኝ።>>አስማም ረዲየላሁ ዐንሃ <<አይደለም፥አያቴ ሆይ፥(አባ ቴ)በቂ ገንዘብ ትቶልን ነዉ የሄደዉ ።>> ስትል መለሰችላቸዉ።ጥቂት ገንዘብ መሰል ጠጠሮችን በገንዘ ብ ማስቀመጫ ትንሽ ሳጥን ዉስ ጥ አኖረቻቸዉ።በጨርቅ ከሸፈነቻ ቸዉ በኃላ አይነ ስዉሩ አያቷ በእጃ ቸዉ እንዲሳስሱት በማድረግ <<አ የህ!ምን ያህል ገንዘብ አባቴ ትቶል ን እንደሄደ>> አለቻቸዉ። +Cupid Media፣ የ Cupid Media አርማ እና የተመዘገቡ የ Ecom Holdings Pty Ltd የንግድ ምልክቶች ሲሆኑ በ Cupid Media Pty Ltd ፈቃድ ብቻ ጥቅም ላይ ይውላሉ። +፦ ሐቱሺሊ ወደ ምዕራብ ወደ አርዛዋ አገር ገብቶ ከብትና በግ ወሰደ። ይህ እየሆነ በምሥራቅ ያሉት ክፍሎችና ሑራውያን እንደገና ስለገቡበት ተመልሶ አመጹን በማጠፍ ዘመተ። +ቼኪንግ አካውንት ማለት ባንኮች እና መሰል ተቋማት ገንዘብን ጥሩ ዋስትና ባለው ስፍራ ለማስቀመጥና፣ ያ ገንዘብ በተፈለገ ቁጥር በቀላሉ ለማውጣት እንዲያስችል ብለው የፈጠሩት የፋይናንሻል አግልግሎት አይነት ነው። +ሕሽሚ-ሻሩማ እንደሚታሠብ ምናልባት 1605-1582 ዓክልበ. አካባቢ ከቱድሐሊያ በኋላ በኩሻራ ወይም በካነሽ (በሐቲ) አገር) የገዛ ንጉሥ ነበር። ይህ ግን በሥነ ቅርስ ሊረጋገጥ አይችልም። +ደጃዝማች ካሣም አብሯቸው የነበረውንና ዮሐንስ ቤል (ጆን ቤል) የተባለውን እንግሊዛዊ የደጃዝማች ውቤን ጦር አሰፋፈር በመነፅር ዓይቶ እንዲነግራቸው ጠይቀውት ነበርና የደጃዝማች ውቤን ጦር አሰፋፈርና ድንኳን ዐይቶ በነገራቸው ጊዜ ‹‹አያሳድረኝ አላሳድረውም! … እንኳን ይህን ቁርጥማታም ሽማግሌ ይቅርና ወሎን መትቼ የሸዋውን ንጉሥ እይዘዋለሁ፤ ወታደር ሆይ ‹የውቤ ነፍጥ የውቤ ነፍጥ› ቢሉህ የተለጎመው ጨርቅና ባሩድ ነው፤ አይነካህም፤እኔ የክርስቶስ ባርያ ሁሉንም ዐሳይሃለሁ! … ‹ስሜን በስሜን እነግርሃለሁ› ያልኩህ ወታደር ሁሉ ስሜ ቴዎድሮስ ነው›› ብለው ፎክረው ተነሱና ጦርነቱ የካቲት 3 ቀን 1847 ዓ.ም ‹‹ቧሂት›› በተባለ ቦታ ላይ ተጀመረ፡፡ - - - ጦርነቱ ተፋፋመና ደጃዝማች እሸቴ የተባሉት የደጃዝማች ውቤ ልጅ ተመትተው ሲወድቁ የደጃዝማች ውቤ ጦር ሽሽት ጀመረ፡፡ ብላታ ኮከቤ የተባለው የደጃዝማች ውቤ የጦር አዝማችም አለቃውን ከድቶ ከነጭፍራው ወደ ደጃዝማች ካሣ ዞረ፡፡ ደጃዝማች ውቤም ቆስለው ተማረኩና ድሉ የደጃዝማች ካሣ ኃይሉ ሆነ፡፡ ደጃዝማች ካሣም ተሸናፊውን ደጃዝማች ውቤን ‹‹እኔ እሳቱ የመይሳው ልጅ! … አንተ ቆፍጣጣ (ጎባጣ) ቁርጥማታም ሽማግሌ አክብሬህ ‹ገብር› ብዬ ብልክብህ ምነው ሰደብከኝ? አሁንም ነፍጤንና ገንዘቤን አግባ!›› አሏቸው፡፡ ደጃዝማች ውቤም ‹‹እግዜር ያሳይዎ የነበረኝ ነፍጥና ገንዘብ ሁሉ አንድም ሳያመልጥ ከእጅዎ ገባ፤ ሌላ ምን አለኝ?›› ብለው መለሱላቸው፡፡ +መዝሙራት[ለማስተካከል | ኮድ አርም] +እነዚህ የድሮ ስርዓት ናፋቂዎች ካለ አማርኛ እና ካለ አረጓዴ ቢጫ ቀይ ቀላማት ባዲራና ምንም ነገር ሚዛን አይደፋላቸውም። አዲሱ የኢትዮጵያ ጠ/ሚ ዶ/ር አብይ አህመድ በሄዱበት ��አከባቢው ወይም የክልሉ የስራ ቋንቋ በአምቦ ኦሮምኛ በመቀሌ ደግሞ ትግርኛ መናገራቸው እነዚህ የድሮ ስርዓት ናፋቂዎች “የአማርኛ መብት ተጥሰዋል” በማለት ኡ አሪ (ያዙኝ-ልቀቁኝ) እያሉ ናቸው። እነዚህ ሰዎች የአንድነት ኃይል ነን እያሉ ፀረ-አንድነት መሆናቸውን ያውቁ ይሆን? ዛሬም በትላንትናው ቦታ ባለንበት እንሂድ ነው ጫወታዉ? +August 22, 2015 የሃይልዬ የድርቅ ፖለቲካ !!! ጉድ ሳይሰሙ መስከረም አይጠባም !!! ሰሎሞን ታምሩ ዓየለ (ከካሊፎርኒያ) ለጽሁፌ መነሻ የሆነኝ በቅርቡ የኢትዮጵያው ጠ / ሚኒስቴር ሃይለማሪ... +የምግብ ደህንነትና ጥራቱን የማረጋገጥ አስፈላጊነት +እ.ኤ.አ. በ1985 ሌላ የረጅም ጊዜ ግንኙነት ከአይሪሽ ተወላጅ ፀጉር አስተካካይ ጂም ኸተን (1949–2010) እሱም እንደ ባሌ ከጠራው ጋር ጀመረ። ሜርኩሪ ግንኙነታቸውን በመጽናናት እና በመረዳት ላይ የተመሰረተ መሆኑን ገልጾ "በታማኝነት የተሻለ ነገር መጠየቅ አልቻለም" ብሏል። እ.ኤ.አ. በ1990 የኤችአይቪ ፖዘቲቭ ምርመራ ያደረገው ሑተን ከሜርኩሪ ጋር በህይወቱ ላለፉት ሰባት አመታት ኖሯል፣ በህመም ጊዜ ሲያጠቡት እና ሲሞት በአልጋው አጠገብ ተገኝቷል። ሜርኩሪ እስከ ህይወቱ ፍጻሜ ድረስ በ 1986 በ Hutton የተሰጠውን የወርቅ የሰርግ ባንድ ለብሷል። በእሱ ላይ ተቃጥሏል. ሁተን በኋላ ከለንደን እሱ እና ሜርኩሪ አየርላንድ ውስጥ ለራሳቸው ወደገነቡት ባንጋሎው ተዛወረ። +የአምባገነኑ የመንግስቱ ኃይለ ማርያም አስተዳደር እንደ ወደቀ አዲስ አበባን የተቆጣጠረው ኢአሓዴግ በሕዝብ ምርጫ ሳይሆን ብሔረሰቦችን መሰረት ባደረገ በጥቂት ግለሰቦች የሽግግር መንግሥቱ በመቋቋሙና በተለይም የአማራን ሕዝብ(የአማራን የፖለቲካ አስተሳሰብ) ያለው ፖርቲ ሳይወከል መቅረቱ አብዛኛውን ሕዝብና ምሁራንን በጣም አስቆጣ። +ቱርክኛ የቱርኪክ ቋንቋ ቤተሰብ ንዑስ ቡድን የኦግሁዝ የቋንቋዎች ቡድን አባል ነው። በቱርክ እና በሌሎች ኦጉዝ ቱርክኛ ቋንቋዎች መካከል አዘርባጃኒ ፣ ቱርክሜን ፣ ቃሽካይ ፣ ጋጋዝ እና ባልካን ጋጋዝ ቱርክኛን ጨምሮ ከፍተኛ የሆነ የጋራ መግባባት አለ ፡፡ +አበባ፥ የሚለውን ስንመለከት ደግሞ በ፣ እረሱን ደግሞና አን፣ አስከትሎ ነው ወይስ የራሱን ራብዕ-በን፣ ተጠቅሞ ነው። አበበአ ወይስ አበባ። ብዙ የትርጉም ልዩነት ሳያመጣ የቃሉን ባህሪይ ቀየር ያደርገዋል። ባ፥ የቃሉን ባህሪይ ሲገልጸው፣(አ ከፊታቸው ያሰለፉና ወይም ማንኛው በራብዕ ረድፍ ላይ ያለ ሆሄ) የድርጊትን መደረግንና ድርጊቱም የመቀጠል ባህርይ እንዳለው ይናገራል። ለነገሩ ባለ አንድ ፊደል ባለ ሁለት ፊደል ባለሶስት ፊደል ቃላት የየራሳቸው የሆነውን ባህርይ ይገልጻሉ። ይህ ደግሞ አማርኛን ያልቀዋል። ገባ፣ ወጣ፣ ገዛ፣ ለዛ፣ ገበጣ፣ ሾጣጣ፣ ለማጣ… ድርጊቱ ያለና የሚቀጥል መሆኑን ያሳያል። +ከ «https://am.wikipedia.org/w/index.php?title=ፒውዲፓይ&oldid=360000» የተወሰደ +ምደባ[ለማስተካከል | ኮድ አርም] +የጥንቱ ጋዲር ለፊንቄ ነጋዴዎች ከታርቴሶስ (ተርሴስ) ጋር ሲነግዱ እንደ ንግድ ጣቢያ ይጠቅማቸው ነበር። ከዚህ በላይ መጽሐፈ ኩፋሌ ምዕ. 9 የቦታውን ጥንታዊነት ይመሠክራል። በአማርኛ ትርጉም በ9፡11፣ 13 («ጋዴት» በሚል አጻጻፍ)፣ እና 25 («ጋዲር» ተጽፎ) መሠረት ሥፍራው በካም ርስትና በያፌት ርስት መካከል ያለው ጠረፍ የሚወስን ነው። ይህ ማለት ቅርብ የሆነውና በአፍሪካና በአውሮፓ መካከል የሚገኘው የጂብራልታር ወሽመጥ ሳይሆን አይቀርም። +ግብጽ ከዚህ በኋላ እንደገና ስለተከፋፈለ፣ የመካከለኛው መንግስት መጨረሻ ይቆጠራል። በሁለተኛው ጨለማ ዘመን መጀመርያ፣ ሁለት ሥርወ መንግሥታት ነበር፤ በስሜኑ የሴማውያን 14ኛው ሥርወ መንግሥትና የሶበክነፈሩ ተከታዮች በጤቤስ 13ኛው ሥርወ መንግሥት ናቸው። +የኒውዮርክ ከተማ መነሻውን በ1624 በኔዘርላንድስ ቅኝ ገዥዎች በማንሃታን ደሴት ደቡባዊ ጫፍ ላይ የተመሰረተ የንግድ ቦታ ነው። ሰፈሩ ኒው አምስተርዳም (ደች፡ ኒዩው አምስተርዳም) በ1626 ተሰይሟል እና በ1653 እንደ ከተማ ተከራይታለች። ከተማዋ እ.ኤ.አ. በ 1664 በእንግሊዝ ቁጥጥር ስር ወደቀ እና የእንግሊዙ ንጉስ ቻርልስ II ለወንድሙ ለዮርክ መስፍን መሬቶቹን ከሰጠ በኋላ ስሙ ተቀይሯል ። ከተማዋ በጁላይ 1673 በሆች ተመልሳ አዲስ ኦሬንጅ ተባለች ለአንድ አመት ከሦስት ወር; ከተማዋ ከህዳር 1674 ጀምሮ ያለማቋረጥ ኒውዮርክ ተብላ ትጠራለች።ከ1785 እስከ 1790 ድረስ ኒውዮርክ የዩናይትድ ስቴትስ ዋና ከተማ ነበረች እና ከ1790 ጀምሮ ትልቁ የአሜሪካ ከተማ ነበረች። ዩኤስ በመርከብ በ19ኛው ክፍለ ዘመን መገባደጃ ላይ እና በ20ኛው ክፍለ ዘመን መጀመሪያ ላይ፣ እና የአሜሪካ እና የነፃነት እና የሰላም እሳቤዎች ምልክት ነው። በ 21 ኛው ክፍለ ዘመን, ኒው ዮርክ እንደ ዓለም አቀፋዊ ፈጠራ, ሥራ ፈጣሪነት እና የአካባቢ ዘላቂነት እና የነፃነት እና የባህል ልዩነት ምልክት ሆኖ ብቅ አለ. እ.ኤ.አ. በ 2019 ኒውዮርክ የባህል ብዝሃነቷን በመጥቀስ ከ30,000 በላይ የሚሆኑ በአለም ዙሪያ ከ48 ከተሞች የተውጣጡ ከ30,000 በላይ ሰዎች በተደረገ ጥናት የአለም ታላቅ ከተማ ሆና ተመርጣለች። +አል ናስር እግር ኳስ ክለብ (ዓረብኛ: نادي النصر السعودي) ; ናስርር ማለት ድል ) በሪያድ የሚገኝ የሳውዲ አረቢያ እግር ኳስ ክለብ ነው። እ.ኤ.አ. በ 1905 የተቋቋመው ክለቡ በ Mrsool Park ውስጥ የቤት ውስጥ ጨዋታዎችን ይጫወታል። የቤታቸው ቀለሞች ቢጫ እና ሰማያዊ ናቸው. +ማክዶናልድ በ 1940 በሳን በርናርዲኖ ፣ ካሊፎርኒያ ፣ ዩናይትድ ስቴትስ ውስጥ በሪቻርድ እና በሞሪስ ማክዶናልድ የሚተዳደር ሬስቶራንት ሆኖ የተመሰረተ የአሜሪካ ሁለገብ ፈጣን ምግብ ኮርፖሬሽን ነው። ንግዳቸውን እንደ ሀምበርገር እንደገና አስጠመቁ፣ በኋላም ድርጅቱን ወደ ፍራንቻይዝ ቀየሩት፣ ወርቃማው ቅስቶች አርማ በ1953 በፎኒክስ፣ አሪዞና በሚገኝ ቦታ ተጀመረ። እ.ኤ.አ. በ1955 ሬይ ክሮክ የተባለው ነጋዴ ኩባንያውን እንደ ፍራንቻይዝ ወኪል ተቀላቀለ እና ሰንሰለቱን ከማክዶናልድ ወንድሞች ገዛ። ማክዶናልድ የቀድሞ ዋና መሥሪያ ቤቱን በኦክ ብሩክ፣ ኢሊኖይ ነበረው፣ ነገር ግን ዓለም አቀፉን ዋና መሥሪያ ቤቱን በሰኔ 2018 ወደ ቺካጎ አዛወረው። +በመስቀል ላይ የሞተው እየሱስ ክርስቶስ ፣ ተዋህዶ ወይንም አንድ ተፈጥሮ ነው ። የመለኮት ተፈጥሮ እንግዲህ ሞትንና መንገላታትን ባያውቅም ከስውነት ጋር ባለው ውህደት ግን አብሮ ተንገላቷል ማለት ነው ። +የጋሊያ ሉግዱኔንሲስ (ፈረንሳይ) እና የሂስፓኒያ ታራኮኔንሲስ (ስፔን) ክፍላገራት አገረ ገዦች በአመጽ ሲነሡ ኦጦም ከጸረ-ኔሮን ወገን ጋራ ተባበረ። ኔሮን ራሱን ከገደለ በኋላ የሂስፓኒያ አገረ ገዥ ጋልባ ቄሣር ሆነ። +አንደኛው ትርጉም ፡- የክርስቲያን ቤት የክርስቲያን መሰብሰቢያ የክርስቲያን መገኛ ማለት ነው፡፡ ይህም ማለት ክርስቲያኖች የሚጸልዩበት ሥጋ እና ደሙን የሚቀበሉበት የሚሰግዱበት ከእግዚአብሔር ጋር የሚገናኙበት የጸሎት ቤት ማለት ነው፡፡ (ኢሳ. 56፡7፤ ኤር. 6፡10-16፤ ማቴ. 21፡13፤ ማር. 11፡17፤ ሉቃ. 19፡46 ) +ከ «https://am.wikipedia.org/w/index.php?title=የይፋት_ወላስማ_ሥርወ_መንግስት&oldid=363164» የተወሰደ +ዓመታት፣ ይኸ የማፊያ መሰል ቡድን፣ ኢትዮጵያን ሲገነጣጥላትና ሕዝቧን በዘር ከፋፍሎ ሲያምሳት፣ በሽህ የሚቆጠሩትን ዜጎቻችንን ያለርሕራሔ ሲጨፈጨፍና፣ ሲያስጨፌጨፍ፣ በመቶ ሺ የሞቆጠሩትን እስር ቤት አጎራቸው፣ በሚሊዮን የምንቆጠረውን ዘመድ አዝማድ፣ ቤት ንብረታችንን፣ ተወልደን ያደግንባት��� ቄዬዎቻችን ትተን፣ አገር ጥለን እንድንሰደድ አደረገን። ያቺን አዲስ አበባን የተቆጣጠሩባትን ከይሲ ዕለት ወያኔና ግብረ አብሮቹ በከበሮ፣ በእምቢልታና በጭፈራ ለማክበር ሲዘጋጁ፣ ዘጠና ከመቶው ኢትዮጵያውያን ግን ዘረኝነትና ፈላጭ ቆራጭ የነገሠበትን ዕለት በሀዘን፣ በለቅሶ በዋይታና በቁጭት አስታውሰናት እንውላለን +ኤንመርካርና የአራታ ንጉስ በጣም ጥንታዊ የሱመርኛ ትውፊት ነው። በታሪካዊ ሁኔታ ምናልባት በ3ኛ ሺህ ዘመን ክ.በ. ድርጊቶች ላይ የተመሰረተ ሊሆን ይቻላል። ከ'ኡኑግ-ኩላባ' (ኦሬክ ወይም ኡሩክ) ንጉስ ከኤንመርካርና ስሙ ካልታወቀ ከአራታ ንጉስ መከከል ስለተደረገው ውድድር ከሚገልጹ ሰነዶች አንዱ ነው። +በሲዲም ሸለቆ (በጨው ባሕር አጠገብ) የተገኙት 5 ከተሞች የኤላም ንጉሥ የኮሎዶጎምር ተገዦች ሆነው ከዐመጹበት በኋላ፥ አምራፌል ከኮሎዶጎምር 3 ጦር ጓደኞች መካከል ሆኖ አብረው በዘመቻ ላይ ሔዱ። በመጀመርያ «ራፋይምን በአስጣሮት ቃርናይም፥ ዙዚምንም በሃም፥ ኤሚምንም በሴዊ ቂርያታይም መቱ፤ የሖር ሰዎችንም በሴይር ተራራቸው በበረሀ አጠገብ እስካለች እስከ ኤል ፋራን ድረስ መቱ። ተመልሰውም ቃዴስ ወደ ተባለች ወደ ዓይንሚስፓጥ መጡ፤ የአማሌቅን አገር ሁሉና ደግሞ በሐሴሶን ታማር የነበረውን አሞራውያንን መቱ» (ቁ. 5-7)። እነኚህ በሲዲም ሸለቆ ዙሪያ የነበሩት አገሮች ናቸው። +ሶሀባ +ከዚያ በኡሩክ ንጉሥ ጊልጋመሽ (2382-2350 ዓክልበ. ግ.) እና በልጁ ኡር-ኑንጋል (2350-2345 ዓክልበ. ግ.) ዘመናት ቱማሉ ታድሶ እንደ ተለማ ይለናል። ይህ ግን ከመስ-አኔፓዳ አስቀድሞ መጠቀስ ይገባ ነበር። (እንዲሁም በአንዱ ቅጂ ቀደም-ተከተሉ ትክክለኛ ነው[1]) ከዚያም መቅደሱ እንደገና በፍርስራሽ እንደ ወደቀ ይለናል። +በደቡብና በምሥራቅ ወገን አያሌ ደሴቶች አሉ። ከእነርሱም በአያሌዎቹ መንደሮችና ከተሞች ተሠርተውባቸዋል። አንዱ አንቲፖሮስ ይባላል። በእዚህም ስፍራ ያለው ታላቅ ያጌጠ ዋሻ የታወቀ ስመ ጥሩ ነው። እኩሌቶቹም የግሪክ ደሴቶች ከባሕር ወደ ውጪ እየተወረወሩ የወጡ ይመስላሉ። እኩሌቶቹም ከጥንት ጀምረው ይታዩ የነበሩት ያሉበት አይታወቅም ጠፍተዋል። ይህ እንግዳ ነገር እንዲህ እንዲሆን ያደረገው ከባሕር በታች የተነሳው እሳተ ገሞራ ነው። +የሩሲያ ፖለቲከኞች +ደጃዝማች ውቤ ቤቴል (አምባ ጠዘን) በሚባለው ቦታ ያከማቹት እጅግ በጣም ብዙ ወርቅ፣ ብር (40ሺ ማርትሬዛ)፣ ጥይት፣ ጠመንጃ (ሰባት ሺ)፣ አህያ፣ ፈረስ፣ ግመል፣ ላም፣ በግ፣ ፍየል፣ በወርቅ የተለበጡ አልባሳት፣ የከበሩ ጌጣጌጦችና፣ ውድ ምንጣፎችና ሌሎች እቃዎች ተገኙ፡፡ በዚህ ጊዜም ደጃዝማች ካሣ የታሰሩትን ደጃዝማች ውቤን አስጠርተው ‹‹ይኸን ሁሉ ሀብት የሰበሰብከው ምን ሊሰራልህ ነው?›› ሲሉ ጠየቋቸው፡፡ ደጃዝማች ውቤም ‹‹ለክፉ ቀኔ እንዲሆነኝ ብዬ ነው›› አሏቸው፡፡ +ይህ ገጽ መጨረሻ የተቀየረው እ.ኣ.አ በ23:09፣ 3 ኤፕሪል 2015 ዓ.ም. ነበር። +እግዚአብሔር የግዕዝ ቋንቋ ቃል ሲሆን ትርጓሜውም እግዚእ ማለት ገዢ ወይም ጌታ ሲሆን፤ ብሔር ማለት ደግሞ ስብሰባ /ብሄር ወይም አገር ማለት ነው። የተሟላ ትርጉም ፡ የብሔር ገዢ ከሁሉ በላይ የሆነ ፡ ዓለምን የፈጠረ ፡ ብቸኛ አለቃ ማለት ነው። +በብዛት የሚገኝበት መልክዓ ምድር እና ብዛቱ ለማስተካከል +ሱባርቱ በአዳብ ንጉስ ሉጋል-አኔ-ሙንዱ መንግሥት ውስጥ አንድ ክፍል ነበረ፤ በኋላ ዘመን የአካድ ንጉስ ታላቁ ሳርጎን በሱባር ላይ አንዳንድ ዘመቻ ያደርግ ነበርና ተከታዩ ናራም-ሲን ከገዛቸው አገራት መካከል ቆጠሩት። የኢሲን ንጉስ ኢሽቢ-ኤራ እና የባቢሎን ንጉስ ሃሙራቢ ደግሞ በሱባር ላይ እንዳሸነፉት ይታመናል። +«ፋኖስ / ፓኖስ»፤ 40 ዓመት - ሣራን ከአ���ርሃም የወሰደው ይባላል። +ከ «https://am.wikipedia.org/w/index.php?title=ፍሬዲ_መርኩሪ&oldid=369196» የተወሰደ +✍አስማ ረዲየላሁ ዐንሃ እጅግ ጥ ንቁቅና ታታሪ ሴት ነበረች።ችግራቸ ዉ ቀስ በቀስ እስኪወገድላቸዉ ድ ረስም ከባሏ ጋር ጠንክረዉ ሰሩ።ዙ በይር ረዲየላሁ ዐንሁ ቀስ በቀስ ከ ሶሃባዎች ሁሉ እጅግ የታወቀ ባለፀ ጋ ሆነ።ሀብት ማግኘታቸዉ አስማን ረዱየላሁ ዐንሃ ቅጥያጣ ኑሮ እንድ ትከተል አላረደጋትም።እንደወትሮ ዋ ሁሉ በኢማኗ ላይ የፀናች ሴት ነ በረች።አንድ ወቅት ልጇ ሙንዚር ዋጋዉ ዉድ ከሆነ ክር የተሰራ ድን ቅ ቀሚስ ከኢራቅ ላከሊት።በጊዜ ዉ አይነ ሥዉር የነበረችዉ አስማ ረዲየላሁ ዐንሃ ቀሚሱን ዳብሳ ድን ቅነቱን በተረዳች ጊዜ ከፍተኛ ሐዘን ተሰማት፤ለመልእክተኛዉም ሰለላ ሁ ዐለይሂ ወሰለም <<ይህ ለኔ የ ሚገባ አይደለምና ወደርሱ መልስ ለት።>> ስትል አዘዘችዉ።ሙንዚር በሁኔታዉ ተበሳጭቶ <<እማማ፥ሰ ዉነትን የሚያሳይ ቀሚስ አይደለም ።>>ሲል ገለፀላት። +ጥሩ ትችት ይመስላል። ስለ ሀ፣ እና አ ፊደል አመጣጥ ፈቃደ ጥሩ ጽሑፍ አቅርቧል። ፊደሎቹ ላይ ይጫኑ። ኸ እና ኧ በግዕዝ እሚገኙ ፊደላት አይመስሉኝም። የሐ እና ሀ አጠቃቀም በየዘመናቱ ተቀይረዋል። በጥንቱ አማርኛ የነበራቸው አጠቃቀምና አሁን ያላቸው ይለያያል። በኔ በኩል የደራሲ ሀዲስ አለማየሁን አስተያየት እቀበላለሁ። እርሱም ተደጋጋሚ የሆኑ ፊደላትን መተውና ወጥ በሆነ ሁኔታ መቀጠል የሚለውን ነው። ሆኖም አንተ ባልከውም እስማማለሁ። ማለትም አንድ መደበኛ ወጥ ሰዋሰውና አንድ መደበኛ ወጥ ስነ ፊደላት ቢኖር ጥሩ ነው። ችግሩ የትም ቋንቋ ቢኬድ፣ ሥነ ፊደላት፣ ኢ-አምክንዮዋዊ መሆኑ ነው። Hgetnet 00:39, 9 ፌብሩዌሪ 2012 (UTC)[reply] +ላቭሮቭ መጋቢት 21 ቀን 1950 በሞስኮ ተወለደ ከአርሜናዊው አባት ከተብሊሲ ጆርጂያ ኤስኤስአር እና ከሩሲያዊቷ እናት ከኖጊንስክ ሩሲያ ኤስ.ኤፍ.አር. የአባቱ ስም በመጀመሪያ ካላንታሪያን ነበር። እናቱ በሶቪየት የውጭ ንግድ ሚኒስቴር ውስጥ ሰርታለች. ላቭሮቭ ከሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት በብር ሜዳሊያ ተመርቋል. የሚወደው ክፍል ፊዚክስ ስለነበር ወደ ብሄራዊ የምርምር ኑክሌር ዩኒቨርሲቲ ወይም ወደ ሞስኮ የፊዚክስ እና ቴክኖሎጂ ተቋም ለመግባት አቅዶ ነበር ነገር ግን ወደ ሞስኮ ስቴት የአለም አቀፍ ግንኙነት ተቋም (MGIMO) ገብቶ በ1972 ተመርቋል። +በ1939 ንጉስ ጆርጅ ስድስተኛ እና ንግስት ኤልዛቤት በዳርትማውዝ የሮያል የባህር ኃይል ኮሌጅ ጎብኝተዋል። በጉብኝቱ ወቅት ንግሥቲቱ እና ሎርድ ማውንባተን የወንድሙን ልጅ ፊሊፕን ጠየቁት የንጉሱን ሁለት ሴት ልጆች ኤሊዛቤት እና ማርጋሬትን በንግሥት ቪክቶሪያ በኩል የፊልጶስ ሦስተኛ የአጎት ልጆች የነበሩትን እና ሁለተኛ የአጎት ልጆች በአንድ ወቅት በዴንማርክ ንጉሥ ክርስቲያን IX በኩል ተወግደዋል። ኤልዛቤት ፊልጶስን አፈቅራታለች፣ እና በ13 ዓመቷ ደብዳቤ መለዋወጥ ጀመሩ። +በአንዳንድ ሊቃውንት ዘንድ፣ ይህ «ቲራስ ያፌት» በዘሮቹ መካከል እንደ ጣኦቱ ስም ቶር (በጥንቱ ጀርመናውያን እምነት የነጐድጓድ አምላክ) ይታወስ ነበር። የግሪክ ባለቅኔ ሆሜር (9ኛው ክፍለ ዘመን ዓክልበ.) እንደ ጠቀሰው፣ Θουρος ጦውሮስ «የጥራክያውያን አሬስ (ማርስ)» ስም ነበር። በጥንታዊ ኖርስ መዝገቦች ዘንድ፣ ቶር የጥንት አለቃቸውና ወላጃቸው ሲሆን፣ ከጥራክያ እንደ ተነሣ ይላሉ። +ከ 2022 በርገር ኪንግ ኮርፖሬሽን አዲስ በኢትዮጵያ ተካቷል +ካብ «https://ti.wikipedia.org/w/index.php?title=ሃንሺን_ታይገርስ&oldid=24213» ዝተረኽበ +በዚህ መረጃ ዘንድ ለዚሁ ዘመን ከማኔጦን የቀሩት ስያሜዎች (በልዩ ልዩ ቅጂዎች) እንዲህ ናቸው፦ +እ.ኤ.አ. በ 1923 ከቱርክ የነፃነት ጦርነት በኋላ አንካራ ከተማዋን ���ዲስ የተመሰረተችው የቱርክ ሪፐብሊክ ዋና ከተማ ሆና ተተካች። እ.ኤ.አ. በ 1930 ፣ የከተማዋ ስም በይፋ ወደ ኢስታንቡል ተቀየረ ፣ የቱርክ አተረጓጎም ግሪክኛ ተናጋሪዎች ከአስራ አንደኛው ክፍለ ዘመን ጀምሮ ከተማዋን በትልቁ ለማመልከት ይጠቀሙበት ነበር። +ትርጕም +አቶ መለስ የሚመሩት ሕውሓት የኮሎኔል መንግስቱ ኅይለ ማርያምን አምባገነናዊ መንግስት በትጥቅ ትግል ሲታገሉ ከነበሩ ድርጅቶች አንዱ ነበር። አቶ መለስ የሕወሓት አመራር ኮሚቴ መሪ ሆነው በ1971 ተመረጡ፤ ቀጥሎም በ1975 የድርጅቱ ማእከላዊ ኮሚቴ ሊቀመንበር ሆኑ። የደርግ መንግሥት ከወደቀም ጀምሮ የሕወሓትና የኢህአዴግ ሊቀ-መንበርም ሆነው አገልግለዋል። ኢህአዴግ የአራቱ ፖለቲካ ፓርቲዎች ማለትም የኦሮሞ ህዝቦች ዲሞከራሲያዊ ድርጅት፣ የብሔረ አማራ ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ፣ የህዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ፣ የደቡብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ ውህደት ነው። ወደ ስልጣን ሲመጡ በጊዜው ላቋቋሙት ጊዜያዊ መንግስት ፕረዚዳንት ሆነው ካገለገሉ በሗላ 1985 ለመጀመሪያ ጊዜ ጠቅላይ ሚንስትር ሆነው ተመረጡ። በጊዜው የፕረዚደንትነቱን ቦታ የተረከቡት ዶ/ር ነጋሶ ጊዳዳ ናችው። +በ ዲ.ዮርዳኖስ አበበ (ናታኒም ጡመራዊ መጽሔት ሐምሌ 4 ) እንኳን ለአባቶቻችን ቅዱሳን 12ቱ ደቂቀ ነቢያት ዓመታዊ በዓል በሰላም አደረሳችሁ +"+ +" 12ቱ ቅዱሳን ደቂቀ ነቢያት &quo... +ዊኪ ላይ በዓማርኛ ሲጻፍ የምንጠቀመው በተቀነሱት ፊደላት ነው ወይንስ በትክክለኞቹ ሆህያት? ምሳሌ - "ሥራ" ወይስ "ስራ"? User:ኣብሻ +በአሙናም ዘመን ጎረቤት አገራት ኪዙዋትና (አዳኒያ፣ ወደፊትም ኪልቅያ) በደቡብ ምሥራቅ፣ እና አርዛዋ በምዕራብ፣ ከኬጥያውያን ነጻ እንደ ወጡ ይመስላል። አሙና ደግሞ ከአንድ ዜና መዋዕል ጽላት ፍርስራሾች ይታወቃል። በዚህ ዘንደ የቀድሞ ዋና ከተማ ካነሽ ካመጸበት በኋላ ያዘው፣ በቅርብም ግን እንደገና አመጸ። እንዲሁም በሻቲዋራ፣ በሑላና ወንዝ አገር፣ እና በሹሉኪ ላይ እንደ ዘመተ ይላል። ዛልፓና ቡሩሻንዳ በአሙና ወገን እንደ ቀሩ ይመስላል። +ልካሙ ባህሪይሽ የተባረከ ይሁን)በ ዚህ ቀዉጢ ሰዓት ወደአንቺ የመ ጣሁት በጆሮዬ ያንቆረ ቆርሽዉን ምክር ለመስማት ነበር።እንዳልደከ ምኩና ተስፋ እንዳልቆጠረጥኩ አ ላህ ያዉቅልኛል።ለአዱኛ ፍቅር እን ዳልተሰለፍኩም በኔ ላይ ምስክሬ ነ ዉ።ገደብ የለሽ ቁጣየ የአላህ ሕግ በመጣሱ ነዉ።እናቴ! አንቺን ደስ ወደሚያሰኝሽ ለመሄድ እነሆ ዝግ ጁ ነኝ።ብሞት አትዘኝብኝ፤በፀሎት ሽ ብቻ አስታዉሽኝ።>> +የሠፈሩ መጀምርያ ኗሪዎች «ሃላፍ ባሕል» ተብለዋል፤ ይህም በሸክላ የተሠሩት የዕቃዎች አይነት ይወስናል። ከዚያ ባኋላ «ኡባይድ ባህል» የሚሉት፣ ይህም ከደቡቡ ከኤሪዱ የተስፋፋ የተጌጠ ሸክላ ዕቃ አይነት ቄንጥ ነበር። +አየር መንገዱ ሙሉ በሙሉ በኢትዮጵያ ፌደራላዊ መንግሥት የተያዘ የኢትዮጵያውያን ሀብት ሲሆን፤ በዓለም አቀፍ ገበያ ላይ ለሽያጭ እና ለግዢ እንዲሁም ለብድር አመቺ እንዲሆን ተብሎ በአየር መንገዱ ሙሉ ቁጥጥር ሥር በኬይማን ደሴቶች የተመሠረተ ድርጅት ባለቤት ነው። +የእቴጌ ሰብለ ወንጌል መታሰቢያ ቴምብር +፰ ፤ ያን ጊዜ ልዑል እግዚአብሔር የከበረ መልአክ ሩፋኤልን ላከው ሰዎችንም ይቅር አላቸው ። በእግዚአብሔር ትእዛዝ ጸንተህ ቁም ከቦታህም አትንቀሳቀስ ብሎ ዓሣውን በጦር ወጋ ። +በብሉይ ኪዳን የተጠቀሱት ሖራውያን (ዘዳግም ፪፤፲፪) ወይም «የሖሪ ሰዎች» በሴይር በደቡብ ከነዓን ስለ ተገኙ፤ ከከነዓን ዘር ኤዊያዊ ስለ ሆኑ፣ ከነዚህ ሑራውያን ጋር አንድላይ እንደ ነበሩ አይታሥብም። +አሁን ከዕብራውያን በላይ በርካታ ሌሎች ከነዓናዊ ያልሆኑት ህዝቦች በአካባቢያቸ�� ተገኙ፦ ፍልስጥኤማውያን እንደ ከነአናዊ አልተቆጠሩም፣ እንዲሁም ኤዶምያስ፣ ምድያም፣ ነባታያውያን፣ ሞአብ፣ አሞን፣ አማሌቅ የተባሉት አገሮች ሁላቸው ከሴማውያንና ከዕብራውያን ዘመዶች ተነሡ። +✍አስማ ረዲየላሁ ዐንሃ ኢስላምን ለመጀመሪያ ጊዜ ከተቀበሉት ሙስ ሊሞች ጋር ትመደባለች።ወደ ኢስላ ም በመግባት ወንዶችንና ሴቶችን ጨምሮ አስራ ሰባት ሰዎች ብቻ ና ቸዉ የሚቀድሟት።አስማ ረዲየላሁ ዐንሃ፥የነብዩን ሰለላሁ ዐለይሂ ወሰ ለም የመዲና ጉዞ ዕቅድ ሚስጥር በነበራቸዉ ዝግጅት ምክንያት የጉ ዞዉ ሚስጢራዊነት በከፍተኛ ጀረ ጃ የተጠበቀ ነበር።በስንብታቸዉ ምሽት አስማ ረዲየላሁ ዐንሃ በአን ድ አገልግል ምግብና በሁለት ከረ ጢቶች ዉኃ ሞላች።ለከረጢቶቹ መ ቋጠሪያ ገመድ በማጣቷም የወገ ቧን መቀነት (ኒታቅ)ፈታች።አባቷ አ ቡበክርም ረዲየላሁ ዐንሁ ለሁለት እንድትሰነጥቀዉ ነገሯት።ነብዩም ሰለላሁ ዐለይሂ ወሰለም ተግባሯን አደነቁ።በዚህ ምግባሯ ነበር <<ባ ለሁለት መቀነቷ>>(ዛት አን-ኒታቀይ ን)በመባል የታወቀችዉ። +፳፯ ፤ አንድ ሰው በእኔ ስም በዚህ ዓለም መከራ ለአገኘው ሰው በጎ ቢያደርግ ። የሹመቴን መጽሐፍ የሚጽፍ በእኔ ስምም ከድኆቹ አንዱን የሚያስብ ሰው ቢኖር ጳጉሜን ሦስት ቀን በምትሆነው እግዚአብሔር እኔን ከሾመባት በመላእክት ሹመት ባከበረባት በመታሰቢያዬ ቀን ፍሬ ግብር ዕጣን ጧፍ የሚሰጥ ቢኖር እኔ ወደ ሰማያዊት ኢየሩሳሌም አስኪገቡ ድረስ በብርሃን ሠረገላ አወጣቸዋለሁ። +ሐማዚ ለሥነ-ቅርስ ጥናት መጀመርያ የታወቀው በዚህ ቦታ ላይ የኪሽ ንጉሥ ኡቱግ ወይም ኡሁብ ድል የሚመዝገብ በጥንታዊ ባለ-ማዕዘን (ኩኔይፎርም) ጽሕፈት የተጻፈ ጽላት ሲገኝ ነበር። +ከሠርጉ አንድ ቀን በፊት ንጉሥ ጆርጅ ስድስተኛ የንጉሣዊውን ክብር ዘይቤ ለፊልጶስ ሰጠው ፣ እና በሠርጉ ማለዳ ፣ ህዳር 20 ቀን 1947 ፣ የኤድንበርግ መስፍን ፣ አርል ኦፍ ሜሪዮኔት እና የግሪንዊች ባሮን ግሪንዊች ተባለ። የለንደን ካውንቲ. ስለዚህ፣ በህዳር 19 እና 20 1947 መካከል የጋርተር ፈረሰኛ በመሆን፣ ያልተለመደ ዘይቤን ሌተናንት ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴን ሰር ፊሊፕ ማውንባትተንን ወልዷል እናም በህዳር 20 1947 በደብዳቤዎች የፈጠራ ባለቤትነት ላይ ተገልጿል ። +በ1913 በፕሬዝዳንት ዋረን ሃርዲንግ ዘመን ሁቨር የአሜሪካ የንግድ ሚኒስትር ሆኑ። በሃርዲንግ ተከታይ በፕሬዝዳንት ካልቪን ኩሊጅ ዘመን ደግሞ እንዲህ ያለን ማዕረግ ይዘው አገለገሉ። የንግድ ሚኒስትር እየሆኑ ሃይለኛ ሰው ነበሩ። የንግድ ዘርፍና መንግሥት አንድላይ ይሠሩ የሚለውን ተስፋ በመያዛቸው በዚህ አንጻር ብዙ አደረጉ። በማዶ ባሕርና በውጭ አገር ለባለጉዳዮች ምክርና እርዳታ የሚሰጡ መሥርያ ቤቶች በማስከፈቱ የአለም አቀፍ ንግድ በጉልበት አስለሙ። በተለይም የሆሊዉድ ፊልም ማዶ ባሕር ለመግፋፋት ጉጉ ነበሩ። ዜጎችም ቤት እንዲያገነቡና የራሳቸው መሬት ባለአባት እንዲሆኑ አበረታቷቸው። +ደንበኛ ይሁኑ ለ፡ ልጥፎች (Atom) +InternationalCupid ግንባር ቀደም አለም አቀፋዊ የፍቅር ጓደኝነት ድህረ ገጽ ሲሆን በመላው አለም የሚገኙ የረጅም ጊዜ የህይወት አጋርን የሚፈልጉ ላጤወችን ያቀራርባል። የእውነተኛ ፍቅር ፍለጋዎን አዝናኝ እና አስደሳች እንዲሆን የሚያደርገውን ተስማሚ አገልግሎት ከተራቀቀ የፍለጋ እና የመልእክት መላላኪያ አገልግሎት ጋር እናቀርባለን። +የናፖሊዮን ቀደምት ወታደራዊ ድሎች በ1796–97 በነበሩት እጅግ አስደናቂ ወታደራዊ ድሎች ግን በጣም የታወቀ ነበር። በነዚያ ዓመታት ሁሉንም ሰሜናዊ ኢጣሊያ ድል በማድረግ ሀብስበርግ ግዛቶቻቸውን እንዲለቁ እና ኔዘርላንድንም እንዲቆጣጠሩ አስገደዳቸው። ወደ ግብፅ ወታደራዊ ��ዞ በማምራት በዚያ የሚገኘውን የብሪታንያ አቋም ለማዳከም ፈልጎ ነበር፣ ምንም እንኳን በግብፅ ያደረገው ዘመቻ እሱ ያሰበውን ውጤት ባያመጣም ተከታታይ አስደናቂ ወታደራዊ ድሎችን አስመዝግቧል። ይህ በፈረንሳይ ውስጥ በጣም ትልቅ ሽፋን ተሰጥቶታል. ይህ ወታደራዊ ጉዞ ብቻ አልነበረም; እያንዳንዷን እንቅስቃሴ የሚከታተል የሕዝብ ግንኙነት ሠራተኛ አድርጎ አሁን የምናስበውን ነገር ወስዷል። +በ20ኛው ክፍለዘመን ከ1ኛው የዐለም ጦርነት ጊዜ ምንም እንኳን ጣልያን ከአሸናፊዎች አንዶ ብትሆንም የኢኮኖሚ እና የማህበረወዊ ውጥንቅጥ ውስጥ ገባች የሶቪዪቶችንም አይነት አብዮትም በመሸሽ በቤኒቶ ሞሶሎኒ የሚመራ ፋሺስት a Fascist አምባገነንነት አመራርበ 1922 ገባች፡፡ በ1935 ሙሶሎኒ ኢትዮጵያን በድጋሚ ወረር (Second Italo-Ethiopian War) በጦርነቱም ዘመናዊ በአየር ሀይል የታገዘ ብሎም በአለም አቀፍ ህግ የተከለከለ መርዛማ ጋዝ በመጠቀሙ በጊዜው የነበረው የኢትዮጵያ ጦር ሊቋቋመው አልቻለም፡፡ ውጤቱም ጣልያንን በጊዜው ከነበረው የመንግስታቱ ድርጅት ተገለለችLeague of Nations; Italy allied with Nazi Germany and the Empire of Japan. ይሑንና በወቅቱ ከነበረዉ አለምአቀፋዊ ሁኔታ አንፃር ጣልያን ላይ ማእቀቡ ተፅእኖ ሊፈጥር አልቻለም ቆይቶም ብዙ ሀገራት የህግ ጥሰቱን ችላ ብለውታል፡፡ ይህም ጊዜ ገፍቶ በሁለተኛው የአለም ጦርነት የተባበሩት ወገን የሆነው ሲሲሊ በወረረ ጊዜ የፋሺስቱ አገዛዝ ተገረሰሰ ጣልያን በአገዛዛቸው ስር ብትወድቅም ጀርመኖች የሰሜን እና ማሀከለኛውን ጣልያን በመያዛቸው ጣልያን የጦርአውድማ ሆና ነበረች በዚም ጊዜ የፋሺስቱ አመራር ከፍተኛ ተቃውሞ ደርሶበት መሪው ሞሶሎኒም ተማረኮ ተገደለ ምንም እንኮን በብሪቲሽ ሶማሊላንድ እና በግብፅ ጣልያን እየገፋች የነበረ ቢሆንም ጣልያን በምስራቅ አፍሪካ በ ግሪክ በሩሲያ እና በ ሰሜን አፍሪካ ሽንፈት አጋጠማት፡፡ +ስመ ጥሩ የሆኑት የደቡብ አፍሪካ ሙዚቀኞች ሂው ማሴኬላ እና ሌዲስሚስ ብላክ ማምባዞ ናቸው። የደቡብ አፍሪካ ሙዚቀኞች አሁን የራሳቸውን ዘመናዊ ሙዚቃ ዓይነት «ኳይቶ» አላቸው። +"ለራሱ ነጻነትን ለመቀዳጀት፣ በህግጋት ላይ ሳይቀር "እምቢ" ለማለት፣ ወንድሞች፣ ለዚያ ለዚያ አንበሳ ያስፈልጋል። አዳዲስ ህግጋትን የመፍጠር መብት እንዳለ ለማወቅ ለተሸካሚና ለአክባሪ ነፍሳት እጅግ አስቸጋሪ ነው። ይህ ተግባር ለነዚህ እንደ ማደን እና የሚታደን እንስሳ ስራ ነው።" +መልእክተኛውንም ታሩሕሹን ልኮ እርሱ ሐንቲሊን (የአሙና ፪ኛ ልጅ) ከነልጆቹ ገደላቸው። ሑዚያም ንጉሥ ሆነ...» +ሶበክነፈሩ (1823 ዓክልበ.) ንግሥት እየሆነች፣ በ1821 ዓክልበ. በጌሤም የሠፈሩት ሴማውያን የራሳቸው ፈርዖን ያክቢም ሰኻኤንሬ ተፈቀዱ። በ1819 ዓም ዓረፈች። +የአኩሪ አተር አይብ +የተወለደው ጎተንበርግ ስዊድን ውስጥ ሲሆን ጎተንበርግ በሚገኘው ቻልመርስ ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ በኢንደስትሪያል ኢኮኖሚክስ እና ቴክኖሎጂ ማናጅመንት የመጀመርያ ዲግሪውን ማጥናት ጀምሮ ነበር። እ.ኤ.አ. በ2010 ዩኒቨርስቲ እያለ ፒውዲፓይ በሚል ስም የዩትዩብ አካውንት ከፈተ። በቀጣዩ ዓመት በሚያጠናው የትምህርት መስክ ያለው ፍላጎት ስለቀነሰ ትምህርቱን አቋረጠ። አንድ ስካንዲኔቭያ ውስጥ የሚገኝ የማስታወቂያ ድርጅት ውስጥ የሥራ ላይ ልምምድ ለማድረግ ዕድሉን ስላላገኘ ወደ ዩትዩብ ቻናሉ ላይ ለማተኮር ወሰነ። ለቪድዮዎቹም የሚሆን ገንዘብ ለማሰባሰብ የፎቶሾፕ ሥራዎቹን ዕትሞች በመሸጥና በሆት ዶግ መሸጫ ውስጥ መሥራት ጀመረ። በአጭር ጊዜ ውስጥም የኦንላይን ተከታዮቹ ቁጥር በከፍተኛ ሁኔታ ጨመረ። እ.ኤ.አ ጁላይ 2012 የቻናሉ ተከታዮች ቁጥር ከአንድ ሚልዮን አለፈ። +የአዊ ብሔረሰብ ለማስተካከል +በ1300 ዓክልበ. በኬጥያውያን ንጉሥ 2 ሙዋታሊ ከዊሉሳ ንጉሥ አላክሳንዱ ጋራ በተዋዋለ ስምምነት እንደሚተርክ፣ የቀድሞ ንጉሥ «ላባርና» አርዛዋንም ዊሉሳንም እንደ ያዘ ሲል ምናልባት 1 ሐቱሺሊ («2 ላባርና») ማለቱ ይሆናል። ሐቱቪሊ ሐለብን ከያምኻድ ግን መቸም አልያዘምና ምናልባት በሐለብ ዘመቻ እያለ ተቆስሎ ሞተ። ይህ ተከታዩ ሙርሲሊ «የአባቴን ደም ቂም በማብቀል» ያምኻድን እንዳጠፋ ስለ ዘገበ ነው።[3][4] +በስሚስ ኗሪ ክፍላገር በኒው ዮርክ የነበሩት ሕዝብ በአጠቃላይ ስለ ተቃወሙት፣ ከተከታዮቹ ጋር ወደ ምዕራብ ሸሹ። በአዲስ ሃይማኖቱ ከክርስትና ከሚለዩ ትምህርቶች መካከል፣ ሥላሴን አያስተምርም፣ ኢየሱስና እግዚአብሔር የተለያዩ ናቸው፣ ስሚስ ነቢዩ ነው፣ በተጨማሪ «አንድ ባንድ» ሳይሆን አንዱ ሰው አያሌ ሚስቶች ማግባት መልካም እንደ ሆነ ሁሉ የሚያስተምር ሃይማኖት ሆነ። ሌሎችም ስነ ሥርዐቶች በምስጢር ተጠበቁ። +ዊቴሊዩስ በ7 ዓም በጣልያን ተወለደ። በካፕሪ ደሴት ግቢ፣ ነጉሥ ቲቤርያስ እንደ ጎበዝ ልጅ ቆጠረው፣ እንዲሁም ለሰዶማውያን ነገሥታት ካሊጎላና ኔሮን ተወዳጅ ነበረ። +በከነዓን ቋንቋ ስሙን «ጋዲር» (גדר ማለት ግምብ፣ ግድግዳ) አሉት። በኋላ ዘመን ግሪኮች ይህን ወደ Γάδειρα /ጋዲራ/፣ /ጋዴራ/ ቀየሩት። በሮማይስጥም ስሙ Gades /ጋዴስ/ ተብሎ በአረብኛ ደግሞ ይህ قادس /ቃዲስ/ ሆነ። +በማስታወቂያዎች ላይ የምታገለግለው ለምንድን ነው? +ረ ሩ ሪ ራ ሬ ር ሮ ሯ +“ከሰው በላይ ነኝ” ብሎ የሚያስብ ሰው የእኩልነት ወይም የደሞክራሲ ጥያቄ ሲነሳ ዉቃቢው ይነሳበታል። አንዳንድ ሰዎች ወይም ቡድኖች በድሮ ስርዓት የገነባች ኢትዮጵያን አቆይቶ ለዘለዓለም ለማኖር ይፍጨረጭራሉ። +የከባቢያችን አየር ያዘለው የውሃ ትነት ከፀሐይ የሚመጣውን ነጭ ብርሃን በመበተን ወደ ህብረ ቀለማት ሲቀይረው ያን ጊዜ ቀስተ ደመና ይባላል። ብዙን ጊዜ ቀስተ ደመና የግማሽ ክብ ቅርጽ ሲይዝ የክቡ የውጭኛው ክፍል ቀለም ቀይ ሲሆን የውስጠኛው ክፍል ደግሞ ወይን ጠጅ ነው። +ስታሊን መጀመሪያ ላይ ሃሳቡን ተቃውሟል ነገር ግን በመጨረሻ ተቀበለው። ምንም እንኳን በሌኒን ስምምነት የሶቭየት ሶሻሊስት ሪፐብሊኮች ህብረት (ዩኤስኤስአር) ስም ቢቀየርም ሁሉም ሪፐብሊካኖች በሶሻሊስት ሶቪየትነት ቢጀምሩም እስከ 1936 ድረስ ወደ ሌላኛው ስርዓት አልተቀየሩም። በበርካታ ሪፐብሊካኖች ብሔራዊ ቋንቋዎች ውስጥ ፣ ምክር ቤት ወይም ኮንሲሊያር የሚለው ቃል በቋንቋው ውስጥ በጣም ዘግይቶ ወደ ሩሲያ ሶቪዬት መላመድ ተቀይሯል እና በሌሎች ውስጥ በጭራሽ አልተለወጠም ፣ ለምሳሌ የዩክሬን ኤስኤስአር. +በሰነዱ መጀመርያ ክፍል የሚከተለው መረጃ ይሰጣል፦ «በዚያ ጥንታዊ ዘመን፣ ዕድሉ በተወሰነ ጊዜ፣ ታላላቆቹ መሳፍንት የ'ኡኑግ-ኩላባ' ኤ-አና ራሱን ከፍ እንዲያድርግ ፈቀዱ። በዚያን ጊዜ ብዛትና የዓሳ ጎርፍ፣ መልካም ገብስ የሚያመጣውም ዝናብ በ'ኡኑግ-ኩላባ' ተጨመሩ። የድልሙን አገር ገና ሳይኖር፣ የ'ኡኑግ-ኩላባ' ኤ-አና በደንብ ተመሰረተ።»[1] Archived ሴፕቴምበር 26, 2011 at the Wayback Machine +ሦስተኛ፡- ማኅበሩ ትምህርተ ወንጌልን በተለያዩ ዘርፎች እንዲያስተላልፍ የተፈቀደለት መኾኑ +የዱሙዚድ ሕልም በተባለ ሱመራዊው ትውፊት ሰነድ መሠረት፣ ረሃብተኛ ሰዎች ከአክሻክና ከሌሎች ከተሞች በአመጽ ወጥተው የኡሩክን ንጉስ ዱሙዚድ፣ አሣ አጥማጁን ከዙፋኑ አወደቁት።[1] በኋላ ዘመን (2200 ዓክልበ. ግ.) ሌላ የኡሩክ ንጉሥ ኤንሻኩሻና አክሻክን በዘበዘ። የላጋሽም ንጉሥ ኤአናቱም የአክሻክን ንጉሥ ዙዙን እንዳሸነፈው ከጽላቶች ይታወቃል።[2] +(ሀ) ገበሬው አሸዋ ከከሰም ወንዝና ከአማሪት ወንዝ፤ ድንጋይ ከልዩ ስሙ በ��� ከሚባለው ሠፈር ፈንቅለው በሰው ትከሻና በአህያ ሸክም +የብሉ ሚኒዝ ጨካኝ አለቃ ሳይሸሽ ጄረሚን ገደለ፣ ጄረሚ ግን በተዓምር ተመለሰ፣ አለቃውን በአበቦች ሸፈነው፣ ጸባዩንም ከጭካኔ ወደ ምኅረት ቀየረው። ከዚህስ በኋላ ሁላቸው በፍቅር አንድነት ሙዚቃን በመውደድ ይኖራሉ። +ከ «https://am.wikipedia.org/w/index.php?title=ብርሃኑ_ነጋ&oldid=378102» የተወሰደ +በማኔጦን ዝርዝር ከ«አቅቶይስ» በቀር ለነዚህ ፱ኛ፣ ፲ኛ፣ ፲፩ኛ ሥርወ መንግሥታት እና እስከ «አመነመስ» ድረስ (፲፪ኛ ሥ.መ.) ምንም የፈርዖን ስያሜ አይሰጠንም። ከሌሎች የድሮ ምንጮች (በተለይ በሚካኤል ሶርያዊውና ባር ሄብራዩስ እንደ ታተመ) ለነዚህ «ጨለማ ዘመን» ፈርዖኖች መረጃ የነበረው ልማድ ይገኛል። +ስፖርት +ከጥቂት ወራት በኋላ በሐምሌ 61 ዓም፣ የምሥራቅ ክፍላገሮች ስራዊቶች አለቆቻቸውን ቤስጳስያን እንደ ቄሣር በአመጽ ሾሙት። ይህ የሞይስያ፣ ፓኖኒያ፣ ሶርያ እና ይሁዳ ክፍላገራት ሥራዊት ለቤስጳስያን የደገፉት ነው። በታህሳስ ወር 62 ዓም. የቤስጳስያን ወገን ሲያሸንፍ ዊቴሊዩስ ራሱን ለመደብቅ ሲሞክር፣ በቤስጳስያን ሥራዊት ተገኝቶ ተገደለ። ቤስጳስያንም ያንጊዜ ቄሣር ሆኑ። +እንዲሁም የላርሳ ንጉሥ በ1715 ዓክልበ.፣ የባቢሎን ንጉሥ አሙ-ዲታና በ1559 ዓክልበ. ደርን አጠፉ። ከዚህ በኋላ ደር የኤላምን ጠረፍ የሚወስን አምባ ይባላል። በ1118 ዓክልበ. ግድም የባቢሎን ንጉሥ 1 ናቡነደነጾር ኤላምን ከደር አንሥቶ ወረረ። በ1050 ዓክልበ. በተከታዩ አዳድ-አፕላ-ኢዲና ጊዜ አራማውያን ባቢሎኒያን ከሶርያ ወርረው ደርን አጠፉ። በ900 ዓክልበ. ግድም የአሦር ንጉሥ 2 አዳድ-ኒራሪ ደርን ከባቢሎኒያ ግዛት ያዘው። በ821 ዓክልበ. ደግሞ የአሦር ንጉሥ 5 ሻምሺ-አዳድ የባቢሎንን ንጉሥ ማርዱክ-ባላሡ-ኢቅቢን በደር ማረከው። +አሁን ግን ይህ መታወቂያ በሰፊ አይታስብም። ባቢሎን በመካከለኛው መስጴጦምያ የተነሣ ከተማ ሲሆን ደቡብ መስጴጦምያ በሙሉ ከእርሱ «ባቢሎኒያ» ተብሎ ይጠራ ነበር። ይህ ከ1800 ዓክልበ. በኋላ ነበር። አብርሃም በኖረበት ዘመን ግን፣ «ባቢሎን» መቸም አይጠቀስም፣ ይልቁንም የደቡብ መስጴጦምያ መጠሪያ በዚያን ጊዜ «ሰናዖር» ተባለ። ስለዚህ የአብርሃም ወቅት ከባቢሎን ቀድሞ በነበረው በሱመር ነገሥታት ዘመን ይመስላል። +ራእይ 1:17-18 ባየሁትም ጊዜ እንደ ሞተ ሰው ሆኜ ከእግሩ በታች ወደቅሁ። ቀኝ እጁንም ጫነብኝ እንዲህም አለኝ። አትፍራ፤ ፊተኛውና መጨረሻው ሕያውም እኔ ነኝ፥ +ሶዶ ዙሪያ ወረዳ ወላይታ ዞን ከሚገኙ ወረዳዎች አንዱ ነው። ወረዳው በስተምዕራብ በኪንዶ ኮይሻ ወረዳ፥ በበስተሰሜን በቦሎሶ ሶሬ ወረዳ ፥ በስተሰሜን ምሥራቅ በዳሞት ጋሌ ውረዳ፥ እንዲሁም ደግሞ በበስተደቡብ ምዕራብ በኦፋ ወረዳ ይዋሰናል። +ክሬዲት +አሁን ሰህተቱን በምሳሌ ለማስረዳት እሞክራሁ። +«ሳኖስ ኢትዮጶስ / አጣኖጵዮስ»፣ 60 ዓመት - በኩሽ መንግሥት ላይ ስለ ዘመተ «ኢትዮጶስ» ተባለ፣ ሳባንም ገደለ። +በ ዲ.ዮርዳኖስ አበበ (ናታኒም ጡመራዊ መጽሔት ሐምሌ 4 ) እንኳን ለአባቶቻችን ቅዱሳን 12ቱ ደቂቀ ነቢያት ዓመታዊ በዓል በሰላም አደረሳችሁ +"+ +" 12ቱ ቅዱሳን ደቂቀ ነቢያት +ታላቁ ሳርጎን ከተማውን ለአካድ መንግሥት ያዘ፤ ተከታዩም ሪሙሽ ከንቲባውን ማረከና ከተማውን አጠፋ። በዑር መንግሥት ዘመን በ1945 ዓክልበ. ሹልጊ ደግሞ ደርን አጠፋ። ለትንሽ ጊዜ ደር የኤሙትባል ነጻ መንግስት መቀመጫ ሆነ፣ ንጉሡም ኤሽኑናን በቢላላማ ዘመን ዘረፈው። +የኦጦ መሀለቅ +እየሱስ ክርስቶስ በስጋ ከሞተ ፣ ለምን ወደዚህ አለም መምጣትስ አስፈለገው ። የስጋ መስዋእት ለዘላለም ስርእየት በቂ ከሆነ አንድ የተመረጠ ሰው ለዚህ ተግባር ማዋል ይቻል ነበር ፡ ስለማይቻል 'የእ���ዚአብሔር ልጅ ' 'ከሰው ልጅ ' ጋር ያለመቀላቀል ፣ ያለመለዋወጥ ፣ ያለመለያየት ተዋሐደ ። የዚህም ውህደት ውጤት ከአጽናፍ እስከ አጽናፍ ፣ ከትውልድ እስከ ትውልድ የሚሸጋገር ድህነትን ለሰው ልጅ አተረፈ ። ዮሐንስ 3:16 እግዚአብሔር አንድያ ልጁን እስኪሰጥ ድረስ ዓለሙን እንዲሁ ወዶአልና። +ታሪክ[ለማስተካከል | ኮድ አርም] +ከ1934 እስከ 1937 ዓ.ም. በ2ኛው አለማዊ ጦርነት የጃፓን ሃያላት ሲንጋፖርን በግፍ ያዙ፤ በዚህም ወቅት የከተማው ስም ሾናንቶ ተብሎ ይሉት ነበር። ከጦርነቱ በኋላ ሲንጋፖር በ1950 ዓ.ም. ራስ-ገዥ ሁኔታ ከእንግሊዝ አገኘ። በ1956 ዓ.ም. ግን በነጻ ፈቃዱ ሲንጋፖር በአዲሱ የመላይዢያ ፌዴሬሽን ውስጥ ክፍል ሆነ። ይህ ሁኔታ እስከ 1957 ዓ.ም. ብቻ ድረስ ቆየ፤ ትብብሩ ለጸጥታ ተስማሚ ስላልሆነም መላይዢያ ሲንጋፖርን ከፌዴሬሽኑ አስወጥቶ የዛኔ እስካሁን ድረስ የሲንጋፖር ሬፐብሊክ ሆነ። +በ1924 ዓ.ም. የፕሬዚዳንት ምርጫ እንደገና ሲቀርብ፥ 20 ሺህ በመጀመርያው አለማዊ ጦርነት ልምድ ያላቸው የድሮ ወታደሮች ከነቤተሰቦቻቸው በዋና ከተማው በዋሺንግቶን ዲሲ ሠፈሩ። እነሱ ጡረታቸውን እንዲያገኙ ፈልገው ነበር። ይህም ስብሰባ 'የጡረታ ሰልፍ' ተባለ። ከፖሊሶች ጋራ ከታገሉ በኋላ ፌዴራል ሠራዊት ገቡና ጡረተኞቹን በግድ በሳንጃና በእንባ አውጭ ጋዝ አስወጡአቸው። ብዙ ሰዎች ተገደሉ ብዙም መቶ ተቆሰሉ። +ምንጭ ለማስተካከል +ልዑል ፊልጶስ፣ የኤዲንብራ መስፍን (የግሪክ እና የዴንማርክ ልዑል ፊሊፕ፣ በኋላ ፊሊፕ ተራራተን፣ ሰኔ 10 ቀን 1921 - 9 ኤፕሪል 2021) የንግሥት ኤልዛቤት II ባል ነበር። እ.ኤ.አ. እ.ኤ.አ.